Leviticus 27:21 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ግራት ዝራእቲ ግና ኣብ ዓመት ኢዮቤል እንተ ወጸ፡ ንእግዚኣብሄር ከም ቝራጽ መሬት ኪቕደስ ኣለዎ። ንብረቱ ናይቲ ካህን ክኸውን ኣለዎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እርሻው ግን በኢዮቤልዩ ዓመት ሲወጣ ለእግዚአብሔር የተቀደሰ እርሻ ይሆናል፤ ርስቱም ለካህኑ ይሆናል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እርሻው ግን በኢዮቤልዩ ሲወጣ እንደ እርም ለእግዚአብሔር የተቀደሰ እርሻ ይሆናል፤ ርስቱ ለካህኑ ይሆናል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እርሻው ግን በኢዮቤልዩ ነፃ ሲወጣ እንደ እርም ለጌታ የተቀደሰ እርሻ ይሆናል፤ ለካህኑ ርስቱ ይሆናል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እሻታማን ላይ ባላይ ጋክና ጋዲ የደቲያ ዎደ፥ ሄ ጋዲ ላኤን ጉየ አካናዋዳን መና ጎዳዉ ጌሻ ግዴ። ሄ ግሹ ቄስያሳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ishatamantso Laytsaa Baalay gakkina gadii yedettiyaa wode, he gadii laa"entso guyye akkanawaadan Med'inaa Godaw geeshsha gidee. He gishuu k'eesiyaassa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Wozzo layththan gadey simmiza wode he gadezi gidikko GODAAS dummatidi qeeseta laata gade gidi atto. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዎዞ ላይን ጋዴይ ሲሚዛ ዎዴ ሄ ጋዴዚ ጊዲኮ ጎዳስ ዱማቲዲ ቄሴታ ላታ ጋዴ ጊዲ ኣቶ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እሻታማን ላይ ባለይ ጋክን ጋደይ የደትያ ዎደ ሄ ጋደይ ናምአን ጉየ ስሞና ጎዳስ ጌሽ ግዶ፤ ሄ ጋደይ ካህነታባ ግዴስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ishatammantho Laytha Ba7aaley gakin gadey yedetiya wode he gadey nam7antho guye simmonna Godaas geeshshi gido; he gadey kahinetaba gidees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ዕርሻው በኢዮቤልዩ በሚለቀቅበት ጊዜ ለእግዚአብሔር (ያህዌ) እንደ ተሰጠ ዕርሻ ተቈጥሮ ቅዱስና የካህናቱ ንብረት ይሆናል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ይህ ለቀድሞ ባለቤቱ ለመመለስ የማይችለው መሬትም በተከታዩ በኢዮቤልዩ ዓመት ለእግዚአብሔር የተለየ ቀዋሚ ንብረት እንደ ሆነ ይቀራል፤ እርሱም የካህኑ ድርሻ ይሆናል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ብዓመት ኢዮቤልዩ ሓራ ምስ ወፀት፥ እታ ግራት ንእግዚኣብሄር ዝተወፈየት ቅድስቲ ትኹን፤ ርስቲ ኻህናት ከዓ ትኹን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ብዓመት እልልታ ምስ ወጸት ግና፡ ከም እተሓርመት ግራት ንእግዚኣብሄር ትቀደስ እሞ ርስቲ ኻህን ትኹን። |