Leviticus 4:15 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽማግለታት እቲ ጉባኤ ድማ ኣብ ቅድሚ የሆዋ ኣብ ርእሲ እቲ ብዕራይ ኣእዳዎም የንብሩ፣ እቲ ብዕራይ ድማ ኣብ ቅድሚ የሆዋ ይሕረድ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የማ​ኅ​በ​ሩም ሽማ​ግ​ሌ​ዎች እጆ​ቻ​ቸ​ውን በወ​ይ​ፈኑ ራስ ላይ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ፊት ይጭ​ናሉ፤ ወይ​ፈ​ኑ​ንም በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ፊት ያር​ዱ​ታል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የጉባኤውም ሽማግሌዎች እጆቻቸውን በወይፈኑ ራስ ላይ በእግዚአብሔር ፊት ይጭናሉ፤ ወይፈኑም በእግዚአብሔር ፊት ይታረዳል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የጉባኤውም ሽማግሌዎች እጆቻቸውን በወይፈኑ ራስ ላይ በጌታ ፊት ይጭናሉ፤ ወይፈኑም በጌታ ፊት ይታረዳል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄ ማባራ ጭማቱ መና ጎዳ ስንን ባረንቱ ኩሽያ ኮሩማ ሁጲያ ቦላን ዎደ፥ ሄ ኮሩማ መና ጎዳ ስንን ሹክኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) He maabaraa c'imatuu Med'inaa Godaa sintsan barenttu kushiyaa korumaa huup'iyaa bollan wotsiide, he korumaa Med'inaa Godaa sintsan shukkino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Deraa halaqati bantta kushe mirgoza hu7e bolla woththiin heen boorazi GODAA sinththan shuketto.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዴራ ሃላቃቲ ባንታ ኩሼ ሚርጎዛ ሁኤ ቦላ ዎን ሄን ቦራዚ ጎዳ ሲንን ሹኬቶ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ማባራ ጭማት ባንታ ኩሽያ ዎፋኑዋ ሁጰን ዎድ ጎዳ ስንን ሹኮ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Maabara cimati banta kushiya wofaanuwa huuphen wothidi Godaa sinthan shuko.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የሕዝቡም ሽማግሌዎች በእግዚአብሔር (ያህዌ) ፊት እጆቻቸውን በወይፈኑ ራስ ላይ ይጫኑ፤ ወይፈኑም በእግዚአብሔር (ያህዌ) ፊት ይታረድ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የማኀበሩም አለቆች እጆቻቸውን በኰርማው ራስ ላይ ይጫኑበትና በዚያው በእግዚአብሔር ድንኳን ፊት ይታረድ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቶም ዓበይቲ እቲ ኣኼባ ኸዓ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ኣእዳዎም ኣብ ልዕሊ ርእሲ እቲ ዝራብዕ የንብሩ፤ እቲ ዝራብዕ ከዓ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ይተሓረድ።
Amharic Tigrinya 2011 እቶም ዓበይቲ እቲ ኣኼባ ድማ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ይተሓረድ።