Leviticus 4:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ነቲ ብዕራይ ዅሉ ኻብ ሰፈር ወጻኢ ናብቲ ሓሙኽሽቲ ዚድርበየሉ ጽሩይ ቦታ የብጽሖ፣ ኣብ ዕንጨይቲ ድማ ብሓዊ የቃጽሎ። ሓሙኽሽቲ ኣብ ዝድርበየሉ ቦታ ክቃጸል ኣለዎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ወይፈኑን ሁሉ ከሰፈሩ ወደ ውጭ አመድ ወደሚፈስስበት ወደ ንጹሕ ስፍራ ይወስዱታል፤ በዕንጨትም ላይ በእሳት ያቃጥሉታል፤ አመድ በሚፈስስበት ስፍራ ይቃጠላል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ፈርሱንም፥ ወይፈኑን ሁሉ ከሰፈሩ ወደ ውጭ አመድ ወደሚፈስስበት ወደ ንጹሕ ስፍራ ይወስደዋል፥ በእንጨትም ላይ በእሳት ያቃጥለዋል፤ አመድ በሚፈስስበት ስፍራ ይቃጠላል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ወይፈኑን ሁሉ ከሰፈሩ ውጭ አመድ ወደሚፈስበት ወደ ንጹሕ ስፍራ ይወስዳል፥ በእንጨትም ላይ በእሳት ያቃጥለዋል፤ አመድ በሚፈስስበት ስፍራ ይቃጠላል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኮሩማ አሹዋፐ አቴዳዋ ኡባ ዱንካኔዳ ሳኣፐ ካረ ከሲደ፤ ብድን ቆልያ ዎጋዳን ጌሻ ግዴዳ ሳኣ አፎ፤ ያን ም ታማን ጹጎ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | korumaa ashuwaappe atteedawaa ubbaa dunkkaaneedda sa'aappe kare kessiide; bidintsaa k'oliyaa wogaadan geeshsha gideedda sa'aa afo; yan mitsaa taman s'uuggo. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | heeraappe gede kare kesso; gede bidinth kessi qolizaaso, tunonttaso efidi miththi shiishshidi taman xuuggo. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄራፔ ጌዴ ካሬ ኬሶ፤ ጌዴ ቢዲን ኬሲ ቆሊዛሶ፥ ቱኖንታሶ ኤፊዲ ሚ ሺሺዲ ታማን ጹጎ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አሹዋፐ አትዳይሳ ኡባ ጉታፐ ካረ ከስድ ብዶ የግያ ዎጋ መላ ጌሻ በሲ ኤፍድ ያን ታማን ፁጎ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | ashuwape attidaysa ubbaa gutaape kare kessidi bido yeggiya woga mela geeshsha bessi efidi yan taman xuuggo. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የወይፈኑን ብልት ሁሉ ከሰፈር ውጭ ዐመድ ወደሚፈስስበት በአምልኮው ሥርዐት መሠረት ንጹሕ ወደ ሆነው ስፍራ ይውሰደው፤ በተቈለለው ዐመድ ላይ ዕንጨት አንድዶ ያቃጥለው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከሰፈር ውጪ ያውጣ፤ ዐመድ ወደሚፈስበት ርኩስ ወዳልሆነ ስፍራ በመውሰድ እንጨት ሰብስቦ ያንድድና በእሳት ያቃጥለው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ዝራብዕ ብምሉኡ ኻብ ሰፈር ናብ ወፃኢ ናብታ ሓሙዅሽቲ ዝፈሰላ ናብ ንፁህ ቦታ ይውሰዶ። ኣብ ልዕሊ ዕንፀይቲ ገይሩ ብሓዊ የቃፅሎ። ኣብታ ሓሙዅሽቲ ዝጐሓፈላ ቦታ ይቃፀል። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ዝራብዕ ብምሉእ ኻብ ሰፈር ናብ ጽርይቲ ቦታ፡ ናብቲ ሓሙኹሽቲ ዚጎሓፉ የምጽኣዮ። ኣብ ልዕሊ ዕጨይቲ ገይሩ ሓዊ የሕረር። |