Leviticus 27:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሓደ ሰብ ንቤቱ ንእግዚኣብሄር ኪቕደስ እንተ ቐደሰ፡ እቲ ኻህን ጽቡቕ ድዩ ሕማቕ ኪግምግም ኣለዎ። ከምቲ ካህን ዝግምቶ፡ ከምኡ ድማ ደው ክብል ኣለዎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “ሰውም ለእግዚአብሔር ቅዱስ ይሆን ዘንድ ቤቱን ቢቀድስ፥ ካህኑ መልካም ወይም ክፉ እንደ ሆነ ይገምተዋል፤ ካህኑም እንደሚገምተው መጠን እንዲሁ ይቆማል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሰውም ለእግዚአብሔር ቅዱስ ይሆን ዘንድ ቤቱን ቢቀድስ፥ ካህኑ መልካም ወይም ክፉ እንደ ሆነ ይገምተዋል፤ ካህኑም እንደሚገምተው መጠን እንዲሁ ይቆማል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “ለጌታም ቅዱስ ይሆን ዘንድ ሰው ቤቱን ቢቀድስ፥ ካህኑ መልካም ወይም መጥፎ እንደሆነ ይገምተዋል፤ ካህኑም እንደሚገምተው መጠን እንዲሁ ይጸናል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ ‘እት አሳይ ባረ ጎልያ ጌሻ ግዳናዳን መና ጎዳዉ ዱማዮፐ፥ ሎኦ ግድና ኢታ ግድና፥ ቄሲ ሄ ጎልያ ጋማቶ። ያቶፐ ቄሲ ጋማቴዳዋዳን አ ጋቲ ሄዋዳንካ ግዶ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | « ‹Itti Asay bare golliyaa geeshsha gidanaadan Med'inaa Godaw dummayooppe, lo"o gidina iita gidina, k'eesii he golliyaa gammato. Yaatooppe k'eesii gammateeddawaadan Aa gatii hewaadankka gido. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | « ‹Issaadey ba keeth GODAAS dumma imota immiko qeeseta halaqay keeththay iitakkonne lo7okko iza hanoteth caddi xeelli heregidi waaga yooto; he qeesezi heregida waagay keeththaas herega gido. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | « ‹ኢሳዴይ ባ ኬ ጎዳስ ዱማ ኢሞታ ኢሚኮ ቄሴታ ሃላቃይ ኬይ ኢታኮኔ ሎኦኮ ኢዛ ሃኖቴ ጫዲ ጼሊ ሄሬጊዲ ዋጋ ዮቶ፤ ሄ ቄሴዚ ሄሬጊዳ ዋጋይ ኬስ ሄሬጋ ጊዶ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስ አስ ባ ኬ ጌሽ ኦድ ጎዳስ ዱማይኮ፥ ሎኦ ግድን፥ ኢታ ግድን ካህነይ ሄ ኬ ጋማቶ፤ ካህነይ ጋማትዳይስ እያዉ ጋተ ግዶ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Issi asi ba keethaa geeshshi oothidi Godaas dummayiko, lo77o gidin, iita gidin kahiney he keethaa gammato; kahiney gammatidaysi iyaw gate gido. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ ‘አንድ ሰው ቤቱን ለእግዚአብሔር (ያህዌ) ይሆን ዘንድ ቢቀድስ፣ መልካም ቢሆን ወይም ባይሆን ካህኑ ዋጋውን ይተምን፤ ካህኑም የተመነው ዋጋ የጸና ይሆናል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “አንድ ሰው ቤቱን ለእግዚአብሔር የተለየ ስጦታ አድርጎ ሲያቀርብ ካህኑ የቤቱን መልካምነትና መጥፎነት ገምቶ ዋጋውን ይወስን፤ ያም ዋጋ የመጨረሻ ይሆናል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሓደ ሰብ ገዛኡ ንእግዚኣብሄር ክትከውን እንተ ቐደሳ፥ እቲ ኻህን ነታ ገዛ ፅባቐኣ ወይ ምሕማቓ ይገምግማ። ዋጋኣ ኸዓ ኸምቲ ኻህን ዝገመታ ይኹን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሰብ ቤቱ ንእግዚኣብሄር ቅድስቲ ኽትከውን እንተ ቐደሳ ድማ፡ ብመጠን ምጽባቓ ወይ ምሕማቓ እቲ ኻህን ይገምግማ። ከምቲ ኻህን ዝገምገማ ኸምኡ ይቑም። |