Leviticus 4:20 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ከምቲ ነቲ ብዕራይ ከም መስዋእቲ ሓጢኣት ዝገበሮ፡ ነቲ ብዕራይ ይገብሮ፡ በዚ ድማ ይገብሮ። እቲ ካህን ድማ ይተዓረቐሎም፡ ይቕረ ይብለሎም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እን​ዲ​ህም በወ​ይ​ፈኑ ያደ​ር​ጋል፤ ስለ ኀጢ​አት መሥ​ዋ​ዕት በታ​ረ​ደው ወይ​ፈን እንደ አደ​ረገ እን​ዲሁ በዚህ ያደ​ር​ጋል፤ ካህ​ኑም ኀጢ​አ​ታ​ቸ​ውን ያስ​ተ​ሰ​ር​ያል፤ ኀጢ​አ​ቸ​ውም ይሰ​ረ​ይ​ላ​ቸ​ዋል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እንዲህም በወይፈኑ ያደርጋል፤ ስለ ኃጢአት መሥዋዕት በታረደው ወይፈን እንዳደረገ እንዲሁ በዚህ ያደርጋል፤ ካህኑም ስለ እነርሱ ያስተሰርያል፥ እነርሱም ይቅር ይባላሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የኃጢአት መሥዋዕት በሆነው ወይፈን ላይ እንዳደረገው እንዲሁ በዚህ ወይፈን ላይ ደግሞ ያደርጋል፤ እርሱም እንዲህ ያደርግበታል፤ ካህኑም ስለ እነርሱ ያስተሰርያል፥ እነርሱም ይቅር ይባላሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ናጋራ ያርሾ ሹከቴዳ ኮሩማ ኦዳዋዳን ሀ ኮሩማካ ኦ። ሄዋዳን ኦደ፥ ቄሲ ናጋራ አቶ ጊስያ ዎጋ ፖላና፤ አሳይካ ናጋራፐ ማረታናዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Nagaraa yarshshoo shuketteedda korumaa ootseeddawaadan ha korumaakka ootso. Hewaadan ootsiide, k'eesii nagaraa atto giissiyaa wogaa polana; asaykka nagaraappe maarettanawaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Oosozi wurikka nagara gishshas shiiqiza mirgo yarshizayssaththo ooththetto; tiyettida Qeesezi deraappe nagara diggana; deraasikka atto geetettana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኦሶዚ ዉሪካ ናጋራ ጊሻስ ሺቂዛ ሚርጎ ያርሺዛይሳ ኦቶ፤ ቲዬቲዳ ቄሴዚ ዴራፔ ናጋራ ዲጋና፤ ዴራሲካ ኣቶ ጌቴታና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሀ ዎፋኑዋካ ናጋራ ያርሾስ ሹከትዳ ዎፋኑዋ መላ ኦዳ ሺሻ። ሄሳዳ ኦድ፥ ካህነይ ናጋራ አቶተ ዎጋ ፖላና፤ አሳ ናጋራይ አቶ ጌተታና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ha wofaanuwaka nagara yarshos shuketida wofaanuwa mela oothada shiisha. Hessada oothidi, kahiney nagara atotetha wogaa polana; asaa nagaray atto geetetana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ለኀጢአት መሥዋዕት ባቀረበው ወይፈን ላይ እንዳደረገው ሁሉ፣ በዚህኛውም ወይፈን ያድርግ፤ በዚህም መሠረት ካህኑ ስለ ሕዝቡ ያስተሰርያል፤ እነርሱም ይቅር ይባላሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 አፈጻጸሙም ለኃጢአት መሥዋዕት በሚቀርበው ኰርማ ላይ በሚደረገው ዐይነት ይሁን፤ በዚህም ዐይነት ስለ ሕዝቡ ኃጢአት መሥዋዕትን ያቀርባል፤ ሕዝቡም የኃጢአታቸውን ይቅርታ ያገኛሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ነዝ ዝራብዕ እዙይ ከዓ፥ ከምቲ ነቲ ምእንቲ ሓጢኣት ዝስዋእ ዝራብዕ ዝገበሮ፥ ከምኡ ይግበሮ። ከምዙይ ገይሩ እቲ ኻህን ሓጢኣቶም የስተስርየሎም፤ ንሳቶምውን ይቕረ ኽበሃለሎም እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 እዚ ነቲ ዝራብዕ ይግበር፡ ነቲ ዝራብዕ መስዋእቲ ሓጢኣት ከም ዝገበሮ፡ ነዚ ኸኣ ከምእይ ይግበሮ። ከምኡ እቲ ኻህን የተዐርቆም፡ ሽዑ ይሕደገሎም።