Leviticus 27:30 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኵሉ ዕሽር እታ ሃገር፡ ካብ ዘርኢ እታ ሃገር ወይ ካብ ፍረ እታ ኦም ድማ ናይ እግዚኣብሄር እዩ። ንእግዚኣብሄር ቅዱስ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “የም​ድ​ርም ዐሥ​ራት፥ ወይም የም​ድር ዘር፥ ወይም የዛፍ ፍሬ ቢሆን፥ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ነው፤ ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የተ​ቀ​ደሰ ነው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የምድርም አሥራት፥ ወይም የምድር ዘር ወይም የዛፍ ፍሬ ቢሆን፥ የእግዚአብሔር ነው፤ ለእግዚአብሔር የተቀደሰ ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “የምድሪቱም አሥራት ሁሉ፥ ከምድሪቱ ዘር ወይም ከዛፍ ፍሬ ቢሆን፥ የጌታ ነው፤ ለጌታ የተቀደሰ ነው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ ‘ቢታ አስራታይ ኡባይ ጋድያፐ ሞኬዳ ካ ግድና ዎይ ም አይፍያ ግድናካ መና ጎዳሳ። ሄዌ መና ጎዳዉ ጌሻ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) « ‹Biittaa asiraatay ubbay gadiyaappe mokkeedda katsaa gidina woy mitsaa ayfiyaa gidinakka Med'inaa Godaassa. Hewe Med'inaa Godaw geeshsha.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) « ‹Biittafe mokkiza kath gidiin woykko miththa ayfe gidiin tammaafe issoy Xoossas dummatida asraata.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) « ‹ቢታፌ ሞኪዛ ካ ጊዲን ዎይኮ ሚ ኣይፌ ጊዲን ታማፌ ኢሶይ ጾሳስ ዱማቲዳ ኣስራታ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጋደን ካፅዳ ካ ዎይኮ ም አይፈ ግድን ታማፈ እሶይ ጎዳባ። ሄስ ጎዳስ ጌሽ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Gaden kaxida kathi woyko mitha ayfe gidin tammaafe issoy Godaaba. Hessi Godaas geeshshi.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ ‘ከዕርሻ ምርትም ሆነ ከዛፍ ፍሬ፣ ማንኛውም ከምድሪቱ የሚገኝ ዐሥራት የእግዚአብሔር (ያህዌ) ነው፤ ለእግዚአብሔርም (ያህዌ) የተቀደሰ ነው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “ምድሪቱ የምታስገኘው እህልም ሆነ ፍራፍሬ ከዐሥር አንዱ ለእግዚአብሔር የተለየ ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኵሉ ዓስራት ምድሪ፥ ወይ ዘርኢ ምድሪ ወይ ፍረ ኦም፥ ንእግዚኣብሄር ዝተቐደሰ እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 ኩሉ ዕሽር ምድሪ ድማ፡ ካብ ዘርኢ ምድሪ ኾነ፡ ካብ ፍረ ኦም ኮነ፡ ንሱ ናይ እግዚኣብሄር እዩ፡ ንእግዚኣብሄር እተቐደስ እዩ።