Leviticus 27:8 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ካብቲ ዝገመትኩምዎ ንላዕሊ ድኻ እንተ ዀይኑ ግና፡ ኣብ ቅድሚ እቲ ኻህን ይቐርብ፡ እቲ ኻህን ከኣ ይግምቶ። ከም ዓቕሙ እቲ ካህን ይግምቶ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ለግ​ምቱ የሚ​ከ​ፍ​ለ​ውን ቢያጣ ግን በካ​ህኑ ፊት ይቁም፤ ካህ​ኑም የተ​ሳ​ለ​ውን ሰው ከእጁ ባለው ገን​ዘብ መጠን ይገ​ም​ት​ለት፤ ካህ​ኑም የተ​ሳ​ለው ሰው እን​ደ​ሚ​ችል መጠን ይገ​ም​ት​ለት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ለግምቱም የሚከፍለውን ቢያጣ ግን በካህኑ ፊት ይቁም፥ ካህኑም የተሳለውን ሰው ይገምተው፤ ካህኑም የተሳለው ሰው እንደሚችል መጠን ይገምተው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ማናቸውም ሰው ለግምትህ ከድህነቱ የተነሣ የሚከፍለውን ቢያጣ እርሱም በካህኑ ፊት የስለቱን ሰው የምጣው፥ ካህኑም እርሱን ይገምተው፤ ካህኑም የተሳለው ሰው አቅሙ እንደሚፈቅደው መጠን ይገምትለት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ቃይ ሺቄዳ ብታኒ ኔን ቆፕዳዋ ጭጋናዉ ዳንዳየና ዳሮ ማንቆ ግዶፐ፥ እ ባረ ሺቁዋ ጋናዉ እሜዳ አሳ አሂደ ቄስያ ስንን ኤሶፐ ሺቄዳ ብታኒ ጭጋናዉ ዳንዳይያዋ ኬና ቆፒደ ቄሲ ጋማቶ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) K'ay shiik'k'eedda bitanii neeni k'oppeeddawaa c'igganaw danddayenna daro mank'k'o gidooppe, I bare shiik'uwaa gatsanaw immeedda asaa ahiide k'eesiyaa sintsan essooppe shiik'k'eedda bitanii c'igganaw danddayiyaawaa keenaa k'oppiide k'eesii gammato.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Adina adinettidaadey hayssa ha heregettoyssa qanxxanaas dandayontta keehi manqo gidikko izi ba immana gi adinidayssa qeeseza sinth ekki yo; qeesezikka adinettidaade xeelli be7idi izaade wolqqa keena herego.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣዲና ኣዲኔቲዳዴይ ሃይሳ ሃ ሄሬጌቶይሳ ቃንጻናስ ዳንዳዮንታ ኬሂ ማንቆ ጊዲኮ ኢዚ ባ ኢማና ጊ ኣዲኒዳይሳ ቄሴዛ ሲን ኤኪ ዮ፤ ቄሴዚካ ኣዲኔቲዳዴ ጼሊ ቤኢዲ ኢዛዴ ዎልቃ ኬና ሄሬጎ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ቃንግዳ ኡራይ ኔኒ ጋማትዳይሳ ቃንፃናዉ ዳንዳኦና ማንቆ ግድኮ፥ እ ባ ቃንገ ጋናዉ እምዳ ኡራ ኤህድ ካህንያ ስንን ኤሶ፤ ቃንገትዳ ኡራይ ቃንፃናዉ ዳንዳኤይሳ ኬና ቆፕድ ካህነይ ጋማቶ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Qangida uray neeni gammatidaysa qanxanaw danda7onna manqo gidiko, I ba qangetha gathanaw immida uraa ehidi kahiniya sinthan esso; qangetida uray qanxanaw danda7eysa keena qopidi kahiney gammato.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ስእለት የተሳለው ድኻ ከሆነና ግምቱን መክፈል ካልቻለ ግን፣ ለስጦታ ያሰበውን ሰው ወደ ካህኑ ያምጣ፤ ካህኑም የተሳለው ሰው ባለው ዐቅም መሠረት መክፈል የሚገባውን ይተምንለታል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “ስእለት ያደረገው ሰው ይህን ተመን ለመክፈል የማይችል ሆኖ ከተገኘ ያ ለስጦታ የቀረበውን ሰው ወደ ካህኑ ያምጣው፤ ካህኑም ያ ሰው የሚችለውን ያኽል ገምቶ ዝቅተኛ ዋጋ ያስከፍለው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቲ ዝተመባፅዐ ነዙይ ክኸፍል ዘይኽእል ድኻ እንተ ኾይኑ፥ ነቲ ብመብፅዓ ዝተወፈየ ሰብ ኣብ ቅድሚ ኻህን ደው የብሎ። እቲ ኻህን ከዓ ዓቕሙ ሪኡ ዝኽእሎ ዋጋ ይገምግመሉ።
Amharic Tigrinya 2011 ነቲ ገምጋምካ ዘይኽእል ድኻ ኣንተ ኾነ ድማ፡ ኣብ ቅድሚ ኻህን ደው የብልዎ፡ እቲ ኻህን ከኣ ይገምግሞ። እቲ ኻህን ነቲ እተመባጽዔ ኸምቲ ኣብ ኢዱ ዚረኽቦ ይገምግሞ።