Leviticus 4:26 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንዅሉ ስብሑ ድማ ከም ስብሒ መስዋእቲ ምስጋና ኣብ መሰውኢ ሓዊ የእትዎ። እቲ ካህን ድማ ስለ ሓጢኣቱ ይዕረቐሉ፡ ይቕረ ይበሃለሉ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ስቡንም ሁሉ እንደ ደኅንነት መሥዋዕት ስብ፥ በመሠዊያው ላይ ይጨምረዋል። ካህኑም ኀጢአቱን ያስተሰርይለታል፤ ኀጢአቱም ይቅር ይባልለታል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ስቡንም ሁሉ እንደ ደኅንነት መሥዋዕት ስብ በመሠዊያው ላይ ያቃጥለዋል። ካህኑም ኃጢአቱን ያስተሰርይለታል፥ እርሱም ይቅር ይባላል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስቡንም ሁሉ እንደ አንድነት መሥዋዕት ስብ በመሠዊያው ላይ ያቃጥላል። ካህኑም ኃጢአቱን ያስተሰርይለታል፥ እርሱም ይቅር ይባላል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሞዋ ኡባ እትፐተ ያርሹዋ ሞዋ ያርሽያዋዳን ያርሽያ ሳኣ ቦላን ያርሾ። ሀዋዳን ኦደ፥ ቄሲ ብታንያ ናጋራ አቶ ጊሴ፤ ብታኒካ ባረ ናጋራፐ ማረታናዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Mod'd'uwaa ubbaa ittippetetsaa yarshshuwaa mod'd'uwaa yarshshiyaawaadan yarshshiyaa sa'aa bollan yarshsho. Hawaadan ootsiide, k'eesii bitaniyaa nagaraa atto giissee; bitaniikka bare nagaraappe maarettanawaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Handaza ubbaa yarsho yarshizasoza bolla xuuggo; he oosoy kase issifeteththa yarshos shiishshida meheta handa xuuggoyssaththo ooththetto; hessaththo qeesezi dereza kaaleththizaade nagara wursanaas yarsho shiishsho; izaskka atto geetettana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሃንዳዛ ኡባ ያርሾ ያርሺዛሶዛ ቦላ ጹጎ፤ ሄ ኦሶይ ካሴ ኢሲፌቴ ያርሾስ ሺሺዳ ሜሄታ ሃንዳ ጹጎይሳ ኦቶ፤ ሄሳ ቄሴዚ ዴሬዛ ካሌዛዴ ናጋራ ዉርሳናስ ያርሾ ሺሾ፤ ኢዛስካ ኣቶ ጌቴታና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስፈተ ያርሾስ ሺቅዳ ሞዋ ኡባ ፁግዳይሳዳ ሀ ኮልያ ሞዋ ፁጎ። ሄሳዳ ኦድ፥ ካህነይ ሄ ኡራ ናጋራ ቁሽሴስ፤ ሄ ኡራ ናጋራይ አቶ ጌተታና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Issifetetha yarshos shiiqida modhuwa ubbaa xuuggidaysada ha koliya modhuwa xuuggo. Hessada oothidi, kahiney he uraa nagara qushisees; he uraa nagaray atto geetetana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የኅብረት መሥዋዕቱን እንዳቃጠለ ሁሉ ሥቡንም በሙሉ በመሠዊያው ላይ ያቃጥል፤ በዚህም መሠረት ካህኑ የሰውየውን ኀጢአት ያስተሰርይለታል፤ ሰውየውም ይቅር ይባላል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስቡንም ሁሉ በመሠዊያው ላይ ያቃጥለው፤ የዚህም አፈጻጸም ለአንድነት መሥዋዕት የቀረቡትን እንስሶች ስብ ባቃጠለው ዐይነት ይሁን፤ በዚህም ዐይነት ካህኑ ስለ ሕዝቡ መሪ ኃጢአት መሥዋዕት በማቅረብ ያስተሰርያል፤ መሪውም የኃጢአቱን ይቅርታ ያገኛል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንዅሉ እቲ ስብሑ ድማ፥ ከምቲ ንስብሒ እቲ ኣብ ልዕሊ መስዋእቲ ምስጋና ዝተሓርደ ዝገበሮ፥ ኣብ መሰውኢ የቃፅሎ። እቲ ኻህን ድማ ኸምዙይ ገይሩ ሓጢኣቱ የስተስርየሉ፤ ሽዑ ይቕረ ኽበሃለሉ እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንኹሉ እቲ ስብሑ ድማ ከምቲ ስብሒ መስዋእቲ ምስጋና ዚግበር፡ ኣብ መሰውኢ የሕርሮ። እቲ ኻህን ድማ ካብ ሓጢኣቱ የተዐርቆ፡ ይሕደገሉ ኸአ። |