Leviticus 4:22 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሓደ ገዛኢ ሓጢኣት እንተ ገበረ፡ ብዘይምፍላጡውን ነቲ ኻብ ትእዛዛት እግዚኣብሄር ኣምላኹ ብዛዕባ ዘይግባእ ዚጻረር እንተ ዀይኑ፡ በደለኛ እንተ ዀይኑ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “መኰንንም ኀጢአትን ቢሠራ፥ ሳያውቅም እግዚአብሔር አምላኩ፦ አትሥራ ያለውን ትእዛዝ ቢተላለፍ፥ እንዲህም ቢበድል፥ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አንድ መኰንንም ኃጢአትን ሲሠሩ፥ ሳያውቅም እግዚአብሔር አምላኩ። አትሥራ ያለውን ትእዛዝ ሲተላለፍ፥ እንዲህም ሲበድል፥ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “አንድ ገዢም ኃጢአትን ቢሠራ፥ ጌታም አምላኩ አትሥራ ያለውን ትእዛዝ አንዱን ባለማወቅ ሠርቶ ቢበድል፥ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ ‘አሳ ካለያ ሱንቱዋፐ እቱ ቆፐናን ናጋራ ኦፐነ መና ጎዳይ አ ጾሳይ አ አዛዜዳ አዛዙዋፐ እቱዋ ሀቃዋነ መንፐ፥ ሄ ኡራይ ባይዛንቻ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | « ‹Asaa kaaletsiyaa suntsatuwaappe ittuu k'oppennaan nagaraa ootsooppenne Med'inaa Goday Aa S'oossay Aa azazeedda azazuwaappe ittuwaa hak'awaanne mentsooppe, he uray bayzzanchcha. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Nagara ooththidaadeynne erontta dishe baleteththan GODAA ba Xoossaa azazotappe issiniyo mooridaadey izi dere kaaleththizaade gidikko, |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ናጋራ ኦዳዴይኔ ኤሮንታ ዲሼ ባሌቴን ጎዳ ባ ጾሳ ኣዛዞታፔ ኢሲኒዮ ሞሪዳዴይ ኢዚ ዴሬ ካሌዛዴ ጊዲኮ፥ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አሳ ካለያ ሹማታፐ እሶይ ቆፖና ናጋራ ኦኮነ ጎዳ ፆሳ ኪታፐ እሱዋ መንኮ ሄ ኡራይ ባላ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Asaa kaalethiya shuumatape issoy qoponna nagara oothikonne Godaa Xoossaa kiitaape issuwa menthiko he uray bala. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ ‘አንድ የሕዝብ መሪ ባለማወቅ ኀጢአት ቢሠራ፣ አምላኩም እግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) አታድርጉ ብሎ ከከለከላቸው ትእዛዞች አንዱን ተላልፎ ቢገኝ፣ እርሱ በደለኛ ነው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ኃጢአት የሠራውና ባለማወቅ እግዚአብሔር አታድርጉ ብሎ ካዘዘው ትእዛዝ በመተላለፍ በደለኛ የሆነው የሕዝብ መሪ ከሆነ፥ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሓደ ሹም ሓጢኣት እንተ ገበረ፥ እንተይፈለጠውን ኻብቲ እግዚኣብሄር ኣምላኹ ኣይትግበር ኢሉ ዝኣዘዞ ጥሒሱ እንተ በደለ፥ |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሓደ ሹም ከኣ ከይፈለጠ ኻብቲ እግዚኣብሄር ኣምላኹ፡ ኣይትግበርዎ፡ ኢሉ ዝአዘዞ ኹሉ፡ ሓደ ብምግባሩ በዲሉ እንተ ሓጥኤ፡ |