Leviticus 27:5 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ካብ ሓሙሽተ ዓመት ክሳዕ ወዲ ዕስራ ዓመት እንተ ዀይኑ ድማ፡ እቲ ተባዕታይ ዕስራ ሲቃል፡ ነታ ኣንስተይቲ ድማ ዓሰርተ ሲቃል ይግመት።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ከአ​ም​ስት ዓመ​ትም ጀምሮ እስከ ሃያ ዓመት ድረስ ግምቱ ለወ​ንድ ሃያ የብር ዲድ​ር​ክም፥ ለሴ​ትም ዐሥር የብር ዲድ​ር​ክም ይሁን።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ከአምስት ዓመትም ጀምሮ እስከ ሀያ ዓመት ድረስ ግምቱ ለወንድ ሀያ ሰቅል፥ ለሴትም አሥር ሰቅል ይሁን።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከአምስት ዓመትም ጀምሮ እስከ ሀያ ዓመት ድረስ ግምትህ ለወንድ ሀያ ሰቅል፥ ለሴትም ዐሥር ሰቅል ይሁን።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ቃይ እቼሹ ላይፐ ቢደ ላታሙ ላይ ጋካናዉ ደእያ አቱማዎ ላታሙ ጻጋራ ብራነ ማጫንዉ ታሙ ጻጋራ ብራ ጭጎ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) K'ay ichcheshu laytsaappe biide laatamu laytsaa gakkanaw de'iyaa attumawoo laatamu s'agaraa biraanne mac'c'aaniw tammu s'agaraa biraa c'iggo.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) qasseka ichchash layththafe biidi nam7u tammu layth gakkanaas diza attuma naa gidikko nam7u tammu saqile bira, macca naa gidikko tammu saqile bira qanxxo;
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ቃሴካ ኢቻሽ ላይፌ ቢዲ ናምኡ ታሙ ላይ ጋካናስ ዲዛ ኣቱማ ና ጊዲኮ ናምኡ ታሙ ሳቂሌ ቢራ፥ ማጫ ና ጊዲኮ ታሙ ሳቂሌ ቢራ ቃንጾ፤
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እቻሹ ላይፈ ብድ ላታሙ ላይ ጋካናዉ ደእያ አደ ግድኮ ላታሙ ብራ ሳንትመ ቃንፆ፤ ቃስ ማጫስ ግድኮ ታሙ ብራ ሳንትመ ቃንፆ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ichashu laythafe bidi laatamu laythi gakanaw de7iya adde gidiko laatamu bira santime qanxo; qassi maccas gidiko tammu bira santime qanxo.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ዕድሜው ከአምስት እስከ ሃያ ዓመት ለሆነ ሰው፣ ወንድ ከሆነ ግምቱ ሃያ ሰቅል፣ ሴት ከሆነች ግምቷ ዐሥር ሰቅል ይሁን።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከአምስት እስከ ኻያ ዓመት ለሆነው ወንድ ኻያ ጥሬ ብር ይሁን፤ በዚሁ ዕድሜ ክልል ላለች ሴት ዐሥር ጥሬ ብር ይሁን፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ካብ ሓሙሽተ ዓመት ክሳዕ ዕስራ ዓመት ዝዕድመኣቶም፥ ንወዲ ዕስራ ሰቕሊ ብሩር፥ ንጓል ድማ ዓሰርተ ሰቕሊ ብሩር ይኹን፤
Amharic Tigrinya 2011 ካብ ወዲ ሓሙሽተ ዓመት ክሳዕ ወዲ ዕስራ ሲቃል፡ ንጓል ኣንስተይቲ ኸኣኣ ዓሰርተ ሲቃል ይኹን።