Leviticus 5:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ክልተ ርግቢት ወይ ክልተ ጫጩት ርግቢት ኬምጽእ እንተ ዘይክኢሉ ግና፡ እቲ ሓጢኣት ዝፈጸመ መስዋእቲ ሓጢኣት፡ ዓስራይ ኤፋ ጽሩይ ሓርጭ መስዋእቲ ኼምጽእ ኣለዎ። መስዋእቲ ሓጢኣት ስለ ዝዀነ፡ ዘይቲ ከፍስሰሉ ወይ ዕጣን ኣይገብርን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “ሁለት ዋኖሶች ወይም ሁለት የርግብ ግልገሎች ለማምጣት ገንዘብ በእጁ ባይኖረው፥ ስለ ሠራው ኀጢአት የኢፍ መስፈሪያ ዐሥረኛ ክፍል መልካም የስንዴ ዱቄት ለኀጢአት መሥዋዕት ያቀርባል፤ የኀጢአት መሥዋዕት ነውና ዘይት አያፈስስበትም፤ ዕጣንም አይጨምርበትም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሁለት ዋኖሶች ወይም ሁለት የርግብ ግልገሎች ለማምጣት ገንዘቡ ያልበቃ እንደ ሆነ፥ ስለ ሠራው ኃጢአት የኢፍ መስፈሪያ አሥረኛ ክፍል መልካም ዱቄት ለኃጢአት መሥዋዕት ያቀርበዋል፤ የኃጢአት መሥዋዕት ነውና ዘይት አያፈስስበትም፥ ዕጣንም አይጨምርበትም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “እርሱም ሁለት ዋኖሶች ወይም ሁለት የርግብ ግልገሎች ለማቅረብ በቂ ገንዘብ ባይኖረው፥ ስለ ሠራው ኃጢአት እንደ ቁርባኑ አድርጎ የኢፍ መስፈሪያ አሥረኛ ክፍል መልካም ዱቄት ለኃጢአት መሥዋዕት ያመጣል፤ የኃጢአት መሥዋዕት ነውና ዘይት አያፈስበትም፥ ዕጣንም አይጨምርበትም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ ‘ሽን እት ኡራዉ ላኡ ዎጋ ዶጎማቱዋ ዎይ ላኡ ሀራጰቱዋ አሀናዉ ሻሉ ግዳና ዮፐ፥ ላኡ ኪሎ ግራመ ሊቆ ልያ ባረ ናጋራዉ ሺሽያ ያርሹዋ ኦደ አሆ። ሄ ሊ ናጋራ ያርሹዋ ግድያ ድራዉ፥ ዎጋራ ዛይቲ ዎይ እጻናይ አን ጉጀቶፖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | « ‹Shin itti uraw laa"u wogga dogomattuwaa woy laa"u harap'p'etuwaa ahanaw shaluu gidana d'ayooppe, laa"u kiilo giraame liik'o d'iiliyaa bare nagaraw shiishshiyaa yarshshuwaa ootsiide aho. He d'iilii nagaraa yarshshuwaa gidiyaa diraw, wogaraa zayitii woy is'aanay aan gujettoppo. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Izaadey nam7u haraphpheta shiishshanaas dandayonttayssa gidikko ba nagaraa gishshas issi kilo liiqo dhiille eho; hessika nagara yarshos gidiza gishshas wogara zaytey woykko exaaney izan gujettofo. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዛዴይ ናምኡ ሃራጴታ ሺሻናስ ዳንዳዮንታይሳ ጊዲኮ ባ ናጋራ ጊሻስ ኢሲ ኪሎ ሊቆ ሌ ኤሆ፤ ሄሲካ ናጋራ ያርሾስ ጊዲዛ ጊሻስ ዎጋራ ዛይቴይ ዎይኮ ኤጻኔይ ኢዛን ጉጄቶፎ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን እስ አስ ናምኡ ሆለ ዎይኮ ናምኡ ኩራቾ ኤሀናዉ ጋተይ ጋኮና እፅኮ፥ እስ ክሎ ግራመ ሎኦ ለ ባ ናጋራ ግሾ ያርሾ ኦድ ኤሆ። ሄ ለይ ናጋራ ያርሾ ግድያ ግሾ ዛይተይ ዎይኮ እፃነይ እያ ቦላ ጉዠቶፎ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin issi asi nam7u holle woyko nam7u kuraacho ehanaw gatey gakonna ixiko, issi kilo giraame lo77o dhiille ba nagaraa gisho yarsho oothidi eho. He dhiilley nagara yarsho gidiya gisho zaytey woyko ixaaney iya bolla guzhetofo. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ ‘ሰውየው ሁለት ርግቦች ወይም ሁለት የዋኖስ ጫጩቶች ለማቅረብ ዐቅሙ ካልፈቀደ፣ ስለ ሠራው ኀጢአት የኢፍ መስፈሪያ አንድ ዐሥረኛ የላመ ዱቄት ለኀጢአት መሥዋዕት ያቅርብ፤ ነገር ግን የኀጢአት መሥዋዕት ስለሆነ ዘይት አያፍስስበት፤ ዕጣንም አይጨምርበት፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “አንድ ሰው ሁለት ርግቦች ወይም ሁለት ዋኖሶች ማቅረብ ባይችል፥ አንድ ኪሎ የላመ ዱቄት ስለ ኃጢአቱ ስርየት የሚቀርብ መሥዋዕት አድርጎ ያምጣ፤ እርሱም ስለ ኃጢአት ስርየት የሚቀርብ መሥዋዕት እንጂ የእህል መባ ስላልሆነ የወይራ ዘይት ወይም ዕጣን አይጨምርበት። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንኽልተ ባሪቶ ወይ ንኽልተ ርግቢ ዝኸውን ዓቕሚ እንተ ዘይብሉ ግና፥ ስለ እቲ ዝገበሮ ሓጢኣት ዝስውኦ፥ ዓስራይ ክፍሊ መስፈሪ ኢፍ ልሑም ሕሩጭ የምፅእ። ምእንቲ ሓጢኣት ዝቐርብ መስዋእቲ ስለ ዝኾነ ዘይቲ ኣየፍስሰሉ፤ ዕጣን እውን ኣይግበረሉ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንኽልተ ባሬቶ ወይ ንኽልተ ጫጩት ርግቢ ዓቕሚ ኣንተ ዜብሉ ግና፡ ስለ እቲ ዝገብሮ ሓጢኣት ንመስዋኣቲ ሓጢኣቱ ዓስራይ ኣፍ ኤፋ ድኹም ሓርጭ የምጽእ። መስዋእቲ ሓጢኣት እዩ እሞ፡ ዘይቲ ኣይኽዐወሉ፡ ዕጣን ከኣ ኣይግበረሉ። |