Leviticus 27:11 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንእግዚኣብሄር መስዋእቲ ዘየቕረቡሉ ርኹስ እንስሳ እንተ ዀይኑ ድማ፡ ነቲ እንስሳ ናብ ቅድሚ እቲ ኻህን የቕርቦ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እን​ስ​ሳው ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር መሥ​ዋ​ዕት መሆን የማ​ይ​ገ​ባው ርኩስ ቢሆን፥ እን​ስ​ሳ​ውን በካ​ህኑ ፊት ያቁ​መው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እንስሳው ለእግዚአብሔር መሥዋዕት መሆን የማይገባው ርኩስ ቢሆን፥ እንስሳውን በካህኑ ፊት ያኑረው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እንስሳው ለጌታ መሥዋዕት መሆን የማይገባው ርኩስ ቢሆን፥ እንስሳውን በካህኑ ፊት ያምጣው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እ ሺቀቴዳ መሂ መና ጎዳዉ ያርሹዋ ኦደ ሺሻናዉ ጌሻ ግደና መህያ ግዶፐ፥ ሄ ብታኒ ሄ መህያ ቄስያ ስን አሆ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) I shiik'etteedda mehii Med'inaa Godaw yarshshuwaa ootsiide shiishshanaw geeshsha gidenna mehiyaa gidooppe, he bitanii he mehiyaa k'eesiyaa sintsa aho.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Izaadey immizayssi Xoossas yarshettanaas bessontta mehe gidikko he meheza ehidaadey meheza qeesekko eho.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢዛዴይ ኢሚዛይሲ ጾሳስ ያርሼታናስ ቤሶንታ ሜሄ ጊዲኮ ሄ ሜሄዛ ኤሂዳዴይ ሜሄዛ ቄሴኮ ኤሆ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እስ አስ ጎዳስ ያርሾ ኦድ እማናዉ ገፕዳ መሄይ ጌሽ ግዶና እፅኮ፥ ሄ ኡራይ ሄ መህያ ካህንያ ስን ኤሆ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Issi asi Godaas yarsho oothidi immanaw gepida mehey geeshshi gidonna ixiko, he uray he mehiya kahiniya sinthe eho.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እንስሳው በሥርዐቱ መሠረት የረከሰ፣ ለእግዚአብሔርም (ያህዌ) መሥዋዕት ሆኖ መቅረብ የማይገባው ከሆነ፣ ሰውየው እንስሳውን ወደ ካህኑ ያቅርብ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ስጦታው ለእግዚአብሔር መሥዋዕት ሆኖ ለመቅረብ ተቀባይነት የሌለው ንጹሕ ያልሆነ እንስሳ ከሆነ ግን ሰውየው እንስሳውን ወደ ካህኑ ያምጣ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቲ ዝተመባፅዖ ኻብቶም ንእግዚኣብሄር ዘይቐርቡ ርኹሳት ዝኾኑ እንስሳ እንተ ኾነ ኸዓ፥ ነቲ እንስሳ ኣብ ቅድሚ ኻህን ደው የብሎ።
Amharic Tigrinya 2011 ንሳቶም ንእግዚኣብሄር ንመስዋእቲ ዘይቕረቡ ርኹሳት ዘበሉ እንስሳ እንተ ኾኑ ኸኣ፡ ነቲ እንስሳ ኣብ ቅድሚ ኻህን ደው የብሎ፡