Leviticus 4:27 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሓደ ኻብቶም ተራ ህዝቢ ብድንቁርና ሓጢኣት እንተ ገበረ፡ ብዛዕባ ዘይግባእ ትእዛዛት እግዚኣብሄር ዚጻረር ነገር እንተ ገበረ፡ በደለኛ እንተ ዀይኑውን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “ከሀገሩም ሕዝብ አንድ ሰው ኀጢአትን ሳያውቅ ቢሠራ፥ እግዚአብሔርም፦ አትሥራ ያለውን ትእዛዝ ቢተላለፍ፥ ቢበድልም፥ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከአገሩ ሕዝብም አንድ ሰው ኃጢአትን ሳያውቅ ቢሠራ፥ እግዚአብሔርም። አትሥራ ያለውን ትእዛዝ ቢተላለፍ፥ ቢበድልም፥ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “ከአገሩ ሕዝብም አንድ ሰው ባለማወቅ ጌታ አትሥሩ ካላቸው ትእዛዛት አንዱን ተላልፎ ኃጢአት ቢሠራና ቢበድል፥ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ ‘ሄ ማባራ አሳፐ እቱ ቆፐናን ናጋራ ኦፐነ መና ጎዳ አዛዙዋፐ እቱዋ ሀቃዋነ መንፐ፥ ሄ ኡራይ ባይዛንቻ ግዲደ ፓይደቴ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | « ‹He maabaraa asaappe ittuu k'oppennaan nagaraa ootsooppenne Med'inaa Godaa azazuwaappe ittuwaa hak'awaanne mentsooppe, he uray bayzzanchcha gidiide paydettee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Nagara ooththidaadeynne erontta dishe baleteththan GODAA azazotappe issiniyo mooridaadey hankko deraa giddofe gidikko, |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ናጋራ ኦዳዴይኔ ኤሮንታ ዲሼ ባሌቴን ጎዳ ኣዛዞታፔ ኢሲኒዮ ሞሪዳዴይ ሃንኮ ዴራ ጊዶፌ ጊዲኮ፥ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ማባራፐ እስ አስ ቆፖና ናጋራ ኦኮነ ጎዳ ኪታፐ እሱዋ መንኮ ሄ ኡራይ ባላ ግዴስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Maabaraape issi asi qoponna nagara oothikonne Godaa kiitaape issuwa menthiko he uray bala gidees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ ‘ከሕዝቡ መካከል አንዱ ሰው ባለማወቅ ኀጢአት ቢሠራ፣ እግዚአብሔር (ያህዌ) አታድርጉ ብሎ ከከለከላቸው ትእዛዞች አንዱን ተላልፎ ቢገኝ እርሱ በደለኛ ነው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ኃጢአት የሠራውና ባለማወቅም እግዚአብሔር አታድርጉ ብሎ ካዘዛቸው ትእዛዞች አንዱን የተላለፈውና በደለኛ የሆነው ሰው ከተራው ሕዝብ ወገን ከሆነ፥ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ካብ ህዝቢ እታ ሃገር ሓደ ሰብ፥ እንተይፈለጠ ሓጢኣት እንተ ሰርሐ፥ ካብቲ እግዚኣብሄር ኣይትግበርዎ ኢሉ ዝኣዘዞ ጥሒሱውን እንተ በደለ፥ |
| Amharic Tigrinya 2011 | ካብ ህዝቢ እታ ሃገር ሓንቲ ነፍሲ፡ ከይፈለጠት ካብቲ እግዚኣብሄር ፡ ኣይትግበርዎ፡ ኢሉ ዝኣዘዞስ ሓደ ብምግባራ በዲላ እንተ ሓጥኤት፡ |