Leviticus 27:9 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሓደ ሰብ ንእግዚኣብሄር መስዋእቲ ዜቕርበሉ እንስሳ እንተ ዀይኑ ድማ፡ ካብኡ ንእግዚኣብሄር ዚህቦ ዅሉ ቅዱስ ኪኸውን ኣለዎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም መሥ​ዋ​ዕት አድ​ርጎ የሚ​ያ​ቀ​ር​በው እን​ስሳ ቢሆን፥ ሰው ከእ​ነ​ዚህ ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የሚ​ሰ​ጠው ሁሉ ቅዱስ ይሆ​ናል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ለእግዚአብሔርም መሥዋዕት አድርጎ የሚያቀርበው እንስሳ ቢሆን፥ ሰው ከእነዚህ ለእግዚአብሔር የሚሰጠው ሁሉ ቅዱስ ይሆናል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “ለጌታም መሥዋዕት አድርጎ የሚያቀርበው እንስሳ ቢሆን፥ ሰው ከእነዚህ ለጌታ የሚሰጠው ሁሉ ቅዱስ ይሆናል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ ‘እ ሺቀቴዳዌ አሳይ መና ጎዳዉ ያርሽያ ሳኣ ማላ መህያ ያርሻናዉ ግዶፐ፥ ሄዋ ማላ አሳይ መና ጎዳዉ እምያ መሂ ኡባይ ጌሻ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) « ‹I shiik'etteeddawe Asay Med'inaa Godaw yarshshiyaa sa'aa mala mehiyaa yarshshanaw gidooppe, hewaa mala Asay Med'inaa Godaw immiyaa mehii ubbay geeshsha.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) « ‹Adina adinettidayssi Xoossas yarshanaas bessiza mehe gidikko hessa mala mehey Xoossas dumma gidida gishshas wozzettenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) « ‹ኣዲና ኣዲኔቲዳይሲ ጾሳስ ያርሻናስ ቤሲዛ ሜሄ ጊዲኮ ሄሳ ማላ ሜሄይ ጾሳስ ዱማ ጊዲዳ ጊሻስ ዎዜቴና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እስ አስ ጎዳስ ያርሾ ኦድ እማናዉ ቃንግዳይ መሄ ግድኮ ጎዳስ እመትያ መሄ ኡባይ ጌሽ ግዴስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Issi asi Godaas yarsho oothidi immanaw qangiday mehe gidiko Godaas imetiya mehe ubbay geeshshi gidees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ ‘ሰውየው የተሳለው ለእግዚአብሔር (ያህዌ) መሥዋዕት ሆኖ መቅረብ የሚችል እንስሳ ከሆነ፣ እንዲህ ያለው ለእግዚአብሔር (ያህዌ) የተሰጠ እንስሳ የተቀደሰ ይሆናል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “ስእለቱ ለእግዚአብሔር መሥዋዕት ሆኖ የሚቀርበው እንስሳ ከሆነ አይዋጅም፤ ለእግዚአብሔር የቀረበው መባ ሁሉ ለእግዚአብሔር የተለየ ይሆናል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቲ ዝተመባፅዖ ንእግዚኣብሄር ክቐርብ ዝኽእል ካብ እንስሳ እንተ ኾይኑ፥ እቲ ንእግዚኣብሄር ዝተውሃበ ቅዱስ እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 እቲ ንእግዚኣብሄር ዜቕርብዎ መስዋእቲ ኻብ እንስሳ እንተ ኾነ ኸኣ፡ ካብኡ ንእግዚኣብሄር እተዋህበ ኹሉ ቅዱስ ይኹን።