Leviticus 4:31 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ከምቲ ስብሒ ኻብ መስዋእቲ ምስጋና ዚውሰድ፡ ንዅሉ እቲ ስብሒ ድማ ካብኣ ይወስዶ። እቲ ካህን ድማ ንእግዚኣብሄር ጥዑም ጨና ገይሩ ኣብ መሰውኢ የቃጽሎ። እቲ ካህን ከኣ ይዕረቐሉ፡ ይቕረ ይበሃለሉ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ስቡም ሁሉ ከደ​ኅ​ን​ነት መሥ​ዋ​ዕት ላይ እን​ደ​ሚ​ወ​ሰድ፥ ስብ​ዋን ሁሉ ይወ​ስ​ዳል፤ ካህ​ኑም ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በጎ መዓዛ እን​ዲ​ሆን በመ​ሠ​ዊ​ያው ላይ ይጨ​ም​ረ​ዋል፤ ካህ​ኑም ስለ እርሱ ያስ​ተ​ሰ​ር​ያል፤ ኀጢ​አ​ቱም ይሰ​ረ​ይ​ለ​ታል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ስቡም ሁሉ ከደኅንነት መሥዋዕት ላይ እንደሚወሰድ፥ ስብዋን ሁሉ ይወስዳል፤ ካህኑም ለእግዚአብሔር ጣፋጭ ሽታ እንዲሆን በመሠዊያው ላይ ያቃጥለዋል፤ ካህኑም ስለ እርሱ ያስተሰርያል፥ እርሱም ይቅር ይባላል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከአንድነት መሥዋዕት ላይ እንደተወሰደው ስብ እንዲሁ የእርሷን ስብ ሁሉ ይወስዳል፤ ካህኑም ለጌታ መዓዛው ያማረ ሽታ እንዲሆን በመሠዊያው ላይ ያቃጥለዋል፤ ካህኑም ስለ እርሱ ያስተሰርያል፥ እርሱም ይቅር ይባላል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሞዋ ኡባ እትፐተ ያርሾ ሹኬዳ መህያፐ ከስያዋዳን፥ ሄ ዴሻት ሞዋካ ቆሪደ ከስ አኪደ፥ ያርሽያ ሳኣ ቦላ ዎደ፥ መና ጎዳዉ ሳዉዋ ቶሹኩ ግያ ያርሹዋ ግዳና ማላ ጹጎ። ሄዋዳን ኦደ፥ ቄሲ ሄ ብታንያ ናጋራ አቶ ጊሴ፤ ብታኒካ ባረ ናጋራፐ ማረቴ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Mod'd'uwaa ubbaa ittippetetsaa yarshshoo shukkeedda mehiyaappe kessiyaawaadan, he deeshshatti mod'd'uwaakka k'oriide kessi akkiide, yarshshiyaa sa'aa bolla wotsiide, Med'inaa Godaw sawuwaa toshukku giyaa yarshshuwaa gidana mala s'uuggo. Hewaadan ootsiide, k'eesii he bitaniyaa nagaraa atto giissee; bitaniikka bare nagaraappe maarettee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Issifeteththas shiiqiza yarshos shiiqiza meheta moodhe bollara shooqi kessizayssaththo hayssa ha meheza moodheka ubbaa bollara shooqi digo; sawozi GODAA ufayssiza yarsho ooththidi yarshizasoza bolla xuuggo; hessaththo qeesezi he addeza nagara izappe digganaas yarsho shiishsho; izaadeska atto geetettana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢሲፌቴስ ሺቂዛ ያርሾስ ሺቂዛ ሜሄታ ሞ ቦላራ ሾቂ ኬሲዛይሳ ሃይሳ ሃ ሜሄዛ ሞካ ኡባ ቦላራ ሾቂ ዲጎ፤ ሳዎዚ ጎዳ ኡፋይሲዛ ያርሾ ኦዲ ያርሺዛሶዛ ቦላ ጹጎ፤ ሄሳ ቄሴዚ ሄ ኣዴዛ ናጋራ ኢዛፔ ዲጋናስ ያርሾ ሺሾ፤ ኢዛዴስካ ኣቶ ጌቴታና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እስፈተ ያርሾስ ሹከትዳ መህያፐ ሞዋ ከስዳይሳ መላ ሄ ዴሸ ሞዋ ቃር ከስድ፥ ያርሾ በሳን ጎዳስ ሳዎ ቶንኩ ግያ ያርሾ ኦድ ፁጎ። ሄሳዳ ኦድ፥ ካህነይ ሄ ኡራ ናጋራ ቁሽሴስ፤ እያ ናጋራይ አቶ ጌተታና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Issifetetha yarshos shuketida mehiyape modhuwa kessidaysa mela he deeshe modhuwa qaari kessidi, yarsho bessan Godaas sawo tonku giya yarsho oothidi xuuggo. Hessada oothidi, kahiney he uraa nagaraa qushisees; iya nagaray atto geetetana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሥቡን ከኅብረት መሥዋዕት በወጣበት አኳኋን ሥቡን ሁሉ ያውጣ፤ ካህኑም ሽታው እግዚአብሔርን (ያህዌ) ደስ የሚያሰኝ መሥዋዕት አድርጎ በመሠዊያው ላይ ያቃጥለው፤ በዚህም መሠረት ካህኑ የሰውየውን ኀጢአት ያስተሰርይለታል፤ ሰውየውም ይቅር ይባላል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ለአንድነት መሥዋዕት የሚቀርቡ እንስሶችን ስብ በመግፈፍ በሚፈጽመው ዐይነት የዚህችንም እንስሳ ስብ ሁሉ ገፎ ያስወግድ፤ መዓዛው እግዚአብሔርን ደስ የሚያሰኝ መሥዋዕት አድርጎም በመሠዊያው ላይ ያቃጥለው፤ በዚህ ዐይነት ካህኑ ስለዚያ ሰው የኃጢአት ስርየት መሥዋዕት ያቀርባል፤ ያም ሰው ኃጢአቱ ይቅር ይባልለታል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ከምቲ ኻብ መስዋእቲ ምስጋና ዝፍለ ስብሒ ንዅሉ እቲ ስብሒ ይፍለዮ፤ እቲ ኻህን ድማ ንእግዚኣብሄር ባህ ዘብል ጥዑም ጨና ምእንቲ ክኸውን ኣብ መሰውኢ የቃፅሎ። ከምዙይ ገይሩ እቲ ኻህን ሓጢኣት የስተስርየሉ፤ ሽዑ ኸዓ ሓጢኣቱ ይቕረ ኽበሃለሉ እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 ከምቲ ኻብ መስዋኣቲ ምስጋና ዚፍለ ስብሒ፡ ንኹሉ እቲ ስብሒ ይፍለ፡ እቲ ኻህን ድማ ንእግዚኣብሄር ንጥዑም ጨና ኣብ መሰውኢ የሕርሮ። እቲ ኻህን ድማ የተዐርቆ፡ ይሕደገሉ ኸአ።