Leviticus 4:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ ዝፈጸምዎ ሓጢኣት ምስ ተፈልጠ፡ እቲ ጉባኤ ንሓጢኣት ዚኸውን ጭራም ብዕራይ ኣቕሪቡ ናብ ድንኳን ምርኻብ የብጽሖ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከዚህም በኋላ፥ የሠሩት ኀጢአት ቢታወቃቸውና ንስሓ ቢገቡ ማኅበሩ ስለ ኀጢአት መሥዋዕት ወይፈንን ያቀርባሉ፤ ወደ ምስክሩም ድንኳን ፊት ያመጡታል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እንዲህም ቢበድሉ፥ የሠሩት ኃጢአት ሲታወቅ ጉባኤው ስለ ኃጢአት መሥዋዕት ወይፈንን ያቀርባሉ፤ ወደ መገናኛውም ድንኳን ፊት ያመጡታል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የሠሩትም ኃጢአት ሲታወቅ ጉባኤው ስለ ኃጢአት መሥዋዕት ከመንጋው ወይፈንን ያቀርባሉ፤ ወደ መገናኛውም ድንኳን ፊት ያመጡታል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱ ኦዳ ናጋራይ ኤረትያ ዎደ፥ ናጋራ ያርሾ ሀንያ ኮሩማ ጾሳ ዱንካንያ ስን አህኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttu ootseedda nagaray erettiyaa wode, nagaraa yarshshoo haniyaa korumaa S'oossaa Dunkkaaniyaa sintsa ahino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | he oosettida nagaray erettida mala heerakka derezi he nagaraa gishshas yarshos issi mirgo eho; izakka asay Gaytoteththa Dunkaane sinththe shiishsho. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ኦሴቲዳ ናጋራይ ኤሬቲዳ ማላ ሄራካ ዴሬዚ ሄ ናጋራ ጊሻስ ያርሾስ ኢሲ ሚርጎ ኤሆ፤ ኢዛካ ኣሳይ ጋይቶቴ ዱንካኔ ሲን ሺሾ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ ኦዳ ናጋራ አኬክያ ዎደ ናጋራ ያርሾስ ሀንያ ዎፋኖ ጌሻ ዱንካንያ ስን ኤሆ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti oothida nagaraa akeekiya wode nagara yarshos haniya wofaano Geeshsha Dunkaaniya sinthe eho. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የሕዝቡ ጉባኤ ኀጢአት መሥራቱን በተረዳ ጊዜ፣ ለኀጢአት መሥዋዕት የሚሆን አንድ ወይፈን በመገናኛው ድንኳን ፊት ያቅርብ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የተሠራው ኃጢአት እንደ ታወቀ ወዲያውኑ ማኅበሩ ስለ ኃጢአት መሥዋዕት የሚሆን አንድ ወይፈን ያምጣ፤ እርሱንም ወደ መገናኛው ድንኳን ፊት ለፊት ያቅርቡት፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ዝገበርዎ ሓጢኣት ምስ ተፈልጠ፥ እታ ማሕበር ክንዲ ሓጢኣት ዝስዋእ ሓደ ዝራብዕ ተቕርብ፤ ናብ እቲ መራኸቢ ድንኳን ከዓ የምፅእዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ዝገብርዎ ሓጢኣት ምስ ተፈልጠ፡ እታ ማሕበር ንመስዋእቲ ሓጢኣት ሃደ ዝራብዕ ተቕርብ፡ ናብ ቅድሚ ድንኳን ምርኻብ ከኣ ተምጽኣዮ። |