Leviticus 4:31 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ከምቲ ስብሒ ኻብ መስዋእቲ ምስጋና ዚውሰድ፡ ንዅሉ እቲ ስብሒ ድማ ካብኣ ይወስዶ። እቲ ካህን ድማ ንእግዚኣብሄር ጥዑም ጨና ገይሩ ኣብ መሰውኢ የቃጽሎ። እቲ ካህን ከኣ ይዕረቐሉ፡ ይቕረ ይበሃለሉ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ስቡም ሁሉ ከደኅንነት መሥዋዕት ላይ እንደሚወሰድ፥ ስብዋን ሁሉ ይወስዳል፤ ካህኑም ለእግዚአብሔር በጎ መዓዛ እንዲሆን በመሠዊያው ላይ ይጨምረዋል፤ ካህኑም ስለ እርሱ ያስተሰርያል፤ ኀጢአቱም ይሰረይለታል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ስቡም ሁሉ ከደኅንነት መሥዋዕት ላይ እንደሚወሰድ፥ ስብዋን ሁሉ ይወስዳል፤ ካህኑም ለእግዚአብሔር ጣፋጭ ሽታ እንዲሆን በመሠዊያው ላይ ያቃጥለዋል፤ ካህኑም ስለ እርሱ ያስተሰርያል፥ እርሱም ይቅር ይባላል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከአንድነት መሥዋዕት ላይ እንደተወሰደው ስብ እንዲሁ የእርሷን ስብ ሁሉ ይወስዳል፤ ካህኑም ለጌታ መዓዛው ያማረ ሽታ እንዲሆን በመሠዊያው ላይ ያቃጥለዋል፤ ካህኑም ስለ እርሱ ያስተሰርያል፥ እርሱም ይቅር ይባላል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሞዋ ኡባ እትፐተ ያርሾ ሹኬዳ መህያፐ ከስያዋዳን፥ ሄ ዴሻት ሞዋካ ቆሪደ ከስ አኪደ፥ ያርሽያ ሳኣ ቦላ ዎደ፥ መና ጎዳዉ ሳዉዋ ቶሹኩ ግያ ያርሹዋ ግዳና ማላ ጹጎ። ሄዋዳን ኦደ፥ ቄሲ ሄ ብታንያ ናጋራ አቶ ጊሴ፤ ብታኒካ ባረ ናጋራፐ ማረቴ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Mod'd'uwaa ubbaa ittippetetsaa yarshshoo shukkeedda mehiyaappe kessiyaawaadan, he deeshshatti mod'd'uwaakka k'oriide kessi akkiide, yarshshiyaa sa'aa bolla wotsiide, Med'inaa Godaw sawuwaa toshukku giyaa yarshshuwaa gidana mala s'uuggo. Hewaadan ootsiide, k'eesii he bitaniyaa nagaraa atto giissee; bitaniikka bare nagaraappe maarettee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Issifeteththas shiiqiza yarshos shiiqiza meheta moodhe bollara shooqi kessizayssaththo hayssa ha meheza moodheka ubbaa bollara shooqi digo; sawozi GODAA ufayssiza yarsho ooththidi yarshizasoza bolla xuuggo; hessaththo qeesezi he addeza nagara izappe digganaas yarsho shiishsho; izaadeska atto geetettana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢሲፌቴስ ሺቂዛ ያርሾስ ሺቂዛ ሜሄታ ሞ ቦላራ ሾቂ ኬሲዛይሳ ሃይሳ ሃ ሜሄዛ ሞካ ኡባ ቦላራ ሾቂ ዲጎ፤ ሳዎዚ ጎዳ ኡፋይሲዛ ያርሾ ኦዲ ያርሺዛሶዛ ቦላ ጹጎ፤ ሄሳ ቄሴዚ ሄ ኣዴዛ ናጋራ ኢዛፔ ዲጋናስ ያርሾ ሺሾ፤ ኢዛዴስካ ኣቶ ጌቴታና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስፈተ ያርሾስ ሹከትዳ መህያፐ ሞዋ ከስዳይሳ መላ ሄ ዴሸ ሞዋ ቃር ከስድ፥ ያርሾ በሳን ጎዳስ ሳዎ ቶንኩ ግያ ያርሾ ኦድ ፁጎ። ሄሳዳ ኦድ፥ ካህነይ ሄ ኡራ ናጋራ ቁሽሴስ፤ እያ ናጋራይ አቶ ጌተታና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Issifetetha yarshos shuketida mehiyape modhuwa kessidaysa mela he deeshe modhuwa qaari kessidi, yarsho bessan Godaas sawo tonku giya yarsho oothidi xuuggo. Hessada oothidi, kahiney he uraa nagaraa qushisees; iya nagaray atto geetetana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሥቡን ከኅብረት መሥዋዕት በወጣበት አኳኋን ሥቡን ሁሉ ያውጣ፤ ካህኑም ሽታው እግዚአብሔርን (ያህዌ) ደስ የሚያሰኝ መሥዋዕት አድርጎ በመሠዊያው ላይ ያቃጥለው፤ በዚህም መሠረት ካህኑ የሰውየውን ኀጢአት ያስተሰርይለታል፤ ሰውየውም ይቅር ይባላል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ለአንድነት መሥዋዕት የሚቀርቡ እንስሶችን ስብ በመግፈፍ በሚፈጽመው ዐይነት የዚህችንም እንስሳ ስብ ሁሉ ገፎ ያስወግድ፤ መዓዛው እግዚአብሔርን ደስ የሚያሰኝ መሥዋዕት አድርጎም በመሠዊያው ላይ ያቃጥለው፤ በዚህ ዐይነት ካህኑ ስለዚያ ሰው የኃጢአት ስርየት መሥዋዕት ያቀርባል፤ ያም ሰው ኃጢአቱ ይቅር ይባልለታል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ከምቲ ኻብ መስዋእቲ ምስጋና ዝፍለ ስብሒ ንዅሉ እቲ ስብሒ ይፍለዮ፤ እቲ ኻህን ድማ ንእግዚኣብሄር ባህ ዘብል ጥዑም ጨና ምእንቲ ክኸውን ኣብ መሰውኢ የቃፅሎ። ከምዙይ ገይሩ እቲ ኻህን ሓጢኣት የስተስርየሉ፤ ሽዑ ኸዓ ሓጢኣቱ ይቕረ ኽበሃለሉ እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ከምቲ ኻብ መስዋኣቲ ምስጋና ዚፍለ ስብሒ፡ ንኹሉ እቲ ስብሒ ይፍለ፡ እቲ ኻህን ድማ ንእግዚኣብሄር ንጥዑም ጨና ኣብ መሰውኢ የሕርሮ። እቲ ኻህን ድማ የተዐርቆ፡ ይሕደገሉ ኸአ። |