Leviticus 3:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | መስዋእቲ ብልዑ መስዋእቲ ምስጋና እንተ ዀይኑ፡ ካብ ከብቲ እንተ ኣምጺኡ። ተባዕታይ ይኹን ኣንስተይቲ ብዘይ መንቅብ ናብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ከቕርቦ ኣለዎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “ለእግዚአብሔር የሚቀርበው ቍርባን የደኅንነት መሥዋዕት ቢሆን፥ ከላሞች መንጋ ተባት ወይም እንስት ቢያቀርብ፥ ነውር የሌለበትን በእግዚአብሔር ፊት ያቅርብ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ቍርባኑም የደኅንነት መሥዋዕት ቢሆን፥ ከላሞች መንጋ ተባት ወይም እንስት ቢያቀርብ፥ ነውር የሌለበትን በእግዚአብሔር ፊት ያቅርብ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “ቁርባኑም የአንድነት መሥዋዕት ቢሆን፥ ከበሬ መንጋ ተባት ወይም እንስት ቢያቀርብ፥ ነውር የሌለበትን በጌታ ፊት ያቅርብ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ ‘እት አሳይ እትፐተ ያርሾ ባረ ዉድያፐ ማጫዋ ግድና አቱማዋ ግድና እት መህያ ሺሽያ ዎደ፥ ሄ መሂ ትላ ቦላና ደእያዋ መና ጎዳ ስንን ሺሾ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | « ‹Itti Asay ittippetetsaa yarshshoo bare wudiyaappe mac'c'awaa gidina attumawaa gidina itti mehiyaa shiishshiyaa wode, he mehii tilla bollaanna de'iyaawaa Med'inaa Godaa sintsan shiishsho. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Ay asikka saroteththa gishshas ba meheppe GODAAS issifeteththa yarsho shiishshiza wode iza bolla wosoy baynda mirgo woykko macca miiz dooridi eho. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ኣይ ኣሲካ ሳሮቴ ጊሻስ ባ ሜሄፔ ጎዳስ ኢሲፌቴ ያርሾ ሺሺዛ ዎዴ ኢዛ ቦላ ዎሶይ ባይንዳ ሚርጎ ዎይኮ ማጫ ሚዝ ዶሪዲ ኤሆ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስ አስ እስፈተ ያርሾስ ባ መህያፐ ቦረይ ባይና ኡስ ዎይኮ ዎፋኖ ጎዳ ስን ሺሾ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Issi asi issifetetha yarshos ba mehiyape borey bayna ussi woyko wofaano Godaa sinthe shiisho. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ ‘ማንኛውም ሰው የሚያቀርበው ቍርባን ከላሞች መንጋ የሚቀርብ የኅብረት መሥዋዕት ከሆነ፣ እንከን የሌለበትን ተባዕት ወይም እንስት በእግዚአብሔር (ያህዌ) ፊት ያቅርብ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ማንኛውም ሰው ከቀንድ ከብቱ ለእግዚአብሔር የአንድነት መሥዋዕት በሚያቀርብበት ጊዜ ነውር የሌለበትን አንድ ኰርማ ወይም ላም መርጦ ያምጣ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ቝርባን መስዋእቲ ምስጋና እንተ ኾይኑ፥ ካብ መጓሰ ኸፍቲ ጐደሎ ዘይብሉ፥ ተባዕታይ ወይ ኣንስተይቲ፥ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር የቕርብ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | መስዋእቲ ድማ መስዋእቲ ምስጋና እንተ ኾይኑ፡ እሞ ካብ ኣሓ እንተ ኣቕረበ፡ ተባዕታይ ወይ ኣንስታይ፡ ጎደሎ ዜብሉ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር የቕርብ። |