Leviticus 27:26 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | በዅሪ እንስሳታት ጥራይ፡ በዅሪ እግዚኣብሄር ኪኸውን ዘለዎ፡ ሓደ እኳ ኪቕድሶ ኣይክእልን እዩ። ከብቲ ይኹን በጊዕ ናይ እግዚኣብሄር እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “ከእንስሳህ የሚወለድ በኵር ሁሉ ለእግዚአብሔር ነው፤ ማንም ይለውጠው ዘንድ አይቻለውም፤ በሬ ቢሆን ወይም በግ ለእግዚአብሔር ነው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ለእግዚአብሔር ግን የሚቀርበውን የእንስሳ በኵራት ማንም ይቀድሰው ዘንድ አይቻለውም፤ በሬ ቢሆን ወይም በግ ለእግዚአብሔር ነው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “ዳሩ ግን ለጌታ የሆነውን የእንስሳ በኵራት ማንም ሰው ሊቀድሰው አይችልም፤ በሬ ቢሆን ወይም በግ ለጌታ ነው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ ‘ሽን ኦንነ ባይራ የለቴዳ መህያ መና ጎዳዉ ዱማዪደ ሺሻናዉ ዳንዳየና፤ አያዉ ጎፐ፥ እ ካሰካ መና ጎዳሳ። ሚዛ ማራ ግድና ዎይ ዶርሳ ማራ ግድናካ እ መና ጎዳዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | « ‹Shin ooninne bayira yeletteedda mehiyaa Med'inaa Godaw dummayiide shiishshanaw danddayenna; ayaw gooppe, I kasekka Med'inaa Godaassa. Miizzaa mara gidina woy dorssaa mara gidinakka I Med'inaa Godaawaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | « ‹Koyro bayra yelettida mehey izi kasekka GODAAS gidida gishshas oonikka iza Xoossas mela kiyateth immanaas dandayenna; galo mar gidiin woykko dorsanne deysha laaqqati kasetidi Xoossas dummatidayta. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | « ‹ኮይሮ ባይራ ዬሌቲዳ ሜሄይ ኢዚ ካሴካ ጎዳስ ጊዲዳ ጊሻስ ኦኒካ ኢዛ ጾሳስ ሜላ ኪያቴ ኢማናስ ዳንዳዬና፤ ጋሎ ማር ጊዲን ዎይኮ ዶርሳኔ ዴይሻ ላቃቲ ካሴቲዲ ጾሳስ ዱማቲዳይታ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን ኦንካ ባይራ የለትዳ መሄ ጎዳስ ዱማይድ ሺሻናዉ ዳንዳኤና፤ እ ካሰካ ጎዳባ። ሚዝ ዎይኮ ዶርሰ ግድን ጎዳባ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin oonika bayra yeletida mehe Godaas dummayidi shiishanaw danda7enna; I kaseka Godaaba. Miizi woyko dorse gidin Godaaba. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ ‘የእንስሳት በኵር ቀድሞውኑ የእግዚአብሔር (ያህዌ) ስለሆነ፣ ማንም ሰው የእንስሳትን በኵር ለእግዚአብሔር (ያህዌ) መቀደስ አይችልም፤ በሬም ሆነ በግ የእግዚአብሔር (ያህዌ) ነውና። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “በኲር ሆኖ የሚወለድ እንስሳ ቀድሞውኑ የእግዚአብሔር ስለ ሆነ ማንም ሰው የበጎ ፈቃድ ስጦታ አድርጎ ሊያቀርበው አይችልም፤ እንቦሳም ሆነ የበግና የፍየል ግልገሎች አስቀድመው ለእግዚአብሔር የተለዩ ናቸው፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | በዅሪ እንስሳ ዝኾነ ናተይ ናይ እግዚኣብሄር ስለ ዝኾነ፥ ብመብፅዓ ንእግዚኣብሄር ኣይውፈን እዩ። በዅሪ ብዕራይ ኮነ በዅሪ በጊዕ ኵሉ ናተይ ናይ እግዚኣብሄር እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | በኩሪ እንስሳ ግና፡ በኹሪ ምዃኑ ናይ እግዚኣብሄር ዝኾነ፡ ብዕራይ ኮነ በጊዕ ኮነ፡ ሰብ ኪቕድሶ ኣይክእልን። ናይ ኣግዚኣብሄር እዩ። |