Leviticus 4:33 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኢዱ ኣብ ርእሲ እቲ መስዋእቲ ሓጢኣት ኣንቢሩ ድማ፡ ኣብቲ ዝሓርድሉ ቦታ ከም መስዋእቲ ሓጢኣት ይሓርዶ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እጁ​ንም በኀ​ጢ​አት መሥ​ዋ​ዕት ራስ ላይ ይጭ​ናል፤ የሚ​ቃ​ጠ​ልም መሥ​ዋ​ዕት በሚ​ታ​ረ​ድ​በት ስፍራ ለኀ​ጢ​አት መሥ​ዋ​ዕት ያር​ዳ​ታል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እጁንም በኃጢአት መሥዋዕት ራስ ላይ ይጭናል፥ የሚቃጠልም መሥዋዕት በሚታረድበት ስፍራ ለኃጢአት መሥዋዕት ያርዳታል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እጁንም የኃጢአት መሥዋዕት በሆነችው እንስሳ ራስ ላይ ይጭናል፥ የሚቃጠልም መሥዋዕት በሚያርድበት ስፍራ ለኃጢአት መሥዋዕት ያርዳታል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እ ባረ ኩሽያ ሄ ዶርሳት ሁጲያን ዎደ ጹግያ ያርሾ ሹክያ መሂ ሹከትያ ሳኣን እዞ ሹኮ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) I bare kushiyaa he dorssatti huup'iyaan wotsiide s'uuggiyaa yarshshoo shukkiyaa mehii shukettiyaa sa'aan izo shukko.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Izaadeyka dorsay hu7e bolla ba kushe woththo; yarsho yarshizasoppe pudeha baggan xuugettiza yarshos shiiqiza meheti shukettizason shukko.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢዛዴይካ ዶርሳይ ሁኤ ቦላ ባ ኩሼ ዎ፤ ያርሾ ያርሺዛሶፔ ፑዴሃ ባጋን ጹጌቲዛ ያርሾስ ሺቂዛ ሜሄቲ ሹኬቲዛሶን ሹኮ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እ ባ ኩሽያ ሄ ዶርሰ ሁጰን ዎ፤ ያትድ፥ ፁሳ ያርሾ መሄ ሹክያ በሳን ሹኮ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) I ba kushiya he dorse huuphen wotho; yaatidi, xuussa yarsho mehe shukiya bessan shuko.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እጁን በጠቦቷ ራስ ላይ ይጫን፤ የሚቃጠል መሥዋዕት በሚታረድበት ስፍራም የኀጢአት መሥዋዕት አድርጎ ይረዳት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እርሱም በእንስሳይቱ ራስ ላይ እጁን ይጫን፤ ከመሠዊያው በስተሰሜን በኩል ለሚቃጠል መሥዋዕት የሚቀርቡ እንስሶች በሚታረዱበት ስፍራ ይረዳት፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኢዱ ድማ ኣብ ልዕሊ ርእሲ እታ ምእንቲ ሓጢኣት እትስዋእ በጊዕ የንብር፤ ኣብታ ዝቃፀል መስዋእቲ ዝሓርዱላ ቦታ ምእንቲ ሓጢኣቱ ይሕረዳ።
Amharic Tigrinya 2011 ኢዱ ድማ ኣ ልዕሊ ርእሲ እታ መስዋእቲ ሓጢኣት የንብር፡ ኣብታ ዚሓርር መስዋእቲ ዚሓርዱላ ቦታ ንመስዋእቲ ሓጢኣት ይሕረዳ።