Leviticus 4:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንደቂ እስራኤል ተዛረቦም እሞ ከምዚ በሎም፦ ሓንቲ ነፍሲ ብዘይፍላጥ ብዛዕባ ሓደ ኻብ ትእዛዛት እግዚኣብሄር ብዛዕባ ዘይግባእ እንተ ሓጢኣት ኣብ ልዕሊ ሓደ ኻባታቶም እንተ ገይራ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “ለእስራኤል ልጆች እንዲህ ብለህ ንገራቸው፦ ማናቸውም ሰው ሳያውቅ በእግዚአብሔር ፊት ኀጢአት ቢሠራ፥ እግዚአብሔርም፦ አትሥሩ ካላቸው ትእዛዛት አንዲቱን ቢተላለፍ፥ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ለእስራኤል ልጆች እንዲህ ብለህ ንገራቸው። ማናቸውም ሰው ሳያውቅ ኃጢአት ቢሠራ፥ እግዚአብሔርም። አትሥሩ ካላቸው ትእዛዛት አንዲቱን ቢተላለፍ፥ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “ለእስራኤል ልጆች እንዲህ ብለህ ተናገር፦ ማናቸውም ሰው ባለማወቅ ጌታ አትሥሩ ካላቸው ትእዛዛት አንዱን ተላልፎ ኃጢአት ቢሠራ፥ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ኔን እስራኤልያ አሳዉ ሀዋዳን ያጋደ ኦዳ፤ ‘ኦንነ ቆፐናን ናጋራ ኦፐነ፥ መና ጎዳ አዛዞቱዋፐ እቱዋ ሀቃዋነ መንፐ፥ ሀዋፐ ካሊደ ደእያ ዎጋ ናጎ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Neeni Israa'eeliyaa asaw hawaadan yaagaade oda; ‹Ooninne k'oppennaan nagaraa ootsooppenne, Med'inaa Godaa azazotuwaappe ittuwaa hak'awaanne mentsooppe, hawaappe kaalliide de'iyaa wogaa naago. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Neni Isra7eele naytas yootanayssi hayssa; oonikka erontta baleteththan nagara ooththiko woykko erontta GODAA azazotappe issaa moorikko hayssafe kaalliza wogaa naago! |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ኔኒ ኢስራኤሌ ናይታስ ዮታናይሲ ሃይሳ፤ ኦኒካ ኤሮንታ ባሌቴን ናጋራ ኦኮ ዎይኮ ኤሮንታ ጎዳ ኣዛዞታፔ ኢሳ ሞሪኮ ሃይሳፌ ካሊዛ ዎጋ ናጎ! |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኔኒ እስራኤለ አሳስ ሀይሳዳ ያጋዳ ኦዳ፤ ኦንካ ቆፖና ናጋራ ኦኮ ዎይኮ ጎዳ ኪታታፐ እሱዋ መንኮ፥ |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Neeni Isra7eele asaas haysada yaagada oda; oonika qoponna nagara oothiko woyko Godaa kiitatape issuwa menthiko, |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ለእስራኤል ሕዝብ እንዲህ በላቸው፤ ‘ማንም ሰው ባለማወቅ ኀጢአት ቢሠራ፣ እግዚአብሔር (ያህዌ) አታድርጉ ብሎ ካዘዛቸውም አንዱን ተላልፎ ቢገኝ፣ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ለእስራኤል ልጆች የምትነግራቸው ይህ ነው፦ ማንም ሰው ተሳስቶ ኃጢአት ቢሠራ ወይም ባለማወቅ ከእግዚአብሔር ትእዛዞች አንዱን ቢተላለፍ ከዚህ የሚከተለውን ሥርዓት ይጠብቅ፦ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንደቂ እስራኤል ከምዙይ ኢልካ ንገሮም፦ ዝኾነ ሰብ፥ እግዚኣብሄር ኣይትግበርዎ ኢሉ ኻብ ዝኣዘዞ፥ ሓንቲ ብምጥሓሱ ብዘይ ምፍላጥ ሓጢኣት እንተ ገበረ ኸምዙይ ይግበር፦ |
| Amharic Tigrinya 2011 | ደቂ እስራኤል ከምዚ ኢልካ ተዛረቦም፡ ሓደ ሰብ፡ ካብቲ እግዚኣብሄር ኣይትግበርዎ ኢሉ ዝኣዘዞ ኹሉ፡ ሓደ ብምግባሩ ብዘይ ፍልጠት ሓጢኣት እንተ ገበረ፡ |