Leviticus 3:9 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ካብቲ መስዋእቲ ምስጋና ድማ ብሓዊ እተገብረ መስዋእቲ ንእግዚኣብሄር የምጽእ፤ ስብሑን ምሉእ ሸኾናኡን ኣብ ዓንዲ ሕቖ ኣትሪሩ ከውጽኦ ኣለዎ፤ እቲ ንመዓንጣ ዚሽፍን ስብሕን ኣብ መዓንጣ ዘሎ ዅሉ ስብሕን፡
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ከደ​ኅ​ን​ነ​ቱም መሥ​ዋ​ዕት ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የሚ​ቃ​ጠል መሥ​ዋ​ዕት አድ​ርጎ ያቀ​ር​ባል፤ ስቡን፥ እስከ ጀር​ባ​ውም ድረስ የተ​ቈ​ረጠ ሙሉ ላቱን፥ የሆድ ዕቃ​ው​ንም የሚ​ሸ​ፍ​ነ​ውን ስብ፥ በሆድ ዕቃ​ውም ላይ ያለ​ውን ስብ ሁሉ፥
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ከደኅንነቱም መሥዋዕት ለእግዚአብሔር የእሳት ቍርባን አድርጎ ያቀርባል፤ ስቡን፥ እስከ ጀርባውም ድረስ የተቈረጠ ላቱን ሁሉ፥ የሆድ ዕቃውንም የሚሸፍነውን ስብ፥ በሆድ ዕቃውም ላይ ያለውን ስብ ሁሉ፥
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከሰላሙም መሥዋዕት ለጌታ በእሳት የሚቀርብ ቁርባን አድርጎ የሚያቀርበው፤ ስቡን፥ እስከ ጀርባውም ድረስ የተቈረጠ ላቱን ሁሉ፥ የሆድ ዕቃውንም የሚሸፍነውን ስብ፥ በሆድ ዕቃውም ላይ ያለውን ስብ ሁሉ፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እትፐተ ያርሹዋፐ ታማን ጹግያ ያርሹዋ ኦደ፥ መና ጎዳዉ ሺሾ፤ ሄዌካ፥ ዚዝያፐ ቃንጼዳ ናስያ፥ ኡሎ ግዶ አሹዋ ማዬዳ ሞያነ ሀዋንታ ጋ ኦይያ ሞያ ኡባ፥
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ittippetetsaa yarshshuwaappe taman s'uuggiyaa yarshshuwaa ootsiide, Med'inaa Godaw shiishsho; hewekka, ziizziyaappe k'ans's'eedda nasiyaa, ulo giddo ashuwaa mayyeedda mood'iyaanne hawantta gatsi oytsiyaa mood'iyaa ubbaa,
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Issifeteththa yarshos shiiqiza yarshozappe GODAAS taman xuugettiza yarsho gidi shiiqanayti handazanne zokko meqeththa garsafe qanxxettida goyna ubbaa, qanththa asho goozi oykkida handa ubbaa,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢሲፌቴ ያርሾስ ሺቂዛ ያርሾዛፔ ጎዳስ ታማን ጹጌቲዛ ያርሾ ጊዲ ሺቃናይቲ ሃንዳዛኔ ዞኮ ሜቄ ጋርሳፌ ቃንጼቲዳ ጎይና ኡባ፥ ቃን ኣሾ ጎዚ ኦይኪዳ ሃንዳ ኡባ፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እስፈተ ያርሹዋፈ ጎዳስ ፁሳ ያርሾ ኦድ ያርሾ፤ ሄስካ ሞዋ፥ ጎይናፐ ብድ ዞኮ መቀ ጋካናዉ ደእያ ሞዋ፥ ኡሎ አሹዋ ካምዳ ሞያ፥
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Issifetetha yarshuwafe Godaas xuussa yarsho oothidi yarsho; hessika modhuwa, goynaape bidi zoko meqethaa gakanaw de7iya modhuwa, ulo ashuwa kammida moodhiya,
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከኅብረት መሥዋዕቱ ለእግዚአብሔር (ያህዌ) በእሳት የሚቀርብ ቍርባን አድርጎ ያምጣ፤ ሥቡን፣ እስከ ጀርባ ዐጥንቱ ድረስ የተቈረጠ ላቱን በሙሉ፣ የሆድ ዕቃውን የሸፈነውን ሥብ፣ ከሆድ ዕቃው ጋር የተያያዘውን ሥብ ሁሉ፣
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ለእግዚአብሔር የሚቃጠል መሥዋዕት ሆኖ ከቀረበው ከአንድነቱ መሥዋዕት ላይ የሚቃጠል መሥዋዕት ሆነው የሚቀርቡት ስቡና ከጀርባ አጥንቱ ሥር የተቈረጠው ላቱ በሙሉ፥ የሆድ ዕቃው የሚሸፈንበት ስብ ሁሉ፥
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ካብቲ ንመስዋእቲ ምስጋና ንእግዚኣብሄር ዝቐርብ እንስሳ ድማ ነቲ ስብሑ፥ ሕልሕሉ ብምሉኡ ኻብ ቀራፂቶ ፈልዩ፥ ነቲ ውሽጣዊ ኣካል ዝኸድን ስብሕን ነቲ ኣብ ውሽጣዊ ኣካል ዘሎ ዅሉ ስብሕን፥ ንኽልቲአን ኵላሊት ምስቲ ኣብ ዙርያአን ኣብ ጥቓ ሽምጢ ዘሎ ስብሕን ነቲ ኻብ ጥቓ ዅላሊት ዝፈልዮ ስብሒ ኸብድን፥ ንእግዚኣብሄር መስዋእቲ ሓዊ የቕርቦ።
Amharic Tigrinya 2011 ካብቲ መሰዋእቲ ምሳና ድማ እቲ ስብሑ፡ ብዘሎ ኾልኮሉ ኻብ ቀራጺቶ ፈልዩ ምስናይ እቲ ንናውቲ ኸብዲ ዘሎ ኹሉ ስብሕን እቲ ኣብ ናውቲ ኻብዲ ዘሎ ኹሉ ስብሕን ክልቲኤን ኩሊት ምስቲ ኣብ ሽምጢ ውሽጢ ዘሎ ስብሒ ኸብድን ስብሕን ኸብድን ንእግዚኣብሄር መስዋእቲ ሓዊ የቕርቦ።