Leviticus 27:16 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሓደ ሰብ ኻብ ርስቱ ንእግዚኣብሄር ንእተወሰነ ኽፋል መሬት እንተ ቀደሰ፡ ገምጋምኩም ከከም ዘርኡ ይኸውን፡ ሓደ ሆመር ዘርኢ ስገም ብሓምሳ ሲቃል ብሩር ይግመት።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “ሰውም ከር​ስቱ እርሻ ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ቢሳል፥ እንደ መዘ​ራቱ መጠን ይገ​መት፤ አንድ የቆ​ሮስ መስ​ፈ​ሪያ ገብስ የሚ​ዘ​ራ​በት እርሻ አምሳ ወቄት ብር ይገ​መ​ታል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሰውም ከርስቱ እርሻ ለእግዚአብሔር ቢቀድስ፥ እንደ መዘራቱ መጠን ይገመት፤ አንድ የቆሮስ መስፈሪያ ገብስ የሚዘራበት እርሻ አምሳ የብር ሰቅል ይገመታል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “ሰውም ከርስቱ እርሻ ለጌታ ቢቀድስ፥ ግምትህ ለእርሻው እንደሚያስፈልገው የዘር መጠን ይሁን፤ አንድ የቆሮስ መስፈሪያ ገብስ የሚዘራበት እርሻ ኀምሳ የብር ሰቅል ይገመታል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ ‘እት አሳይ ባረ ላታ ጋድያፐ ሻኪደ ጌሻ ኦ መና ጎዳዉ ዱማዮፐ፥ ሄ ጋድያ ጋቲ አን ዘርያ ዘረን ቆፈቶ። ሄዌነ ላታሙ ኪሎ ግራመ ባንጋ ዘርያ ኬሻ ሾይቃ ግዶፐ፥ ታሙ ጻጋራ ብራ ጭጎ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) « ‹Itti Asay bare laata gadiyaappe shaakkiide geeshsha ootsi Med'inaa Godaw dummayooppe, he gadiyaa gatii aan zeriyaa zeretsaan k'ofetto. Hewenne laatamu kiilo giraame banggaa zeriyaa keeshshaa shoyk'aa gidooppe, tammu s'agaraa biraa c'iggo.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) « ‹Issaadey ba gadeppe shaakki GODAAS dumma imota immiko biittay immiza kaththaa mala heregetto; hessika issi kilo bangga gishshas ichchash tammu saqile biray qanxxetto.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) « ‹ኢሳዴይ ባ ጋዴፔ ሻኪ ጎዳስ ዱማ ኢሞታ ኢሚኮ ቢታይ ኢሚዛ ካ ማላ ሄሬጌቶ፤ ሄሲካ ኢሲ ኪሎ ባንጋ ጊሻስ ኢቻሽ ታሙ ሳቂሌ ቢራይ ቃንጼቶ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እስ አስ ባ ላታ ጋድያፐ ሻክድ ጌሽ ኦድ ጎዳስ ዱማይኮ፥ ሄ ጋድያ ጋተይ እያን ዘረትያ ዘረን ጋማተቶ። ሄስካ ናምኡ ፄታነ ላታሙ ክሎ ግራመ ባንጋ ዘርያ ጋደ ግድኮ፥ እሻታሙ ሳቅለ ቃንፆ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Issi asi ba laata gadiyape shaakidi geeshshi oothidi Godaas dummayiko, he gadiya gatey iyan zeretiya zerethan gammateto. Hessika nam7u xeetanne laatamu kilo giraame banga zeriya gade gidiko, ishatamu saqile qanxo.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ ‘አንድ ሰው ከወረሰው ርስት ላይ ለእግዚአብሔር (ያህዌ) የዕርሻ መሬት ቢቀድስ፣ ዋጋው የሚተመነው ለመሬቱ በሚያስፈልገው ዘር መጠን ይሆናል፤ ይኸውም ለአንድ ሆሜር መስፈሪያ የገብስ ዘር አምሳ ሰቅል ጥሬ ብር ነው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “አንድ ሰው ከመሬቱ ከፍሎ ለእግዚአብሔር የተለየ ስጦታ አድርጎ ቢያቀርብ፥ ዋጋው መሬቱ በሚቀበለው ዘር መጠን ይወሰን፤ ይኸውም ለእያንዳንዱ ኪሎ ግራም ገብስ ተቀባይ መሬት ኀምሳ ጥሬ ብር ይክፈል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሓደ ሰብ ካብ ርስቱ ንእግዚኣብሄር እንተ ቐደሳ፥ ዋጋኡ በቲ ዝውድኦ ዘርኢ ይገመት፤ ብመስፈሪ ሆሜር ስገም ሓምሳ ሰቕሊ ብሩር ይኽፈል።
Amharic Tigrinya 2011 ሰብ ካብ ግራት ርስቱ ገለ ንእግዚኣብሄር እንተ ቐደሰ፡ እቲ ገምጋምካ ኸም መጠን ዘርአ ይኹን፡ ሆሜር ስገም ዜዝርእ ሓምሳ ሲቃል ብሩር ይተሓሰብ።