Leviticus 27:26 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) በዅሪ እንስሳታት ጥራይ፡ በዅሪ እግዚኣብሄር ኪኸውን ዘለዎ፡ ሓደ እኳ ኪቕድሶ ኣይክእልን እዩ። ከብቲ ይኹን በጊዕ ናይ እግዚኣብሄር እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “ከእ​ን​ስ​ሳህ የሚ​ወ​ለድ በኵር ሁሉ ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ነው፤ ማንም ይለ​ው​ጠው ዘንድ አይ​ቻ​ለ​ውም፤ በሬ ቢሆን ወይም በግ ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ነው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ለእግዚአብሔር ግን የሚቀርበውን የእንስሳ በኵራት ማንም ይቀድሰው ዘንድ አይቻለውም፤ በሬ ቢሆን ወይም በግ ለእግዚአብሔር ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “ዳሩ ግን ለጌታ የሆነውን የእንስሳ በኵራት ማንም ሰው ሊቀድሰው አይችልም፤ በሬ ቢሆን ወይም በግ ለጌታ ነው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ ‘ሽን ኦንነ ባይራ የለቴዳ መህያ መና ጎዳዉ ዱማዪደ ሺሻናዉ ዳንዳየና፤ አያዉ ጎፐ፥ እ ካሰካ መና ጎዳሳ። ሚዛ ማራ ግድና ዎይ ዶርሳ ማራ ግድናካ እ መና ጎዳዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) « ‹Shin ooninne bayira yeletteedda mehiyaa Med'inaa Godaw dummayiide shiishshanaw danddayenna; ayaw gooppe, I kasekka Med'inaa Godaassa. Miizzaa mara gidina woy dorssaa mara gidinakka I Med'inaa Godaawaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) « ‹Koyro bayra yelettida mehey izi kasekka GODAAS gidida gishshas oonikka iza Xoossas mela kiyateth immanaas dandayenna; galo mar gidiin woykko dorsanne deysha laaqqati kasetidi Xoossas dummatidayta.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) « ‹ኮይሮ ባይራ ዬሌቲዳ ሜሄይ ኢዚ ካሴካ ጎዳስ ጊዲዳ ጊሻስ ኦኒካ ኢዛ ጾሳስ ሜላ ኪያቴ ኢማናስ ዳንዳዬና፤ ጋሎ ማር ጊዲን ዎይኮ ዶርሳኔ ዴይሻ ላቃቲ ካሴቲዲ ጾሳስ ዱማቲዳይታ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሽን ኦንካ ባይራ የለትዳ መሄ ጎዳስ ዱማይድ ሺሻናዉ ዳንዳኤና፤ እ ካሰካ ጎዳባ። ሚዝ ዎይኮ ዶርሰ ግድን ጎዳባ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Shin oonika bayra yeletida mehe Godaas dummayidi shiishanaw danda7enna; I kaseka Godaaba. Miizi woyko dorse gidin Godaaba.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ ‘የእንስሳት በኵር ቀድሞውኑ የእግዚአብሔር (ያህዌ) ስለሆነ፣ ማንም ሰው የእንስሳትን በኵር ለእግዚአብሔር (ያህዌ) መቀደስ አይችልም፤ በሬም ሆነ በግ የእግዚአብሔር (ያህዌ) ነውና።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “በኲር ሆኖ የሚወለድ እንስሳ ቀድሞውኑ የእግዚአብሔር ስለ ሆነ ማንም ሰው የበጎ ፈቃድ ስጦታ አድርጎ ሊያቀርበው አይችልም፤ እንቦሳም ሆነ የበግና የፍየል ግልገሎች አስቀድመው ለእግዚአብሔር የተለዩ ናቸው፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year በዅሪ እንስሳ ዝኾነ ናተይ ናይ እግዚኣብሄር ስለ ዝኾነ፥ ብመብፅዓ ንእግዚኣብሄር ኣይውፈን እዩ። በዅሪ ብዕራይ ኮነ በዅሪ በጊዕ ኵሉ ናተይ ናይ እግዚኣብሄር እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 በኩሪ እንስሳ ግና፡ በኹሪ ምዃኑ ናይ እግዚኣብሄር ዝኾነ፡ ብዕራይ ኮነ በጊዕ ኮነ፡ ሰብ ኪቕድሶ ኣይክእልን። ናይ ኣግዚኣብሄር እዩ።