Leviticus 5:13 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ ኻህን ድማ ብዛዕባ ሓጢኣቱ ብሓደ ኻብዚኣቶም ሓጢኣት ከም ዝገበረሉ ይዕረቐሉ፣ ይቕረ ኪብሃለሉ እዩ። እቲ ዝተረፈ ድማ ከም መስዋእቲ እኽሊ ናይቲ ካህን ክኸውን ኣለዎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ካህኑም ከእነዚያ በአንዳቸው ስለ ሠራው ኀጢአት ያስተሰርይለታል፤ ኀጢአቱም ይቅር ይባልለታል። የተረፈውም እንደ እህሉ ቍርባን ለካህኑ ይሆናል።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ካህኑም ከእነዚያ በአንዳቸው ስለ ሠራው ኃጢአት ያስተሰርይለታል፥ እርሱም ይቅር ይባላል። የተረፈውም እንደ እህል ቍርባን ለካህኑ ይሆናል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ካህኑም ከእነዚያ በአንዳቸው ስለ ሠራው ኃጢአት ያስተሰርይለታል፥ እርሱም ይቅር ይባላል። እንደ እህል ቁርባንም እንዲሁ የተረፈው ለካህኑ ይሆናል።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሀ ጌተቴዳዋንቱፐ ሀቃዋንነ ግዶ ብታኒ ኦዳ ናጋራዉ ቄሲ ሀዋዳን ኦደ፥ ብታኒ ኦዳ ናጋራ አቶ ጊሴ፤ ብታኒካ ባረ ናጋራፐ ማረታናዋ። ካ ያርሹዋዳንካ አቴዳዋ ቄሲ አኮ ያጋደ ኦዳ’ ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ha geetetteeddawanttuppe hak'awaaninne gido bitanii ootseedda nagaraw k'eesii hawaadan ootsiide, bitanii ootseedda nagaraa atto giissee; bitaniikka bare nagaraappe maarettanawaa. Katsaa yarshshuwaadankka atteedawaa k'eesii akko yaagaade oda› » yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ay asikka haytantta mala nagaratappe issaa ooththiko qeesezi hessa mala ooththidi izaadey ooththida nagaraa wursanaas yarsho shiishsho; hessaadeska atto geetettana; hankko attida dhiilley kaththa yarshoy qeesezas attiza mala izas gido.» |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣይ ኣሲካ ሃይታንታ ማላ ናጋራታፔ ኢሳ ኦኮ ቄሴዚ ሄሳ ማላ ኦዲ ኢዛዴይ ኦዳ ናጋራ ዉርሳናስ ያርሾ ሺሾ፤ ሄሳዴስካ ኣቶ ጌቴታና፤ ሃንኮ ኣቲዳ ሌይ ካ ያርሾይ ቄሴዛስ ኣቲዛ ማላ ኢዛስ ጊዶ።» |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስ አስ ሀ ናጋራታፐ እሱዋ ኦኮ ሀይሳዳ ኦድ እያ ናጋራ ቁሽሴስ፤ ሄ ኡራ ናጋራይ አቶ ጌተታና። ሄ ያርሹዋፈ አትዳይስ ካ ያርሹዋዳ ካህንያስ ግዶ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Issi asi ha nagaratape issuwa oothiko haysada oothidi iya nagara qushisees; he uraa nagaray atto geetetana. He yarshuwafe attidaysi katha yarshuwada kahiniyas gido. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሰውየው ከእነዚህ በአንዱ ኀጢአት ቢሠራ፣ ካህኑ በዚህ ሁኔታ ያስተሰርይለታል፤ ሰውየውም ይቅር ይባላል። ከመሥዋዕቱ የተረፈውም እንደ እህል ቍርባን ሁሉ ለካህኑ ይሆናል።’ ” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ካህኑም በዚህ ዐይነት ስለዚያ ሰው ኃጢአት ማስተስረያ መሥዋዕትን ያቀርባል፤ ያም ሰው ኃጢአቱ ይቅር ይባልለታል፤ የቀረው ዱቄት የእህል መባ በሚቀርብበት ዐይነት ለካህኑ ይሁን።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ካብዝ ነገር እዙይ ብሓዲኡ ንዝበደለ፥ እቲ ኻህን ሓጢኣቱ የስተስርየሉ፤ ሽዑ ይቕረ ኽበሃለሉ እዩ። እቲ ዝተረፈ ድማ ኸምቲ ናይ ቍርባን እኽሊ ንኻህናት ይኹን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ብሓደ ኻብዚ ነገርዚ ንዝበደለ እቲ ካህን የተዐርቆ፡ ይሕደገሉ ኸአ። እቲ ዝተረፈ ድማ ከምቲ ናይ መስዋእቲ ብልዒ ንኻህናት ይኹን። |