Leviticus 5:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ነቲ ኣብ መቕደስ ዘውረዶ ጕድኣት ኣዐሪዩ፡ ሓሙሻይ ክፋሉ ወሲኹ ነቲ ካህን ይህቦ፤ እቲ ካህን ድማ በቲ ድዑል መስዋእቲ በደል ይዕረቐሉ እሞ ይቕረ ክበሃለሉ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በተቀደሰ ነገር ላይ ስለ ሠራው ኀጢአት ዕዳ ይከፍላል፤ አምስተኛውንም እጅ ይጨምርበታል፤ ለካህኑም ይሰጠዋል። ካህኑም በበደል መሥዋዕት አውራ በግ ያስተሰርይለታል፤ ኀጢአቱም ይቅር ይባልለታል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በተቀደሰ ነገር ላይ ስለ ሠራው ኃጢአት ዕዳ ይከፍላል፥ አምስተኛውንም እጅ ይጨምርበታል፥ ለካህኑም ይሰጠዋል። ካህኑም በበደል መሥዋዕት አውራ በግ ያስተሰርይለታል፥ እርሱም ይቅር ይባላል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በተቀደሰ ነገር ላይ ስለ ሠራው ኃጢአት ዕዳ ይከፍላል፥ በሚከፍለውም ዕዳ ላይ አምስት እጅ ይጨምርበታል፥ ለካህኑም ይሰጠዋል። ካህኑም በበደል መሥዋዕት አውራ በግ ያስተሰርይለታል፥ እርሱም ይቅር ይባላል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳዉ ዱማይ ዎዳ ሚሻቱዋ ቦላ እ ናጋራ ኦዳ ድራዉ፥ እ ሄ ሚሻቱዋ ጋትያ ጭጎ፤ ካሰ ጋትያ ቦላ ጼቱዋፐ ላታሙ ኩሽያ ጉጂደ ቄስያዉ እሞ። ቄሲ ሄ ናቁዋ ያርሾ አሄዳ ዶርሳ ያርሺደ፥ ብታንያ ናጋራ አቶ ጊሴ፤ ብታኒካ ባረ ናቁዋፐ ማረታናዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Godaw dummayi wotseedda miishshatuwaa bolla I nagaraa ootseedda diraw, I he miishshatuwaa gatiyaa c'iggo; kase gatiyaa bolla s'eetuwaappe laatamu kushiyaa gujjiide k'eesiyaw immo. K'eesii he naak'uwaa yarshshoo aheedda dorssaa yarshshiide, bitaniyaa nagaraa atto giissee; bitaniikka bare naak'uwaappe maarettanawaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAAS immanaas bessishin izaadey immontta aggidayssa ciggo; hessafekka bollara hayssa ha heregaas ichchashaappe issi kushe gujjidi qeesezikka izi ehida dharshaara gaaggidi nagara yarsho ooththidi ehidaade nagara wursana; he mooro ooththidayssi atto geetettana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳስ ኢማናስ ቤሲሺን ኢዛዴይ ኢሞንታ ኣጊዳይሳ ጪጎ፤ ሄሳፌካ ቦላራ ሃይሳ ሃ ሄሬጋስ ኢቻሻፔ ኢሲ ኩሼ ጉጂዲ ቄሴዚካ ኢዚ ኤሂዳ ርሻራ ጋጊዲ ናጋራ ያርሾ ኦዲ ኤሂዳዴ ናጋራ ዉርሳና፤ ሄ ሞሮ ኦዳይሲ ኣቶ ጌቴታና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እ ጌሻ ሚሸታ ቦላ ናጋራ ኦዳ ግሾ ኮይሮ ጭጋናዉ በሲያ ጋትያ ቦላ ፄታፐ ላታሙ ኩሸ ጉጅድ ካህንያስ እሞ። ካህነይ ሄሳ ማራዝያራ ጋ ያርሽድ ኡራ ናቁዋ ቁሽሴስ፤ እያ ናጋራይ አቶ ጌተቴስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | I geeshsha miisheta bolla nagara oothida gisho koyro cigganaw bessiya gatiya bolla xeetape laatamu kushe gujidi kahiniyas immo. Kahiney hessa maraziyara gathi yarshidi uraa naaquwa qushisees; iya nagaray atto geetetees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከተቀደሱ ነገሮች ያጐደለውንም ይተካ፤ የዚህንም ተመን አንድ አምስተኛ በላዩ ጨምሮ ለካህኑ ይስጥ፤ ካህኑም ከበጉ ጋር የበደል መሥዋዕት አድርጎ በማቅረብ ያስተሰርይለታል፤ ሰውየውም ይቅር ይባላል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ቀድሞ መስጠት ይገባው ከነበረው ጋር አንድ አምስተኛ ጨምሮ ያምጣ፤ እርሱንም አምጥቶ ለካህኑ ይስጥ፤ ካህኑም እንስሳውን ስለ ሰውየው ኃጢአት መሥዋዕት አድርጎ ያቅርበው፤ በደል የሠራውም ሰው ኃጢአቱ ይቅር ይባልለታል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | በቲ ኣብቲ ቕዱስ ነገር ዝገበሮ ሓጢኣት ይኽሓስ፤ ሓምሻይ ኣፍ ከዓ ይወስኸሉ፤ ንኻህን ድማ ይሃቦ። እቲ ኻህን ከዓ በቲ ኽንዲ በደል ዝስዋእ ማጕላ ገይሩ ሓጢኣቱ የስተስርየሉ፤ ሽዑ ይቕረ ኽበሃለሉ እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | በቲ ኣብቲ ቅዱስ ነገር ዝገበሮ ሓጢኣት ይኽሓስ፡ ሓምሳይ ኣፍ ከኣ በቲ ድዑል መስዋእቲ በደል የተዐርቆ፡ ይሕደገሉ ድማ። |