Leviticus 4:27 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሓደ ኻብቶም ተራ ህዝቢ ብድንቁርና ሓጢኣት እንተ ገበረ፡ ብዛዕባ ዘይግባእ ትእዛዛት እግዚኣብሄር ዚጻረር ነገር እንተ ገበረ፡ በደለኛ እንተ ዀይኑውን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “ከሀ​ገ​ሩም ሕዝብ አንድ ሰው ኀጢ​አ​ትን ሳያ​ውቅ ቢሠራ፥ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም፦ አት​ሥራ ያለ​ውን ትእ​ዛዝ ቢተ​ላ​ለፍ፥ ቢበ​ድ​ልም፥
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ከአገሩ ሕዝብም አንድ ሰው ኃጢአትን ሳያውቅ ቢሠራ፥ እግዚአብሔርም። አትሥራ ያለውን ትእዛዝ ቢተላለፍ፥ ቢበድልም፥
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “ከአገሩ ሕዝብም አንድ ሰው ባለማወቅ ጌታ አትሥሩ ካላቸው ትእዛዛት አንዱን ተላልፎ ኃጢአት ቢሠራና ቢበድል፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ ‘ሄ ማባራ አሳፐ እቱ ቆፐናን ናጋራ ኦፐነ መና ጎዳ አዛዙዋፐ እቱዋ ሀቃዋነ መንፐ፥ ሄ ኡራይ ባይዛንቻ ግዲደ ፓይደቴ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) « ‹He maabaraa asaappe ittuu k'oppennaan nagaraa ootsooppenne Med'inaa Godaa azazuwaappe ittuwaa hak'awaanne mentsooppe, he uray bayzzanchcha gidiide paydettee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Nagara ooththidaadeynne erontta dishe baleteththan GODAA azazotappe issiniyo mooridaadey hankko deraa giddofe gidikko,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ናጋራ ኦዳዴይኔ ኤሮንታ ዲሼ ባሌቴን ጎዳ ኣዛዞታፔ ኢሲኒዮ ሞሪዳዴይ ሃንኮ ዴራ ጊዶፌ ጊዲኮ፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ማባራፐ እስ አስ ቆፖና ናጋራ ኦኮነ ጎዳ ኪታፐ እሱዋ መንኮ ሄ ኡራይ ባላ ግዴስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Maabaraape issi asi qoponna nagara oothikonne Godaa kiitaape issuwa menthiko he uray bala gidees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ ‘ከሕዝቡ መካከል አንዱ ሰው ባለማወቅ ኀጢአት ቢሠራ፣ እግዚአብሔር (ያህዌ) አታድርጉ ብሎ ከከለከላቸው ትእዛዞች አንዱን ተላልፎ ቢገኝ እርሱ በደለኛ ነው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “ኃጢአት የሠራውና ባለማወቅም እግዚአብሔር አታድርጉ ብሎ ካዘዛቸው ትእዛዞች አንዱን የተላለፈውና በደለኛ የሆነው ሰው ከተራው ሕዝብ ወገን ከሆነ፥
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ካብ ህዝቢ እታ ሃገር ሓደ ሰብ፥ እንተይፈለጠ ሓጢኣት እንተ ሰርሐ፥ ካብቲ እግዚኣብሄር ኣይትግበርዎ ኢሉ ዝኣዘዞ ጥሒሱውን እንተ በደለ፥
Amharic Tigrinya 2011 ካብ ህዝቢ እታ ሃገር ሓንቲ ነፍሲ፡ ከይፈለጠት ካብቲ እግዚኣብሄር ፡ ኣይትግበርዎ፡ ኢሉ ዝኣዘዞስ ሓደ ብምግባራ በዲላ እንተ ሓጥኤት፡