Leviticus 4:12 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ነቲ ብዕራይ ዅሉ ኻብ ሰፈር ወጻኢ ናብቲ ሓሙኽሽቲ ዚድርበየሉ ጽሩይ ቦታ የብጽሖ፣ ኣብ ዕንጨይቲ ድማ ብሓዊ የቃጽሎ። ሓሙኽሽቲ ኣብ ዝድርበየሉ ቦታ ክቃጸል ኣለዎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ወይ​ፈ​ኑን ሁሉ ከሰ​ፈሩ ወደ ውጭ አመድ ወደ​ሚ​ፈ​ስ​ስ​በት ወደ ንጹሕ ስፍራ ይወ​ስ​ዱ​ታል፤ በዕ​ን​ጨ​ትም ላይ በእ​ሳት ያቃ​ጥ​ሉ​ታል፤ አመድ በሚ​ፈ​ስ​ስ​በት ስፍራ ይቃ​ጠ​ላል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ፈርሱንም፥ ወይፈኑን ሁሉ ከሰፈሩ ወደ ውጭ አመድ ወደሚፈስስበት ወደ ንጹሕ ስፍራ ይወስደዋል፥ በእንጨትም ላይ በእሳት ያቃጥለዋል፤ አመድ በሚፈስስበት ስፍራ ይቃጠላል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ወይፈኑን ሁሉ ከሰፈሩ ውጭ አመድ ወደሚፈስበት ወደ ንጹሕ ስፍራ ይወስዳል፥ በእንጨትም ላይ በእሳት ያቃጥለዋል፤ አመድ በሚፈስስበት ስፍራ ይቃጠላል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኮሩማ አሹዋፐ አቴዳዋ ኡባ ዱንካኔዳ ሳኣፐ ካረ ከሲደ፤ ብድን ቆልያ ዎጋዳን ጌሻ ግዴዳ ሳኣ አፎ፤ ያን ም ታማን ጹጎ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) korumaa ashuwaappe atteedawaa ubbaa dunkkaaneedda sa'aappe kare kessiide; bidintsaa k'oliyaa wogaadan geeshsha gideedda sa'aa afo; yan mitsaa taman s'uuggo.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) heeraappe gede kare kesso; gede bidinth kessi qolizaaso, tunonttaso efidi miththi shiishshidi taman xuuggo.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄራፔ ጌዴ ካሬ ኬሶ፤ ጌዴ ቢዲን ኬሲ ቆሊዛሶ፥ ቱኖንታሶ ኤፊዲ ሚ ሺሺዲ ታማን ጹጎ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አሹዋፐ አትዳይሳ ኡባ ጉታፐ ካረ ከስድ ብዶ የግያ ዎጋ መላ ጌሻ በሲ ኤፍድ ያን ታማን ፁጎ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) ashuwape attidaysa ubbaa gutaape kare kessidi bido yeggiya woga mela geeshsha bessi efidi yan taman xuuggo.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የወይፈኑን ብልት ሁሉ ከሰፈር ውጭ ዐመድ ወደሚፈስስበት በአምልኮው ሥርዐት መሠረት ንጹሕ ወደ ሆነው ስፍራ ይውሰደው፤ በተቈለለው ዐመድ ላይ ዕንጨት አንድዶ ያቃጥለው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከሰፈር ውጪ ያውጣ፤ ዐመድ ወደሚፈስበት ርኩስ ወዳልሆነ ስፍራ በመውሰድ እንጨት ሰብስቦ ያንድድና በእሳት ያቃጥለው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቲ ዝራብዕ ብምሉኡ ኻብ ሰፈር ናብ ወፃኢ ናብታ ሓሙዅሽቲ ዝፈሰላ ናብ ንፁህ ቦታ ይውሰዶ። ኣብ ልዕሊ ዕንፀይቲ ገይሩ ብሓዊ የቃፅሎ። ኣብታ ሓሙዅሽቲ ዝጐሓፈላ ቦታ ይቃፀል።
Amharic Tigrinya 2011 እቲ ዝራብዕ ብምሉእ ኻብ ሰፈር ናብ ጽርይቲ ቦታ፡ ናብቲ ሓሙኹሽቲ ዚጎሓፉ የምጽኣዮ። ኣብ ልዕሊ ዕጨይቲ ገይሩ ሓዊ የሕረር።