Leviticus 5:1 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ነፍሲ እንተ ሓጢኣትን ድምጺ መርገም ሰሚዓን ምስክር እንተ ዀይናን፡ ርእያቶ ወይስ ፈሊጣቶ እንተ ዀነት። እንተ ዘይዛረቦ፡ ኣበሳኡ ክስከም ኣለዎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “አንድ ሰው ቢበ​ድል፥ የሚ​ያ​ም​ለ​ው​ንም ቃል ቢሰማ፥ ምስ​ክ​ርም ሆኖ አንድ ነገር አይቶ እንደ ሆነ፥ ወይም ዐውቆ እንደ ሆነ ያነን ባይ​ና​ገር በደ​ሉን ይሸ​ከ​ማል፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ማንም ሰው የሚያምለውን ቃል ቢሰማ፥ ምስክር ሆኖም አንድ ነገር አይቶ እንደ ሆነ ወይም አውቆ እንደ ሆነ ባይናገር፥ ኃጢአት መሥራቱ ነውና በደሉን ይሸከማል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “ማንም ሰው የመሓላን ቃል ቢሰማ፥ ምስክርም ሆኖ ወይም ስለ ነገሩ አይቶ ወይም አውቆ ባይናገር፥ ኃጢአት መሥራቱ ነውና በደሉን ይሸከማል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ ‘አይ አሳይነ ማርካዉ ጼሰቲደ ባረ በኤዳዋ ዎይ ባረ ኤሬዳዋ ጉታራን ማርካተናን እጾፐ፥ ሄዌ አዉ ናጋራ፤ ሄዋ ድራዉ እ ባረ ናጋራን ኦሸቴ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) « ‹Ay asaynne markkaw s'eesettiide bare be'eeddawaa woy bare ereeddawaa gutaran markkattennaan is's'ooppe, hewe aw nagaraa; hewaa diraw I bare nagaraan ooshettee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Issaadey ba be7ida miishshe markkattana mala pirda pirdizaso xeygettidi ba be7idayssa woykko ba erizayssa markkattontta ixxiko hessi izas nagara gidana; hessa gishshas izaadey oyshettana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ኢሳዴይ ባ ቤኢዳ ሚሼ ማርካታና ማላ ፒርዳ ፒርዲዛሶ ጼይጌቲዲ ባ ቤኢዳይሳ ዎይኮ ባ ኤሪዛይሳ ማርካቶንታ ኢጺኮ ሄሲ ኢዛስ ናጋራ ጊዳና፤ ሄሳ ጊሻስ ኢዛዴይ ኦይሼታና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እስ አስ ባ በእዳባ ዎይኮ ባ ኤርያባ ማርካታና መላ ኦይሸትድ ማርካቶና እፅኮ ሄ ኡራይ ናጋራ ኦዳ ግሾ ሴረቶ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Issi asi ba be7idaba woyko ba eriyaba markatana mela oyshetidi markatonna ixiko he uray nagara oothida gisho seereto.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ ‘አንድ ሰው ስላየውና ስለሚያውቀው ነገር ሕጋዊ ምስክርነቱን እንዲሰጥ ተጠይቆ ቃሉን ለመስጠት ፈቃደኛ ባይሆን፣ ይህ ሰው ኀጢአት ሠርቷልና ይጠየቅበታል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “አንድ ሰው በፍርድ አደባባይ በይፋ ለምስክርነት መጥቶ ያየውን ወይም ስለ ጉዳዩ የሚያውቀውን ነገር ባይመሰክር ኃጢአት ይሆንበታል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ዝኾነ ሰብ ቃል ማሕላ ሰሚዑ ንሱ ብዝረአዮ ወይ ብዝፈለጦ ምስክር ኮይኑ እንተ ዘይገለፆ ብእኡ ሓጢኣት ገይሩ እዩሞ፥ በደሉ ይፀውር።
Amharic Tigrinya 2011 ሰብ፡ ቃል ማሕላ ሰሚዑ ንሱ ብዝረኣኣዮ ወይ ብዝፈልጦ ምስክር ኮይኑ እንተ ዘይገለጸ፡ ብእኡ ሓጢኣት እንተ ገበረ፡ በደሉ ይጸውር። ወይ ሓደ ኸይፈለጠ ገለ ርኩስ ነገር እንተ ተንከየ ርኹስ እንስሳ ኣራዊት እንተ ኾነ፡ ወይ ገምቢ ርኹስ እንስሳ ቤት፡ ወይ ገምቢ ርኹስ ለመምታ፡ ንሱ ረኺሱ እዩ እሞ በዳሊ እዩ።