Leviticus 4:21 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ነቲ ብዕራይ ድማ ካብቲ ሰፈር ወጻኢ ኣምጺኡ ከምቲ ነቲ ቐዳማይ ብዕራይ ዘቃጸሎ የቃጽሎ። ንጉባኤ መስዋእቲ ሓጢኣት እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ወይፈኑንም ሁሉ ከሰፈሩ ወደ ውጭ ይወስዱታል፤ የፊተኛውንም ወይፈን እንዳቃጠሉ ያቃጥሉታል፤ የማኅበሩ የኀጢአት መሥዋዕት ነውና። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ወይፈኑንም ከሰፈሩ ወደ ውጭ ይወስደዋል፥ የፊተኛውንም ወይፈን እንዳቃጠለ ያቃጥለዋል፤ ይህ የማኅበሩ የኃጢአት መሥዋዕት ነው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ወይፈኑንም ከሰፈሩ ውጭ ይወስዳል፥ የፊተኛውንም ወይፈን እንዳቃጠለ ያቃጥለዋል፤ ይህ የማኅበሩ የኃጢአት መሥዋዕት ነው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን፥ ኮሩማ ዱንካኔዳ ሳኣፐ ካረ ከሲደ፥ ካሰ ኮሩማ ጹጌዳዋዳን አካ ጹጎ፤ ሀዌ ማባራ ናጋራዉ ያርሽያ ያርሹዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan, korumaa dunkkaaneedda sa'aappe kare kessiide, kase korumaa s'uuggeeddawaadan aakka s'uuggo; hawe maabaraa nagaraw yarshshiyaa yarshshuwaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye mirgoza asay dizasoppe gede kare kessidi ba nagaraa gishshas shiishshida mirgoza kase xuuggoyssaththo xuuggo; hessika dereza nagarappe geeshshiza yarsho gidana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ሚርጎዛ ኣሳይ ዲዛሶፔ ጌዴ ካሬ ኬሲዲ ባ ናጋራ ጊሻስ ሺሺዳ ሚርጎዛ ካሴ ጹጎይሳ ጹጎ፤ ሄሲካ ዴሬዛ ናጋራፔ ጌሺዛ ያርሾ ጊዳና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ካህነይ ዎፋኑዋ ጉታፐ ካረ ከስድ፥ ኮይሮ ዎፋኖይ ፁገትዳይሳዳ እያካ ፁጎ፤ ሄስ ማባራስ ያርሸትያ ናጋራ ያርሾ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Kahiney wofaanuwa gutaape kare kessidi, koyro wofaanoy xuugetidaysada iyaka xuuggo; hessi maabaraas yarshetiya nagara yarsho. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ወይፈኑንም ከሰፈር ውጭ ያውጣው፤ የመጀመሪያውን ወይፈን እንዳቃጠለው ሁሉ ይህኛውንም ያቃጥል፤ ይህም ስለ ሕዝቡ የሚቀርብ የኀጢአት መሥዋዕት ነው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚህም በኋላ ኰርማውን ከሰፈር ወደ ውጪ አውጥቶ ስለ ራሱ በደል በቀረበው ወይፈን ላይ እንደተፈጸመው ዐይነት ያቃጥለው፤ ይህም የማኅበረሰቡን ኃጢአት የሚያስወግድ መሥዋዕት ይሆናል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነቲ ዝራብዕ ድማ ኻብቲ ሰፈር ንወፃኢ የውፅኣዮ፤ ነቲ ቐዳማይ ዝራብዕ ከም ዘቃፀሎ፥ የቃፅሎ። እዙይ ናይቲ ማሕበር መስዋእቲ ሓጢኣት እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነቲ ዝራብዕ ድማ ካብቲ ሰፈር ንወጻኣኢ የውጽኣዮ፡ ነቲ ቐዳማይ ዝራብዕ ከም ዘሕረሮ፡ የሕርሮ። እዚ ናይቲ ኣኼባ መስዋእቲ ሓጢኣት እዩ። |