Leviticus 4:26 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንዅሉ ስብሑ ድማ ከም ስብሒ መስዋእቲ ምስጋና ኣብ መሰውኢ ሓዊ የእትዎ። እቲ ካህን ድማ ስለ ሓጢኣቱ ይዕረቐሉ፡ ይቕረ ይበሃለሉ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ስቡ​ንም ሁሉ እንደ ደኅ​ን​ነት መሥ​ዋ​ዕት ስብ፥ በመ​ሠ​ዊ​ያው ላይ ይጨ​ም​ረ​ዋል። ካህ​ኑም ኀጢ​አ​ቱን ያስ​ተ​ሰ​ር​ይ​ለ​ታል፤ ኀጢ​አ​ቱም ይቅር ይባ​ል​ለ​ታል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ስቡንም ሁሉ እንደ ደኅንነት መሥዋዕት ስብ በመሠዊያው ላይ ያቃጥለዋል። ካህኑም ኃጢአቱን ያስተሰርይለታል፥ እርሱም ይቅር ይባላል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ስቡንም ሁሉ እንደ አንድነት መሥዋዕት ስብ በመሠዊያው ላይ ያቃጥላል። ካህኑም ኃጢአቱን ያስተሰርይለታል፥ እርሱም ይቅር ይባላል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሞዋ ኡባ እትፐተ ያርሹዋ ሞዋ ያርሽያዋዳን ያርሽያ ሳኣ ቦላን ያርሾ። ሀዋዳን ኦደ፥ ቄሲ ብታንያ ናጋራ አቶ ጊሴ፤ ብታኒካ ባረ ናጋራፐ ማረታናዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Mod'd'uwaa ubbaa ittippetetsaa yarshshuwaa mod'd'uwaa yarshshiyaawaadan yarshshiyaa sa'aa bollan yarshsho. Hawaadan ootsiide, k'eesii bitaniyaa nagaraa atto giissee; bitaniikka bare nagaraappe maarettanawaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Handaza ubbaa yarsho yarshizasoza bolla xuuggo; he oosoy kase issifeteththa yarshos shiishshida meheta handa xuuggoyssaththo ooththetto; hessaththo qeesezi dereza kaaleththizaade nagara wursanaas yarsho shiishsho; izaskka atto geetettana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሃንዳዛ ኡባ ያርሾ ያርሺዛሶዛ ቦላ ጹጎ፤ ሄ ኦሶይ ካሴ ኢሲፌቴ ያርሾስ ሺሺዳ ሜሄታ ሃንዳ ጹጎይሳ ኦቶ፤ ሄሳ ቄሴዚ ዴሬዛ ካሌዛዴ ናጋራ ዉርሳናስ ያርሾ ሺሾ፤ ኢዛስካ ኣቶ ጌቴታና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እስፈተ ያርሾስ ሺቅዳ ሞዋ ኡባ ፁግዳይሳዳ ሀ ኮልያ ሞዋ ፁጎ። ሄሳዳ ኦድ፥ ካህነይ ሄ ኡራ ናጋራ ቁሽሴስ፤ ሄ ኡራ ናጋራይ አቶ ጌተታና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Issifetetha yarshos shiiqida modhuwa ubbaa xuuggidaysada ha koliya modhuwa xuuggo. Hessada oothidi, kahiney he uraa nagara qushisees; he uraa nagaray atto geetetana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የኅብረት መሥዋዕቱን እንዳቃጠለ ሁሉ ሥቡንም በሙሉ በመሠዊያው ላይ ያቃጥል፤ በዚህም መሠረት ካህኑ የሰውየውን ኀጢአት ያስተሰርይለታል፤ ሰውየውም ይቅር ይባላል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ስቡንም ሁሉ በመሠዊያው ላይ ያቃጥለው፤ የዚህም አፈጻጸም ለአንድነት መሥዋዕት የቀረቡትን እንስሶች ስብ ባቃጠለው ዐይነት ይሁን፤ በዚህም ዐይነት ካህኑ ስለ ሕዝቡ መሪ ኃጢአት መሥዋዕት በማቅረብ ያስተሰርያል፤ መሪውም የኃጢአቱን ይቅርታ ያገኛል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንዅሉ እቲ ስብሑ ድማ፥ ከምቲ ንስብሒ እቲ ኣብ ልዕሊ መስዋእቲ ምስጋና ዝተሓርደ ዝገበሮ፥ ኣብ መሰውኢ የቃፅሎ። እቲ ኻህን ድማ ኸምዙይ ገይሩ ሓጢኣቱ የስተስርየሉ፤ ሽዑ ይቕረ ኽበሃለሉ እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 ንኹሉ እቲ ስብሑ ድማ ከምቲ ስብሒ መስዋእቲ ምስጋና ዚግበር፡ ኣብ መሰውኢ የሕርሮ። እቲ ኻህን ድማ ካብ ሓጢኣቱ የተዐርቆ፡ ይሕደገሉ ኸአ።