Leviticus 4:20 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ከምቲ ነቲ ብዕራይ ከም መስዋእቲ ሓጢኣት ዝገበሮ፡ ነቲ ብዕራይ ይገብሮ፡ በዚ ድማ ይገብሮ። እቲ ካህን ድማ ይተዓረቐሎም፡ ይቕረ ይብለሎም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እንዲህም በወይፈኑ ያደርጋል፤ ስለ ኀጢአት መሥዋዕት በታረደው ወይፈን እንደ አደረገ እንዲሁ በዚህ ያደርጋል፤ ካህኑም ኀጢአታቸውን ያስተሰርያል፤ ኀጢአቸውም ይሰረይላቸዋል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እንዲህም በወይፈኑ ያደርጋል፤ ስለ ኃጢአት መሥዋዕት በታረደው ወይፈን እንዳደረገ እንዲሁ በዚህ ያደርጋል፤ ካህኑም ስለ እነርሱ ያስተሰርያል፥ እነርሱም ይቅር ይባላሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የኃጢአት መሥዋዕት በሆነው ወይፈን ላይ እንዳደረገው እንዲሁ በዚህ ወይፈን ላይ ደግሞ ያደርጋል፤ እርሱም እንዲህ ያደርግበታል፤ ካህኑም ስለ እነርሱ ያስተሰርያል፥ እነርሱም ይቅር ይባላሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ናጋራ ያርሾ ሹከቴዳ ኮሩማ ኦዳዋዳን ሀ ኮሩማካ ኦ። ሄዋዳን ኦደ፥ ቄሲ ናጋራ አቶ ጊስያ ዎጋ ፖላና፤ አሳይካ ናጋራፐ ማረታናዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Nagaraa yarshshoo shuketteedda korumaa ootseeddawaadan ha korumaakka ootso. Hewaadan ootsiide, k'eesii nagaraa atto giissiyaa wogaa polana; asaykka nagaraappe maarettanawaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Oosozi wurikka nagara gishshas shiiqiza mirgo yarshizayssaththo ooththetto; tiyettida Qeesezi deraappe nagara diggana; deraasikka atto geetettana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኦሶዚ ዉሪካ ናጋራ ጊሻስ ሺቂዛ ሚርጎ ያርሺዛይሳ ኦቶ፤ ቲዬቲዳ ቄሴዚ ዴራፔ ናጋራ ዲጋና፤ ዴራሲካ ኣቶ ጌቴታና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሀ ዎፋኑዋካ ናጋራ ያርሾስ ሹከትዳ ዎፋኑዋ መላ ኦዳ ሺሻ። ሄሳዳ ኦድ፥ ካህነይ ናጋራ አቶተ ዎጋ ፖላና፤ አሳ ናጋራይ አቶ ጌተታና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ha wofaanuwaka nagara yarshos shuketida wofaanuwa mela oothada shiisha. Hessada oothidi, kahiney nagara atotetha wogaa polana; asaa nagaray atto geetetana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ለኀጢአት መሥዋዕት ባቀረበው ወይፈን ላይ እንዳደረገው ሁሉ፣ በዚህኛውም ወይፈን ያድርግ፤ በዚህም መሠረት ካህኑ ስለ ሕዝቡ ያስተሰርያል፤ እነርሱም ይቅር ይባላሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አፈጻጸሙም ለኃጢአት መሥዋዕት በሚቀርበው ኰርማ ላይ በሚደረገው ዐይነት ይሁን፤ በዚህም ዐይነት ስለ ሕዝቡ ኃጢአት መሥዋዕትን ያቀርባል፤ ሕዝቡም የኃጢአታቸውን ይቅርታ ያገኛሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነዝ ዝራብዕ እዙይ ከዓ፥ ከምቲ ነቲ ምእንቲ ሓጢኣት ዝስዋእ ዝራብዕ ዝገበሮ፥ ከምኡ ይግበሮ። ከምዙይ ገይሩ እቲ ኻህን ሓጢኣቶም የስተስርየሎም፤ ንሳቶምውን ይቕረ ኽበሃለሎም እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እዚ ነቲ ዝራብዕ ይግበር፡ ነቲ ዝራብዕ መስዋእቲ ሓጢኣት ከም ዝገበሮ፡ ነዚ ኸኣ ከምእይ ይግበሮ። ከምኡ እቲ ኻህን የተዐርቆም፡ ሽዑ ይሕደገሎም። |