Leviticus 26:45 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣነ ግና ነቲ ንኣታቶም ኣምላኽ ክዀኖም ካብ ምድሪ ግብጺ ኣብ ቅድሚ ኣዒንቲ ኣህዛብ ዘውጻእክዎ ኪዳን ኣቦታቶም ክዝክሮ እየ፡ ኣነ እግዚኣብሄር እየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እኔ አምላካቸው እሆን ዘንድ አሕዛብ እያዩ ከግብፅ ምድር ከግዞት ቤት እንዳወጣኋቸው የቀድሞ ቃል ኪዳናቸውን ስለ እነርሱ አስባለሁ፤ እኔ እግዚአብሔር ነኝና።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እኔ አምላካቸው እሆን ዘንድ አሕዛብ እያዩ ከግብፅ ምድር ያወጣኋቸውን የአባቶቻቸውን ቃል ኪዳን ስለ እነርሱ አስባለሁ፤ እኔ እግዚአብሔር ነኝ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እኔ አምላክ እንድሆናቸው አሕዛብ እያዩ ከግብጽ ምድር ካወጣኋቸው ከአባቶቻቸው ጋር ያለኝን ቃል ኪዳን ስለ እነርሱ አስታውሳለሁ፤ እኔ ጌታ ነኝ።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ታን ኡንቱንቱ ጾሳ ግዳናዉ፥ ካዉተቱ ጼልሽን፥ ግብጼ ጋድያፐ ከሴዳ ኡንቱንቱ ማይዛ አዎቱዋና ታን ጫቀቴዳ ጫቁዋ ኡንቱንቱ ድራዉ ሀሳያና። ታን መና ጎዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Taani unttunttu S'oossaa gidanaw, kawutetsatuu s'eellishin, Gibs'e gadiyaappe Kesseedda unttunttu mayza aawotuwaana taani c'aak'k'eteedda c'aak'uwaa unttunttu diraw hassayana. Taani Med'inaa Godaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Tani istta Xoossaa gidana gaada Ayzaabe asay beyishin Gibxe biittafe kessida istta aawatara caaqqida caaqoza ta qoppana; tani GODAA› gees.» |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ታኒ ኢስታ ጾሳ ጊዳና ጋዳ ኣይዛቤ ኣሳይ ቤዪሺን ጊብጼ ቢታፌ ኬሲዳ ኢስታ ኣዋታራ ጫቂዳ ጫቆዛ ታ ቆፓና፤ ታኒ ጎዳ› ጌስ።» |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታኒ ኤንታ ፆሳ ግዳናዉ፥ ካዎተት ፄልሽን፥ ግብፀ ቢታፈ ከስዳ ኤንታ ማይዛታራ ታኒ ጫቅዳ ጫቁዋ ኤንታ ግሾ ሀሳያና። ታኒ ጎዳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Taani enta Xoossaa gidanaw, kawotethati xeellishin, Gibxe biittafe kessida enta mayzatara taani caaqida caaquwa enta gisho hassayana. Taani Godaa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለ እነርሱም ስል፣ አምላካቸው (ኤሎሂም) እሆን ዘንድ አሕዛብ እያዩ ከግብፅ ምድር ካወጣኋቸው አባቶቻቸው ጋር የገባሁትን ኪዳን ዐስባለሁ፤ እኔ እግዚአብሔር (ያህዌ) ነኝ።’ ” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ነገር ግን አምላካቸው እሆን ዘንድ ከግብጽ ምድር ካወጣኋቸው ከአባቶቻቸው ጋር የገባሁትን ቃል ኪዳን ስለ እነርሱ አስታውሳለሁ፤ እኔ እግዚአብሔር ነኝ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣምላኾም ምእንቲ ክኸውን ኢለ፥ ነቲ ኻብ ግብፂ ኣብ ቅድሚ ህዝብታት ከውፅኦም እንተለኹ ምስ ኣቦታቶም ዝኣተኹዎ ኺዳን ክዝክር እየ፤ ኣነ እግዚኣብሄር እየ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣምላኾም ምእንቲ ክኸውን ኢለ፡ ካብ ምድሪ ግብጺ ኣብ ቅድሚ ህዝብታት ኣውጽኤ ነቲ ምስቶም ቀዳሞት ዝኣቶኽዎ ኺዳን ክዝክር እየ፡ ኣነ እግዚኣብሄር እየ። |