Leviticus 5:18 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ከምቲ ናትኩም ግምት፡ ንኻህን መስዋእቲ በደል፡ ካብ መጓሰ መንቅብ ዘይብሉ ድዑል የምጽእ። እቲ ካህን ድማ ብሰንኪ እቲ ዝጋገየሉን ዘይፈለጠሉን ድንቁርናኡ ይዕረቐሉ እሞ ይቕረ ይበሃለሉ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ነውር የሌ​ለ​በ​ትን በሰ​ቅል የተ​ገ​መ​ተ​ውን አውራ በግ ከመ​ን​ጋው ለበ​ደል መሥ​ዋ​ዕት ወደ ካህኑ ያመ​ጣ​ዋል፤ ካህ​ኑም ሳያ​ውቅ ስለ ሳተው ስሕ​ተት ያስ​ተ​ሰ​ር​ይ​ለ​ታል፤ ኀጢ​አ​ቱም ይቅር ይባ​ል​ለ​ታል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ነውር የሌለበትን አውራ በግ ከመንጋው ለበደል መሥዋዕት እንደ ግምጋሜህ መጠን ወደ ካህኑ ያመጣዋል፤ ካህኑም ሳያውቅ ስለ ሳተው ስሕተት ያስተሰርይለታል፥ እርሱም ይቅር ይባላል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ነውር የሌለበትን አውራ በግ ከመንጋው እንደ ግምጋሜህ መጠን ለበደል መሥዋዕት ወደ ካህኑ ያመጣል፤ ካህኑም ሳያውቅ ስለ ሠራው ስሕተት ያስተሰርይለታል፥ እርሱም ይቅር ይባላል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እ ባረ ዉድያፐ ትላ ቦላና ደእያ እት ዶርሳ ኦርግያ ናቁዋ ያርሾ ቄስያኮ አሆ። ሄ ዶርሳይ ናቆ ጭግያ ጋትያ ከስያዋ ግዶ፤ ያቶፐ ቄሲ ሄ ዶርሳ ያርሺደ፥ ብታንያ ናቁዋ አቶ ጊሴ፤ ብታኒካ ባረ ናቁዋፐ ማረቴ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) I bare wudiyaappe tilla bollaanna de'iyaa itti dorssaa orggiyaa naak'uwaa yarshshoo k'eesiyaakko aho. He dorssay naak'oo c'iggiyaa gatiyaa kessiyaawaa gido; yaatooppe k'eesii he dorssaa yarshshiide, bitaniyaa naak'uwaa atto giissee; bitaniikka bare naak'uwaappe maarettee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Izaadeyka ba moorida mooroza gishshas ba meheta giddofe iza bolla issi wosoy baynda dharsho qeesezakko eho; izi ehidayssa wogay kase qoho yarshos ciggiza waaga kessizaaz gido; qeesezikka hessaththo asi erontta ooththida mooroza geeshsho; izaadeyka maarettana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢዛዴይካ ባ ሞሪዳ ሞሮዛ ጊሻስ ባ ሜሄታ ጊዶፌ ኢዛ ቦላ ኢሲ ዎሶይ ባይንዳ ርሾ ቄሴዛኮ ኤሆ፤ ኢዚ ኤሂዳይሳ ዎጋይ ካሴ ቆሆ ያርሾስ ጪጊዛ ዋጋ ኬሲዛዝ ጊዶ፤ ቄሴዚካ ሄሳ ኣሲ ኤሮንታ ኦዳ ሞሮዛ ጌሾ፤ ኢዛዴይካ ማሬታና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እ ባ መህያፐ ቦረይ ባይናነ ጋተ ኩንያ እስ ማራዘ ናቆ ያርሾስ ካህንያኮ ኤሆ። ካህነይ ሄ ማራዝያ ያርሽድ ኡራ ናቁዋ ቁሽሴስ፤ እያ ናቆይ አቶ ጌተቴስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) I ba mehiyape borey baynanne gate kunthiya issi maraze naaqo yarshos kahiniyako eho. Kahiney he maraziya yarshidi uraa naaquwa qushisees; iya naaqoy atto geetetees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እርሱም ከመንጋው ለበደል መሥዋዕት የሚሆን እንከን የሌለበት አውራ በግ ወደ ካህኑ ያምጣ፤ ዋጋውም ተመጣጣኝ ይሁን። ካህኑም በዚህ ሁኔታ ሰውየው ሳያውቅ ስለ ፈጸመው ስሕተት ያስተሰርይለታል፤ ሰውየውም ይቅር ይባላል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከመንጋው ምንም ነውር የሌለበት ተባዕት በግ ስለ በደሉ መሥዋዕት አድርጎ ወደ ካህን ያምጣ፤ ዋጋውም ተገምግሞ በይፋ በታወቀው ተመን ይወሰን፤ ካህኑም የእንስሳውን መሥዋዕት ስለዚያ ሰው ያቅርብ፤ በደል የሠራውም ሰው ኃጢአቱ ይቅር ይባልለታል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ክንዲ በደል ዝቐርብ መስዋእቲ ኸም ዝገመትካሉ፥ ካብ መጓሰ ኣባጊዕ ጐደሎ ዘይብሉ ናብ ካህን የምፅእ። ስለ እቲ ብዘይ ፍልጠት ዝገበሮ ጌጋ፥ እቲ ኻህን ከምዙይ ገይሩ ሓጢኣቱ የስተስርየሉ። ሽዑ ኸዓ ይቕረ ኽበሃለሉ እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 ንመስዋእቲ በደል ከኣ ከም ገምጋምካ፡ ካብ መጓሰ ኣባጊዕ ጎደሎ ዜብሉ ድዑል ናብ ካህን የምጽእ። ብዛዕባ እቲ ብዘይ ፍልጠት ዝገበሮ ጌጋ እቲ ኻህን የተዐርቆ፡ ይሕደገሉ ኸአ።