Leviticus 5:15 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ነፍሲ እንተ በደልን ካብ ድንቁርናውን ብቕዱስ ነገር እግዚኣብሄር ሓጢኣት እንተ ገይራ። ሽዑ ከም መስዋእቲ በደል ንእግዚኣብሄር ከም መስዋእቲ በደል፡ ከምቲ ናትኩም ግምት ብሲቃል ብሩርን ብሲቃል መቕደስን፡ መንቅብ ዘይብሉ ድዑል ካብ መጓሰ የምጽእ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “ሰው ቢዘ​ነጋ፥ ሳያ​ው​ቅም ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በተ​ቀ​ደ​ሰው በማ​ና​ቸ​ውም ነገር ኀጢ​አ​ትን ቢሠራ፥ ለበ​ደል መሥ​ዋ​ዕት ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ከመ​ን​ጋዉ ነውር የሌ​ለ​በ​ትን እንደ መቅ​ደሱ ሰቅል ሚዛን በብር ሰቅል የተ​ገ​መ​ተ​ውን አውራ በግ ለበ​ደል መሥ​ዋ​ዕት ያቀ​ር​ባል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ማናቸውም ሰው ቢበድል፥ ሳያውቅም ለእግዚአብሔር በተቀደሰው በማናቸውም ነገር ኃጢአትን ቢሠራ፥ ለበደል መሥዋዕት ለእግዚአብሔር ከመንጋ ነውር የሌለበትን አውራ በግ ያቀርባል፤ እንደ ግምጋሜህ መጠን በብር ሰቅል እንደ መቅደሱ ሰቅል ሚዛን ለበደል መሥዋዕት ያቀርበዋል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “ማናቸውም ሰው ቢተላለፍ፥ ሳያውቅም ለጌታ በተቀደሰው በማናቸውም ነገር ኃጢአትን ቢሠራ፥ ለበደል መሥዋዕት ለጌታ ከመንጋው ነውር የሌለበትን አውራ በግ ያመጣል፤ ተመጣጣኝ የሆነ ዋጋ በብር ሰቅል እንደ መቅደሱ ሰቅል ሚዛን ለበደል መሥዋዕት ያቀርበዋል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ኦንነ መና ጎዳዉ ጌሽ ዎዳ ሚሻቱዋ ቦላ አማነተናን ዮፐ ቃይ ኤረናን ናጋራ ኦፐ፥ ባረ ናቆ ባረ ዉድያ ግዶፐ ትላ ቦላና ደእያ እት ዶርሳ ኦርግያ መና ጎዳዉ አሆ። አ ጋቲካ መና ጎዳ ዱንካንያን ኤረትያ ሚዛናን ዎና ኤረቶ፤ ሄዌ ናቁዋ ያርሹዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Ooninne Med'inaa Godaw geeshshi wotseedda miishshatuwaa bolla ammanettenan d'ayooppe k'ay erennan nagaraa ootsooppe, bare naak'oo bare wudiyaa giddoppe tilla bollaanna de'iyaa itti dorssaa orggiyaa Med'inaa Godaw aho. Aa gatiikka Med'inaa Godaa Dunkkaaniyaan eretiyaa miizaanan wotsina eretto; hewe naak'uwaa yarshshuwaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Ay asikka GODAAS immanaas bessizayssa erontta aggidi immontta aggiko izas nagara gidida gishshas issi wosoy iza bolla baynda dharsho qohos gidiza yarsho GODAAS shiishsho; iza waaga heregaykka kase Xoossa Keeththan erettida herega mala gido; hessika qoho gishshas shiiqiza yarsho.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ኣይ ኣሲካ ጎዳስ ኢማናስ ቤሲዛይሳ ኤሮንታ ኣጊዲ ኢሞንታ ኣጊኮ ኢዛስ ናጋራ ጊዲዳ ጊሻስ ኢሲ ዎሶይ ኢዛ ቦላ ባይንዳ ርሾ ቆሆስ ጊዲዛ ያርሾ ጎዳስ ሺሾ፤ ኢዛ ዋጋ ሄሬጋይካ ካሴ ጾሳ ኬን ኤሬቲዳ ሄሬጋ ማላ ጊዶ፤ ሄሲካ ቆሆ ጊሻስ ሺቂዛ ያርሾ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኦንካ ጎዳ ናቅኮነ ጌሻ ሚሸታ ቱንስድ ቆፖና ናጋራ ኦኮ ባ ናቁዋስ ባ መህያ ግዶፈ ቦረይ ባይና እስ ማራዘ ጎዳስ ኤሆ። እያ ጋተይ ጌሻ ዱንካነን ኤረትዳ ምዛነ ግናን ጭገቶ፤ ሄስ ናቆ ያርሾ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Oonika Godaa naaqikonne geeshsha miisheta tunisidi qoponna nagara oothiko ba naaquwas ba mehiya giddofe borey bayna issi maraze Godaas eho. Iya gatey geeshsha dunkaanen eretida mizaane ginan cigeto; hessi naaqo yarsho.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ማንኛውም ሰው በደል ቢፈጽም ለእግዚአብሔር (ያህዌ) ከተቀደሰ ከማናቸውም ነገር በማጕደል ኀጢአት ቢሠራ፣ ከመንጋው እንከን የሌለበትን አውራ በግ የበደል መሥዋዕት አድርጎ ለእግዚአብሔር (ያህዌ) ያቅርብ። የዋጋውም ግምት በቤተ መቅደሱ ሰቅል መሠረት ተመዝኖ በጥሬ ብር ይሁን፤ ይህም የበደል መሥዋዕት ነው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “አንድ ሰው ለእግዚአብሔር መክፈል የሚገባውን ባለመክፈል ሳያውቅ በደል ቢፈጽም፥ ለእግዚአብሔር የበደል መሥዋዕት የሚሆን ከመንጋው ነውር የሌለበትን አውራ በግ ያምጣ፤ ወይም በቤተ መቅደሱ ሚዛን መሠረት ዋጋው ተገምግሞ ይክፈል። ይህም የበደል መሥዋዕት ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሓደ ሰብ፥ ኣብ ልዕሊ እቲ ንእግዚኣብሄር ዝተቐደሰ ነገር እንተይፈለጠ በደል እንተ በደለ፥ ክንዲ በደሉ መስዋእቲ ዝቐርብ ካብ መጓሰ ኣባጊዕ፥ ብሚዛን ቤተ መቕደስ ዝተገመተ ሰቕሊ ብሩር፥ ጐደሎ ዘይብሉ ማጕላ ንመስዋእቲ በደል ንእግዚኣብሄር የምፅእ።
Amharic Tigrinya 2011 ሰብ በደሊ እንተ በደለ፡ ብገለ ኣቲ ንእግዚኣብሄር እተቐደሰ ነገር ከይፈለጠ ሓጢኣት እንተ ገበረ፡ ንመስዋእቲ በደሉ ኻብ መጓሰ ኣባጊዕ፡ ከምቲ ብሲቃል መቕደስ ብሲቃላት ብሩር ዝገብገምካሉ፡ ጎደሎ ዜብሉ ድዑል መስዋእቲ በደል ንእግዚኣብሄር የምጽኣሉ።