Leviticus 27:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ካብቲ ዝገመትኩምዎ ንላዕሊ ድኻ እንተ ዀይኑ ግና፡ ኣብ ቅድሚ እቲ ኻህን ይቐርብ፡ እቲ ኻህን ከኣ ይግምቶ። ከም ዓቕሙ እቲ ካህን ይግምቶ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ለግምቱ የሚከፍለውን ቢያጣ ግን በካህኑ ፊት ይቁም፤ ካህኑም የተሳለውን ሰው ከእጁ ባለው ገንዘብ መጠን ይገምትለት፤ ካህኑም የተሳለው ሰው እንደሚችል መጠን ይገምትለት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ለግምቱም የሚከፍለውን ቢያጣ ግን በካህኑ ፊት ይቁም፥ ካህኑም የተሳለውን ሰው ይገምተው፤ ካህኑም የተሳለው ሰው እንደሚችል መጠን ይገምተው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ማናቸውም ሰው ለግምትህ ከድህነቱ የተነሣ የሚከፍለውን ቢያጣ እርሱም በካህኑ ፊት የስለቱን ሰው የምጣው፥ ካህኑም እርሱን ይገምተው፤ ካህኑም የተሳለው ሰው አቅሙ እንደሚፈቅደው መጠን ይገምትለት። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቃይ ሺቄዳ ብታኒ ኔን ቆፕዳዋ ጭጋናዉ ዳንዳየና ዳሮ ማንቆ ግዶፐ፥ እ ባረ ሺቁዋ ጋናዉ እሜዳ አሳ አሂደ ቄስያ ስንን ኤሶፐ ሺቄዳ ብታኒ ጭጋናዉ ዳንዳይያዋ ኬና ቆፒደ ቄሲ ጋማቶ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | K'ay shiik'k'eedda bitanii neeni k'oppeeddawaa c'igganaw danddayenna daro mank'k'o gidooppe, I bare shiik'uwaa gatsanaw immeedda asaa ahiide k'eesiyaa sintsan essooppe shiik'k'eedda bitanii c'igganaw danddayiyaawaa keenaa k'oppiide k'eesii gammato. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Adina adinettidaadey hayssa ha heregettoyssa qanxxanaas dandayontta keehi manqo gidikko izi ba immana gi adinidayssa qeeseza sinth ekki yo; qeesezikka adinettidaade xeelli be7idi izaade wolqqa keena herego. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣዲና ኣዲኔቲዳዴይ ሃይሳ ሃ ሄሬጌቶይሳ ቃንጻናስ ዳንዳዮንታ ኬሂ ማንቆ ጊዲኮ ኢዚ ባ ኢማና ጊ ኣዲኒዳይሳ ቄሴዛ ሲን ኤኪ ዮ፤ ቄሴዚካ ኣዲኔቲዳዴ ጼሊ ቤኢዲ ኢዛዴ ዎልቃ ኬና ሄሬጎ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ቃንግዳ ኡራይ ኔኒ ጋማትዳይሳ ቃንፃናዉ ዳንዳኦና ማንቆ ግድኮ፥ እ ባ ቃንገ ጋናዉ እምዳ ኡራ ኤህድ ካህንያ ስንን ኤሶ፤ ቃንገትዳ ኡራይ ቃንፃናዉ ዳንዳኤይሳ ኬና ቆፕድ ካህነይ ጋማቶ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Qangida uray neeni gammatidaysa qanxanaw danda7onna manqo gidiko, I ba qangetha gathanaw immida uraa ehidi kahiniya sinthan esso; qangetida uray qanxanaw danda7eysa keena qopidi kahiney gammato. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስእለት የተሳለው ድኻ ከሆነና ግምቱን መክፈል ካልቻለ ግን፣ ለስጦታ ያሰበውን ሰው ወደ ካህኑ ያምጣ፤ ካህኑም የተሳለው ሰው ባለው ዐቅም መሠረት መክፈል የሚገባውን ይተምንለታል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ስእለት ያደረገው ሰው ይህን ተመን ለመክፈል የማይችል ሆኖ ከተገኘ ያ ለስጦታ የቀረበውን ሰው ወደ ካህኑ ያምጣው፤ ካህኑም ያ ሰው የሚችለውን ያኽል ገምቶ ዝቅተኛ ዋጋ ያስከፍለው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ዝተመባፅዐ ነዙይ ክኸፍል ዘይኽእል ድኻ እንተ ኾይኑ፥ ነቲ ብመብፅዓ ዝተወፈየ ሰብ ኣብ ቅድሚ ኻህን ደው የብሎ። እቲ ኻህን ከዓ ዓቕሙ ሪኡ ዝኽእሎ ዋጋ ይገምግመሉ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነቲ ገምጋምካ ዘይኽእል ድኻ ኣንተ ኾነ ድማ፡ ኣብ ቅድሚ ኻህን ደው የብልዎ፡ እቲ ኻህን ከኣ ይገምግሞ። እቲ ኻህን ነቲ እተመባጽዔ ኸምቲ ኣብ ኢዱ ዚረኽቦ ይገምግሞ። |