Leviticus 4:3 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቲ ቅቡእ ካህን ከም ሓጢኣት እቶም ህዝቢ እንተ ሓጢኣት፤ ሽዑ ንእግዚኣብሄር ብዘይ መንቅብ ብዕራይ ከም መስዋእቲ ሓጢኣት ስለቲ ዝበደሎ ሓጢኣቱ ኣምጽኦ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የተ​ቀ​ባ​ውም ሊቀ ካህ​ናት በሕ​ዝቡ ላይ በደል እን​ዲ​ቈ​ጠ​ር​ባ​ቸው ኀጢ​አት ቢሠራ፥ ስለ ሠራው ስለ ኀጢ​አቱ ከመ​ን​ጋው ነውር የሌ​ለ​በ​ትን ወይ​ፈን ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ለኀ​ጢ​አት መሥ​ዋ​ዕት ያቀ​ር​በ​ዋል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የተቀባውም ካህን በሕዝቡ ላይ በደል እንዲቈጠርባቸው ኃጢአት ቢሠራ፥ ስለ ሠራው ስለ ኃጢአቱ ነውር የሌለበት ወይፈን ለእግዚአብሔር ለኃጢአት መሥዋዕት ያቀርበዋል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የተቀባውም ካህን ኃጢአት ሠርቶ በሕዝቡ ላይ በደል ቢያመጣ፥ ስለ ሠራው ኃጢአቱ ነውር የሌለበት ወይፈን ለጌታ ለኃጢአት መሥዋዕት ያቀርባል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ ‘ቄስያ ካፑ ናጋራ ኦፐነ ሄ ናጋራይ አሳ ባይዛንቻ ከስያዋ ግዶፐ፥ እ ባረ ኦዳ ናጋራ ድራዉ፥ ትላ ቦላና ደእያ ኮሩማ መና ጎዳዉ ናጋራ ያርሹዋ ኦደ አሆ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) « ‹K'eesiyaa kaappuu nagaraa ootsooppenne he nagaray asaa bayzzanchcha kessiyaawaa gidooppe, I bare ootseedda nagaraa diraw, tilla bollaanna de'iyaa korumaa Med'inaa Godaw nagaraa yarshshuwaa ootsiide aho.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «He wode tiyettida qeesey nagara ooththidi derezi nagara ooththidaa misatissi beettiko iza bolla issi wosoykka baynda issi mirgo boora ehidi ba nagaraa gishshas GODAAS yarsho shiishsho.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ሄ ዎዴ ቲዬቲዳ ቄሴይ ናጋራ ኦዲ ዴሬዚ ናጋራ ኦዳ ሚሳቲሲ ቤቲኮ ኢዛ ቦላ ኢሲ ዎሶይካ ባይንዳ ኢሲ ሚርጎ ቦራ ኤሂዲ ባ ናጋራ ጊሻስ ጎዳስ ያርሾ ሺሾ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ዶረትዳ ካህነይ ናጋራ ኦድ አሳ ጎመን ጋኮ፥ እ ባ ኦዳ ናጋራ ግሾ ቦረይ ባይና ዎፋኖ ጎዳስ ናጋራ ያርሾ ኦድ ኤሆ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Dooretida kahiney nagara oothidi asaa gomen gathiko, I ba oothida nagaraa gisho borey bayna wofaano Godaas nagara yarsho oothidi eho.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ ‘የተቀባውም ካህን በሕዝቡ ላይ በደል የሚያስከትል ኀጢአት ቢሠራ፣ ስለ ሠራው ኀጢአት እንከን የሌለበት አንድ ወይፈን ለእግዚአብሔር (ያህዌ) የኀጢአት መሥዋዕት አድርጎ ያቅርብ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “ተቀብቶ የተሾመው ካህን ኃጢአት ሠርቶ ሕዝቡን እንደ በደለኛ የሚያስቈጥር ሆኖ ቢገኝ፥ ምንም ነውር የሌለበትን አንድ ወይፈን ያምጣ፤ ስለ ኃጢአቱም ለእግዚአብሔር መሥዋዕት አድርጎ ያቅርበው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቲ ሓጢኣት ዝገበረ፥ ዝተቐብአ ካህን እንተ ኾይኑ፥ እሞ በዙይ ነቲ ህዝቢ በደል ክቝፀረሎም እንተ ገበረ፥ ስለ እቲ ዝገበሮ ሓጢኣት ንእግዚኣብሄር ጐደሎ ዘይብሉ ዝራብዕ መስዋእቲ የቕርብ።
Amharic Tigrinya 2011 እቲ እተቐብኤ ኻህን እንተ ኾይኑ ሓጢኣት ዝገበረ፡ እሞ በዚ ነቲ ህዝቢ በዳሊ እንተ ገበሮ፡ ስለቲ ዝገበሮ ሓጢኣቱ ንመስዋእቲ ሓጢኣት ጎደሎ ዜብሉ ዝራብዕ ንእግዚኣብሄር የቕርበሉ።