Leviticus 27:2 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንደቂ እስራኤል ተዛረቦም እሞ ከምዚ በሎም፦ ሓደ ሰብኣይ ሓንቲ እንተ መብጽዓ እንተ ገበረ፡ ከምቲ ናትኩም ግምት ንእግዚኣብሄር ኪዀኑ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “ለእ​ስ​ራ​ኤል ልጆች እን​ዲህ ብለህ ንገ​ራ​ቸው፦ ማና​ቸ​ውም ሰው ስለ ነፍሱ ቤዛ ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ስእ​ለት ቢሳል አንተ እን​ደ​ም​ት​ገ​ም​ተው መጠን ስለ ሰው​ነቱ ዋጋ​ውን ይስጥ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ለእስራኤል ልጆች እንዲህ ብለህ ንገራቸው። ማናቸውም ሰው ሰውን ለእግዚአብሔር ሊሰጥ ቢሳል አንተ እንደምትገምተው መጠን ስለ ሰው ዋጋውን ይስጥ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “ለእስራኤል ልጆች እንዲህ ብለህ ለእነርሱ ተናገር፦ ማናቸውም ሰው ሰውን ለጌታ ሊሰጥ ቢሳል፥ አንተ እንደምትገምተው መጠን ስለ ሰው ተመጣጣኝ የሆነውን ዋጋ ይስጥ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “እስራኤልያ አሳዉ ሀዋዳን ያጋደ ኦዳ፤ ‘እት አሳይ መና ጎዳዉ እማናዉ ሺቆፐ፥ ኔን ቆፕያዋዳን ሄ አሳ ድራዉ ሚሻ ጭጎ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Israa'eeliyaa asaw hawaadan yaagaade oda; ‹Itti Asay Med'inaa Godaw immanaw shiik'ooppe, neeni k'oppiyaawaadan he asaa diraw miishshaa c'iggo.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Isra7eele asaas, ‹Ay asikka GODAAS as immanaas adinettiin he adinay polettiko he immana gi adinettidayssa wozzanaas adina wogay,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ኢስራኤሌ ኣሳስ፥ ‹ኣይ ኣሲካ ጎዳስ ኣስ ኢማናስ ኣዲኔቲን ሄ ኣዲናይ ፖሌቲኮ ሄ ኢማና ጊ ኣዲኔቲዳይሳ ዎዛናስ ኣዲና ዎጋይ፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እስራኤለ አሳስ ሀይሳዳ ያጋዳ ኦዳ፤ እስ አስ ጎዳስ አሰ እማናዉ ቃንግኮ፥ ዎዞ ጋትያ ነ ጋማትዳይሳ መላ ሄ ኡራ ግሾ ሚሸ ቃንፆ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Isra7eele asaas haysada yaagada oda; issi asi Godaas ase immanaw qangiko, wozo gatiya ne gammatidaysa mela he uraa gisho miishe qanxo.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ለእስራኤላውያን እንዲህ ብለህ ተናገር፤ ‘ማንኛውም ሰው ተመጣጣኙን ዋጋ በመክፈል ለእግዚአብሔር (ያህዌ) ሰውን ለመስጠት የተለየ ስእለት ቢሳል፣
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “ለእስራኤል ሕዝብ እንዲህ ብለህ ንገራቸው፦ አንድ ሰው ለእግዚአብሔር ስእለት ተስሎ ሲፈጸምለት፥ ያ የተሳለው ስለት ሰውን ለመስጠት ከሆነ የመዋጀት ዋጋው እንደ ገመትከው ሆኖ እንደሚከተለው ይሁን፦
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንደቂ እስራኤል ከምዙይ ኢልካ ንገሮም፦ ዝኾነ ሰብ፥ ቤዛ ነፍሱ ንእግዚኣብሄር ክህብ እንተ ተመባፅዐ፥ ንስኻ ኸም እትግምቶ ዋጋ እቲ ሰብ ይኸፍል። ከፊሉ ኽቢዘዎ እንተ ደለየ፥ ከምዝ ዝስዕብ ይኽፈል፦
Amharic Tigrinya 2011 ንደቂ እስራኤል ተዛረቦም በሎም ከኣ፡ ሰብ ምስ ዚመባጽዕ፡ እቶም ነፍሳት ንእግዚኣብሄር ከም ገምጋምካ ይተሓሰቡ።