Leviticus 27:28 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሓደ ሰብ ካብ ሰብን እንስሳን ካብ ግራት ርስቱን ንጐይታ ዚውፍዮ ሃብቲ ዝዀነ ይኹን ነገር ኪሽየጥ ወይ ኪብጀው የብሉን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም የተ​ለየ እርም የሆነ ነገር ሁሉ፥ ሰው ቢሆን ወይም እን​ስሳ ወይም የር​ስቱ እርሻ ቢሆን፥ አይ​ሸ​ጥም፤ አይ​ቤ​ዥም፤ እርም የሆነ ነገር ሁሉ ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ቅዱሰ ቅዱ​ሳን ነው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ለእግዚአብሔርም የተለየ እርም የሆነ ነገር ሁሉ፥ ሰው ቢሆን ወይም እንስሳ ወይም የርስቱ እርሻ ቢሆን፥ አይሸጥም፥ አይቤዥም፤ እርም የሆነ ነገር ሁሉ ለእግዚአብሔር ቅዱስ ቅዱሳን ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “ነገር ግን ሰው የእርሱ ከሆነው ነገር ሁሉ ለጌታ ለይቶ እርም ያደረገው፥ ሰው ቢሆን ወይም እንስሳ ወይም የርስቱ እርሻ ቢሆን፥ አይሸጥም፥ አይቤዥም፤ እርም የሆነ ነገር ሁሉ ለጌታ እጅግ የተቀደሰ ነው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ ‘እት አሳይ ባረዋፐ መና ጎዳዉ እሜዳዌ አያ ግዶፐካ፥ አሳ ግድና መህያ ግድና፥ ዎይ አ ላታን ጋኬዳ ጋደ ግድናካ፥ ዛልኤተናነ ዎዘተና። ዱማዬዳዌ ኡባባይ መና ጎዳዉ ጌሻ ኡባፐ እቱዋ ግዴዳ ጌሻ ያርሹዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) « ‹Itti Asay barewaappe Med'inaa Godaw immeeddawe ayaa gidooppekka, asaa gidina mehiyaa gidina, woy Aa laatan gakkeedda gade gidinakka, zal"etenanne wozettenna. Dummayeeddawe ubbabay Med'inaa Godaw geeshsha ubbaappe ittuwaa gideedda geeshsha yarshshuwaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) « ‹Issaadey ba godaas baas dizayssafe as gidiin woykko mehe, gidiin woykko gade gidiin kumeththara dumma shaakkidaappe guye mulekka bayzanaassinne zaari wozzanaas bessenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) « ‹ኢሳዴይ ባ ጎዳስ ባስ ዲዛይሳፌ ኣስ ጊዲን ዎይኮ ሜሄ፥ ጊዲን ዎይኮ ጋዴ ጊዲን ኩሜራ ዱማ ሻኪዳፔ ጉዬ ሙሌካ ባይዛናሲኔ ዛሪ ዎዛናስ ቤሴና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እስ አስ ጎዳስ ዱማይድ እምዳባይ አይባ ግድኮካ፥ አሰ ዎይኮ መሄ ዎይኮ እያ ላታ ጋደ ግድን፥ ባይዘተናነ ዎዘተና። እ ዱማይዳባ ኡባይ ጎዳስ ኡባፈ ጌሽ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Issi asi Godaas dummayidi immidabay ayba gidikoka, ase woyko mehe woyko iya laata gade gidin, bayzetenanne wozetenna. I dummayidaba ubbay Godaas Ubbaafe geeshshi.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ ‘ነገር ግን ለእግዚአብሔር (ያህዌ) ተለይቶ የተሰጠ ማንኛውም ነገር፦ ሰውም ሆነ እንስሳ ወይም በውርስ የተገኘ መሬት አይሸጥም፤ አይዋጅምም። ለእግዚአብሔር (ያህዌ) የተሰጠ ማንኛውም ነገር እጅግ የተቀደሰ ነውና።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “አንድ ሰው የራሱን ሰውም ሆነ እንስሳን ወይም መሬትን ሙሉ በሙሉ ለእግዚአብሔር አገልግሎት የተለየ እንዲሆን ካደረገው በኋላ ፈጽሞ ሊሸጠውም ሆነ መልሶ ሊዋጀው አይገባውም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሰብ ብመብፅዓ ንእግዚኣብሄር ይኹን ኢሉ ዝወፈዮ ዅሉ፥ ብገንዘብ ወይ ሰብ ወይ እንስሳ ወይ ግራት ርስቱ ኣይሸየጥ፤ ኣይቤዘዎውን። ዝተወፈየ ዅሉ ንእግዚኣብሄር ቅዱሰ ቅዱሳን እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 ሰብ ንእግዚኣብሄር ዝሓረሞ ኹሉ ሕሩም ነገር ካብ ዝኾነ ገንዘቡ፡ ሰብ ኮነ እንስሳ ኾነ ወይ ግራት ርስቱ ዝኾነት፡ ኣይሸየጥ ኣይበጀዎ ድማ። እተሓርመ ዘበለ፡ ንሱ ንእግዚኣብሄር ቅዱስ ቅዱሳን እዩ።