Leviticus 5:12 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ናብ ካህን የብጽሖ፣ እቲ ኻህን ድማ ካብኡ መስዋእቲ ዝኽሪ ዝዀነ ኣጻብዕቱ ወሲዱ፡ ከምቲ ንእግዚኣብሄር ዚቐርብ መስዋእቲ ሓዊ ኣብ መሰውኢ ሓዊ የእትዎ፡ መስዋእቲ ሓጢኣት እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ወደ ካህ​ኑም ያመ​ጣ​ዋል፤ ካህ​ኑም ስለ መታ​ሰ​ቢ​ያው ለእ​ርሱ እፍኝ ሙሉ ይዘ​ግ​ናል፤ ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም በእ​ሳት በተ​ቃ​ጠ​ለው ቍር​ባን ላይ በመ​ሠ​ዊ​ያው ላይ ይጨ​ም​ረ​ዋል፤ እር​ሱም የኀ​ጢ​አት መሥ​ዋ​ዕት ነው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ወደ ካህኑም ያመጣዋል፥ ካህኑም መታሰቢያው ይሆን ዘንድ ከእርሱ እፍኝ ሙሉ ይውሰድ፥ ለእግዚአብሔርም በእሳት በተቃጠለው ቍርባን ላይ በመሠዊያው ላይ ያቃጥለዋል፤ እርሱም የኃጢአት መሥዋዕት ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ወደ ካህኑም ያመጣዋል፥ ካህኑም መታሰቢያው እንዲሆን ከእርሱ እፍኝ ሙሉ ይወስዳል፥ ለጌታም በእሳት ከሚቀርበው ቁርባን ጋር በመሠዊያው ላይ ያቃጥለዋል፤ እርሱም የኃጢአት መሥዋዕት ነው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እ ሄዋ አሂደ ቄስያዉ እሞ፤ ቄሲ ሄ ልያፐ እት ኩሽያ ኩን አኪደ፥ መና ጎዳዉ ሺሽያ ሀራ ያርሹዋ ቦላ ዎደ፥ ሀሳይስያዋ ኦደ ያርሽያሳን ደእያ ታማን ጹጎ፤ ሄዌ ናጋራ ያርሹዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) I hewaa ahiide k'eesiyaw immo; k'eesii he d'iiliyaappe itti kushiyaa kuntsi akkiide, Med'inaa Godaw shiishshiyaa hara yarshshuwaa bolla wotsiide, hassayissiyaawaa ootsiide yarshshiyaasan de'iyaa taman s'uuggo; hewe nagaraa yarshshuwaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Izakka ehidi qeesezas immo; qeesezikka he dhiillezappe ba kushen kuphphati ekkidi GODAAS shiiqiza kaththa yarshora issife gaththi hassa7issanaas yarsho yarshizasoza bolla xuuggo; hessika nagara gishshas shiiqiza yarsho.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢዛካ ኤሂዲ ቄሴዛስ ኢሞ፤ ቄሴዚካ ሄ ሌዛፔ ባ ኩሼን ኩጳቲ ኤኪዲ ጎዳስ ሺቂዛ ካ ያርሾራ ኢሲፌ ጋ ሃሳኢሳናስ ያርሾ ያርሺዛሶዛ ቦላ ጹጎ፤ ሄሲካ ናጋራ ጊሻስ ሺቂዛ ያርሾ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እ ሄሳ ኤህድ ካህንያስ እሞ፤ ካህነይ ሄ ልያፈ እስ ኩጫ ኤክድ፥ ጎዳስ ሺቅያ ካ ያርሹዋራ ጋድ፥ ቆፍሶ ኦድ ያርሾ በሳን ፁጎ፤ ሄስ ናጋራ ያርሾ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) I hessa ehidi kahiniyas immo; kahiney he dhiilliyafe issi kuuca ekidi, Godaas shiiqiya katha yarshuwara gathidi, qofiso oothidi yarsho bessan xuuggo; hessi nagara yarsho.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚያም ለካህኑ ያቅርብ፤ ካህኑም ለመታሰቢያ እንዲሆን ዕፍኝ ሙሉ ይዝገንለት፤ በእሳት ከሚቀርበውም ቍርባን በላይ አድርጎ ለእግዚአብሔር (ያህዌ) በመሠዊያው ላይ በእሳት ያቃጥለው፤ ይህም የኀጢአት መሥዋዕት ነው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እርሱንም አምጥቶ ለካህኑ ይስጠው፤ ካህኑም ከዚያ ዱቄት በእፍኙ ወስዶ ሁሉም ለእግዚአብሔር የቀረበ መሆኑን በማመልከት በመሠዊያው ላይ ያቃጥለው፤ እርሱም ኃጢአትን የሚያስወግድ መሥዋዕት ይሆናል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ናብቲ ኻህን ድማ የምፅኣዮ፤ እቲ ኻህን ከዓ ብምሉኡ ናብ እግዚኣብሄር ከም ዝተሰውአ ምእንቲ ኸርኢ ኻብኡ ብሓደ ኢዱ ዓዂቱ፥ ኣብ መሰውኢ፥ ኣብ ልዕሊ እቲ ንእግዚኣብሄር ብሓዊ ዝግበር መስዋእቲ የቃፅሎ። እዙይ ምእንቲ ሓጢኣት ዝቐርብ መስዋእቲ እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 ናብቲ ኻህን ድማ የምጽኣዮ፡ እቲ ኻህን ከኣ ካብኡ ንመዘከርታ ኢዱ ምሉእ ወሲዱ፡ ኣብ መሰውኢ፡ ኣብ ልዕሊ እቲ ንእግዚኣብሄር ብሓዊ ዚግበር መስዋእቲ የሕርሮ። ንሱ መስዋእቲ ሓጢኣት እዩ።