Leviticus 4:17 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ ኻህን ድማ ኣጻብዕቱ ኣብቲ ደም ኣጥሒሉ ኣብ ቅድሚ የሆዋ፡ ኣብ ቅድሚ መጋረጃ ሾብዓተ ሳዕ ይነጽጎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ካህኑም ጣቱን በደሙ ውስጥ ነክሮ በእግዚአብሔር ፊት በመቅደሱ መጋረጃ ፊት ለፊት ሰባት ጊዜ ይረጨዋል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ካህኑም ጣቱን በደሙ ውስጥ ነክሮ በእግዚአብሔር ፊት በመጋረጃው ፊት ለፊት ሰባት ጊዜ ይረጨዋል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ካህኑም ጣቱን በደሙ ውስጥ ነክሮ በጌታ ፊት በመጋረጃው ፊት ለፊት ሰባት ጊዜ ይረጨዋል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እ ባረ ኩሽያ ብራያ ሱን ቱሽ ቱሽ ከሲደ፥ ጋርዱዋ ስን ባጋና መና ጎዳ ስንን ላፑ ገደ ዱኮ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | I bare kushiyaa birad'd'iyaa suutsan tushi tushi kessiide, gaaridduwaa sintsa baggana Med'inaa Godaa sintsan laappu gede dukko. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAA Keeththa magalashaas sinththa baggara gididi ba kushe biradhdheta laappunto suuththan gelththi gelththi kessidi Xoossa sinththan wuxxo. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳ ኬ ማጋላሻስ ሲን ባጋራ ጊዲዲ ባ ኩሼ ቢራታ ላፑንቶ ሱን ጌል ጌል ኬሲዲ ጾሳ ሲንን ዉጾ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እ ባ ብራያ ሱን የድ ኤክድ ማጋራጁዋ ስን ባጋራ ጎዳ ስንን ላፑን ቶሆ ዉርፆ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | I ba biradhiya suuthan yeddi ekidi magarajuwa sintha baggara Godaa sinthan laapun toho wurxo. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ጣቱን በደሙ ውስጥ ነክሮ፣ በመጋረጃው ትይዩ በእግዚአብሔር (ያህዌ) ፊት ሰባት ጊዜ ይርጨው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በቤተ መቅደሱ መጋረጃ ፊት ለፊት ሆኖ ደሙን በጣቱ እያጠቀሰ ሰባት ጊዜ በእግዚአብሔር ድንኳን ፊት ይርጨው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ኻህን ኣፃብዕቱ ኣብቲ ደም ጠሚዑ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ናብ ቅድሚ እቲ መጋረጃ ሸውዓተ ሻዕ ይንፀጎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ኻህን ከኣ ኣጻብዑ ኣብቲ ደም ጠሚዑ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር፡ ናብ ቅድሚ መጋረጃ ሾብዓተ ሳዕ ይንጸግ። |