Leviticus 27:14 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሓደ ሰብ ንቤቱ ንእግዚኣብሄር ኪቕደስ እንተ ቐደሰ፡ እቲ ኻህን ጽቡቕ ድዩ ሕማቕ ኪግምግም ኣለዎ። ከምቲ ካህን ዝግምቶ፡ ከምኡ ድማ ደው ክብል ኣለዎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “ሰውም ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ቅዱስ ይሆን ዘንድ ቤቱን ቢቀ​ድስ፥ ካህኑ መል​ካም ወይም ክፉ እንደ ሆነ ይገ​ም​ተ​ዋል፤ ካህ​ኑም እን​ደ​ሚ​ገ​ም​ተው መጠን እን​ዲሁ ይቆ​ማል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሰውም ለእግዚአብሔር ቅዱስ ይሆን ዘንድ ቤቱን ቢቀድስ፥ ካህኑ መልካም ወይም ክፉ እንደ ሆነ ይገምተዋል፤ ካህኑም እንደሚገምተው መጠን እንዲሁ ይቆማል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “ለጌታም ቅዱስ ይሆን ዘንድ ሰው ቤቱን ቢቀድስ፥ ካህኑ መልካም ወይም መጥፎ እንደሆነ ይገምተዋል፤ ካህኑም እንደሚገምተው መጠን እንዲሁ ይጸናል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ ‘እት አሳይ ባረ ጎልያ ጌሻ ግዳናዳን መና ጎዳዉ ዱማዮፐ፥ ሎኦ ግድና ኢታ ግድና፥ ቄሲ ሄ ጎልያ ጋማቶ። ያቶፐ ቄሲ ጋማቴዳዋዳን አ ጋቲ ሄዋዳንካ ግዶ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) « ‹Itti Asay bare golliyaa geeshsha gidanaadan Med'inaa Godaw dummayooppe, lo"o gidina iita gidina, k'eesii he golliyaa gammato. Yaatooppe k'eesii gammateeddawaadan Aa gatii hewaadankka gido.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) « ‹Issaadey ba keeth GODAAS dumma imota immiko qeeseta halaqay keeththay iitakkonne lo7okko iza hanoteth caddi xeelli heregidi waaga yooto; he qeesezi heregida waagay keeththaas herega gido.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) « ‹ኢሳዴይ ባ ኬ ጎዳስ ዱማ ኢሞታ ኢሚኮ ቄሴታ ሃላቃይ ኬይ ኢታኮኔ ሎኦኮ ኢዛ ሃኖቴ ጫዲ ጼሊ ሄሬጊዲ ዋጋ ዮቶ፤ ሄ ቄሴዚ ሄሬጊዳ ዋጋይ ኬስ ሄሬጋ ጊዶ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እስ አስ ባ ኬ ጌሽ ኦድ ጎዳስ ዱማይኮ፥ ሎኦ ግድን፥ ኢታ ግድን ካህነይ ሄ ኬ ጋማቶ፤ ካህነይ ጋማትዳይስ እያዉ ጋተ ግዶ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Issi asi ba keethaa geeshshi oothidi Godaas dummayiko, lo77o gidin, iita gidin kahiney he keethaa gammato; kahiney gammatidaysi iyaw gate gido.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ ‘አንድ ሰው ቤቱን ለእግዚአብሔር (ያህዌ) ይሆን ዘንድ ቢቀድስ፣ መልካም ቢሆን ወይም ባይሆን ካህኑ ዋጋውን ይተምን፤ ካህኑም የተመነው ዋጋ የጸና ይሆናል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “አንድ ሰው ቤቱን ለእግዚአብሔር የተለየ ስጦታ አድርጎ ሲያቀርብ ካህኑ የቤቱን መልካምነትና መጥፎነት ገምቶ ዋጋውን ይወስን፤ ያም ዋጋ የመጨረሻ ይሆናል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሓደ ሰብ ገዛኡ ንእግዚኣብሄር ክትከውን እንተ ቐደሳ፥ እቲ ኻህን ነታ ገዛ ፅባቐኣ ወይ ምሕማቓ ይገምግማ። ዋጋኣ ኸዓ ኸምቲ ኻህን ዝገመታ ይኹን።
Amharic Tigrinya 2011 ሰብ ቤቱ ንእግዚኣብሄር ቅድስቲ ኽትከውን እንተ ቐደሳ ድማ፡ ብመጠን ምጽባቓ ወይ ምሕማቓ እቲ ኻህን ይገምግማ። ከምቲ ኻህን ዝገምገማ ኸምኡ ይቑም።