Leviticus 27:6 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ካብ ሓደ ወርሒ ክሳዕ ወዲ ሓሙሽተ ዓመት እንተ ዀይኑ ድማ፡ ንተባዕታይ ሓሙሽተ ሲቃል ብሩር፡ ነታ ሰበይቲ ድማ ሰለስተ ሲቃል ብሩር ይኸውን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ከአ​ንድ ወርም እስከ አም​ስት ዓመት ድረስ ለወ​ንድ ግምቱ አም​ስት የብር ዲድ​ር​ክም፥ ለሴ​ትም ግምቷ ሦስት የብር ዲድ​ር​ክም ይሁን።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ከአንድ ወርም እስከ አምስት ዓመት ድረስ ለወንድ ግምቱ አምስት የብር ሰቅል፥ ለሴትም ግምትዋ ሦስት የብር ሰቅል ይሁን።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከአንድ ወርም እስከ አምስት ዓመት ድረስ ለወንድ ግምትህ አምስት የብር ሰቅል፥ ለሴትም ግምትህ ሦስት የብር ሰቅል ይሁን።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ቃይካ እት አግናፐ ቢደ እቼሹ ላይ ጋካናዉ ደእያ አቱማዎ እቼሹ ጻጋራ ብራነ ማጫንዉ ሄዙ ጻጋራ ብራ ጭጎ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) K'aykka itti aginaappe biide ichcheshu laytsaa gakkanaw de'iyaa attumawoo ichcheshu s'agaraa biraanne mac'c'aaniw heezzu s'agaraa biraa c'iggo.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) issi aginappe biidi ichchash layth gakkanaas diza attuma naa gidikko ichchash saqile bira qanxxo; he layththata giddon diza macca naas gidikko heedzdzu saqile bira qanxxo.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢሲ ኣጊናፔ ቢዲ ኢቻሽ ላይ ጋካናስ ዲዛ ኣቱማ ና ጊዲኮ ኢቻሽ ሳቂሌ ቢራ ቃንጾ፤ ሄ ላይታ ጊዶን ዲዛ ማጫ ናስ ጊዲኮ ሄ ሳቂሌ ቢራ ቃንጾ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እስ አጌናፐ ብድ እቻሹ ላይ ጋካናዉ ደእያ አደ ግድኮ እቻሹ ብራ ሳንትመ ቃንፆ፤ ቃስ ማጫስ ግድኮ ሄ ብራ ሳንትመ ቃንፆ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Issi ageenape bidi ichashu laythi gakanaw de7iya adde gidiko ichashu bira santime qanxo; qassi maccas gidiko heedzu bira santime qanxo.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ዕድሜው ከአንድ ወር እስከ አምስት ዓመት ለሆነ ሰው፣ ወንድ ከሆነ ግምቱ አምስት ሰቅል ጥሬ ብር፣ ለሴት ከሆነ ሦስት ሰቅል ጥሬ ብር ይሁን።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ዕድሜው ከአንድ ወር እስከ አምስት ዓመት ለሆነ ወንድ አምስት ጥሬ ብር፥ በዚሁ ዕድሜ ክልል ውስጥ ለምትገኝ ሴት ሦስት ጥሬ ብር ይሁን፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ካብ ሓደ ወርሒ ኽሳዕ ሓሙሽተ ዓመት ዝዕድመኣቶም፥ ንወዲ ሓሙሽተ ሰቕሊ ብሩር፥ ንጓል ከዓ ሰለስተ ሰቕሊ ብሩር ይኹን።
Amharic Tigrinya 2011 ካብ ወዲ ሓደ ወርሒ ክሳዕ ሓሙሽተ ዓመት እንተ ኾነ ድማ፡ ገምገምካ ንተባዕታይ ሓሙሽተ ሲቃል ብሩር፡ ገምጋም ንጓል ኣንስተይቲውን ስለስተ ሲቃል ብሩር ይኹን።