Leviticus 5:17 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ነፍሲ እንተ ሓጢኣትን ካብዚ ብትእዛዛት እግዚኣብሄር ዝተኸልከለ ነገር እንተ ገይራን፤ ንሱ እኳ እንተ ዘይፈለጠ፡ በደለኛ እዩ፡ በደሉውን ክስከም እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “ሰው ባለማወቅ ኀጢአት ቢሠራ፥ እግዚአብሔርም፦ አትሥሩ ካላቸው ትእዛዛት አንዲቱን ቢተላለፍ፥ ቢታወቀው፥ ኀጢአት ስለሆነችበትም ንስሓ ቢገባ፥ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ማናቸውም ሰው ኃጢአት ቢሠራ፥ እግዚአብሔርም። አትሥሩ ካላቸው ትእዛዛት አንዲቱን ቢተላለፍ፥ ባያውቅም፥ ያ ሰው በደለኛ ነው፥ ኃጢአቱንም ይሸከማል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “ማናቸውም ሰው ኃጢአት ቢሠራ፥ ጌታም፦ አትሥሩ ካላቸው ትእዛዛት አንዱን ቢተላለፍ፥ ባያውቅም፥ ያ ሰው በደለኛ ነው፥ ኃጢአቱንም ይሸከማል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “አይ አሳይነ ኤረናን ደኢደ፥ መና ጎዳይ፥ ‘ኦፓ’ ጊደ አዛዜዳዋፐ እቱዋ ኦደ ናጋራን ገሎፐ፥ እ ኤራና ዮፐ ባይዛንቻ ግድያ ድራዉ፥ ባረ ናጋራን ኦሸቴ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Ay asaynne erennan de'iidde, Med'inaa Goday, ‹Ootsoppa› giide azazeeddawaappe ittuwaa ootsiide nagaran gelooppe, I erana d'ayooppe bayzzanchcha gidiyaa diraw, bare nagaraan ooshettee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Ay asikka erontta dishe GODAY ooththofte gida azazotappe issiniyo moorikko izaades nagara; he nagaraa gishshas izaadey oyshettana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ኣይ ኣሲካ ኤሮንታ ዲሼ ጎዳይ ኦፍቴ ጊዳ ኣዛዞታፔ ኢሲኒዮ ሞሪኮ ኢዛዴስ ናጋራ፤ ሄ ናጋራ ጊሻስ ኢዛዴይ ኦይሼታና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስ አስ ቆፖናሽን፥ ጎዳ ኪታታፐ እሱዋ መንድ ናጋራ ኦኮ እ ሄሳ ኤሮና እፅኮካ ባላ ግድያ ግሾ ባ ናጋራን ሴረቶ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Issi asi qoponnashin, Godaa kiitatape issuwa menthidi nagara oothiko I hessa eronna ixikoka bala gidiya gisho ba nagaran seereto. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ ማንኛውም ሰው ኀጢአት ቢሠራ፣ እግዚአብሔር (ያህዌ) አታድርጉ ብሎ ከከለከላቸው ትእዛዞች ሳያውቅ አንዱን ተላልፎ ቢገኝ በደለኛ ነው፤ በኀጢአቱም ይጠየቅበታል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “አንድ ሰው ባለማወቅ ከእግዚአብሔር ትእዛዞች አንዲቱን ቢተላለፍ በደለኛ ይሆናል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሓደ ሰብ ካብቲ ዅሉ ኣነ እግዚኣብሄር ኣይትግበርዎ፥ ኢለ ዝኣዘዝክዎ ሓንቲ ብምጥሓሱ እንተ በደለ፥ እንተይፈለጠ እኳ እንተ ኾነ በዲሉ እዩ እሞ ሓጢኣተኛ እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሰብ ካብቲ እግዚኣብሄር፡ ኣይትግበርዎ፡ ኢሉ ዝኣዘዞ ኹሉ ሓደ ብምግባሩ እንተ ሓጣኤ፡ ከይፈለጠ እኳ ኽንሱ በዳሊ እዩ እሞ፡ በደሉ ይጸውር። |