Leviticus 27:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ካብ ሓሙሽተ ዓመት ክሳዕ ወዲ ዕስራ ዓመት እንተ ዀይኑ ድማ፡ እቲ ተባዕታይ ዕስራ ሲቃል፡ ነታ ኣንስተይቲ ድማ ዓሰርተ ሲቃል ይግመት። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከአምስት ዓመትም ጀምሮ እስከ ሃያ ዓመት ድረስ ግምቱ ለወንድ ሃያ የብር ዲድርክም፥ ለሴትም ዐሥር የብር ዲድርክም ይሁን። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከአምስት ዓመትም ጀምሮ እስከ ሀያ ዓመት ድረስ ግምቱ ለወንድ ሀያ ሰቅል፥ ለሴትም አሥር ሰቅል ይሁን። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከአምስት ዓመትም ጀምሮ እስከ ሀያ ዓመት ድረስ ግምትህ ለወንድ ሀያ ሰቅል፥ ለሴትም ዐሥር ሰቅል ይሁን። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቃይ እቼሹ ላይፐ ቢደ ላታሙ ላይ ጋካናዉ ደእያ አቱማዎ ላታሙ ጻጋራ ብራነ ማጫንዉ ታሙ ጻጋራ ብራ ጭጎ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | K'ay ichcheshu laytsaappe biide laatamu laytsaa gakkanaw de'iyaa attumawoo laatamu s'agaraa biraanne mac'c'aaniw tammu s'agaraa biraa c'iggo. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | qasseka ichchash layththafe biidi nam7u tammu layth gakkanaas diza attuma naa gidikko nam7u tammu saqile bira, macca naa gidikko tammu saqile bira qanxxo; |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቃሴካ ኢቻሽ ላይፌ ቢዲ ናምኡ ታሙ ላይ ጋካናስ ዲዛ ኣቱማ ና ጊዲኮ ናምኡ ታሙ ሳቂሌ ቢራ፥ ማጫ ና ጊዲኮ ታሙ ሳቂሌ ቢራ ቃንጾ፤ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እቻሹ ላይፈ ብድ ላታሙ ላይ ጋካናዉ ደእያ አደ ግድኮ ላታሙ ብራ ሳንትመ ቃንፆ፤ ቃስ ማጫስ ግድኮ ታሙ ብራ ሳንትመ ቃንፆ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ichashu laythafe bidi laatamu laythi gakanaw de7iya adde gidiko laatamu bira santime qanxo; qassi maccas gidiko tammu bira santime qanxo. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ዕድሜው ከአምስት እስከ ሃያ ዓመት ለሆነ ሰው፣ ወንድ ከሆነ ግምቱ ሃያ ሰቅል፣ ሴት ከሆነች ግምቷ ዐሥር ሰቅል ይሁን። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከአምስት እስከ ኻያ ዓመት ለሆነው ወንድ ኻያ ጥሬ ብር ይሁን፤ በዚሁ ዕድሜ ክልል ላለች ሴት ዐሥር ጥሬ ብር ይሁን፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ካብ ሓሙሽተ ዓመት ክሳዕ ዕስራ ዓመት ዝዕድመኣቶም፥ ንወዲ ዕስራ ሰቕሊ ብሩር፥ ንጓል ድማ ዓሰርተ ሰቕሊ ብሩር ይኹን፤ |
| Amharic Tigrinya 2011 | ካብ ወዲ ሓሙሽተ ዓመት ክሳዕ ወዲ ዕስራ ሲቃል፡ ንጓል ኣንስተይቲ ኸኣኣ ዓሰርተ ሲቃል ይኹን። |