Leviticus 26:44 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ግናኸ፡ ኣብ ምድሪ ጸላእቶም እንተ ዀይኖም፡ ብመርገም ክወቕዖምን ምስኦም ዝኣተኽዎ ኪዳን ክሰብርን፡ ኣይክነጽጎምን፡ ኣይክጸልኦምን እየ። ኣነ እግዚኣብሄር ኣምላኾም እየ እሞ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ነገር ግን እኔ እግዚአብሔር አምላካቸው ነኝና እነርሱ በጠላቶቻቸው ምድር ሳሉ፥ እስካጠፋቸው ድረስ ከእነርሱም ጋር ያለኝን ቃል ኪዳን እስካፈርስ ድረስ አልጥላቸውም፤ አልጸየፋቸውምም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ነገር ግን እኔ እግዚአብሔር አምላካቸው ነኝኛ እነርሱ በጠላቶቻቸው ምድር ሳሉ፥ እስካጠፋቸው ድረስ ከእነርሱም ጋር ያለኝን ቃል ኪዳን እስካፈርስ ድረስ አልጥላቸውም አልጸየፋቸውምም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በዚህ ነገር ሁሉ ግን እኔ ጌታ አምላካቸው ነኝና እነርሱ በጠላቶቻቸው ምድር ሳሉ፥ ፈጽሞ እስካጠፋቸው ድረስ ከእነርሱም ጋር ያለኝን ቃል ኪዳን እስካፈርስ ድረስ አልጥላቸውም አልጸየፋቸውምም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ግዶፐነ ኡንቱንቱ ባረንቱ ሞርከቱዋ ጋድያን ደእያ ዎደ፥ ኡንቱንቱ ኡባና ያና ጋካናዉነ ኡንቱንቱና ደእያ ታ ጫቁዋካ መንና ጋካናዉ፥ ታን ኡንቱንታ ኦልከ፤ ቃይ ሻትከ። ታን፥ መና ጎዳይ፥ ኡንቱንቱ ጾሳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Gidooppenne unttunttu barenttu morkkatuwaa gadiyaan de'iyaa wode, unttunttu ubbaanna d'ayana gakkanawunne unttunttunna de'iyaa ta c'aak'k'uwaakka mentsana gakkanaw, taani unttuntta olikke; k'ay shaattikke. Taani, Med'inaa Goday, unttunttu S'oossaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gidikkoka istti ba morkketa deren diza wode istta mulera dhayssike gaada ta caaqqida qaalaa mabeekke; ta inttena aggaagikke; ta inttena harassetike; tani GODAA intte Xoossaa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዲኮካ ኢስቲ ባ ሞርኬታ ዴሬን ዲዛ ዎዴ ኢስታ ሙሌራ ይሲኬ ጋዳ ታ ጫቂዳ ቃላ ማቤኬ፤ ታ ኢንቴና ኣጋጊኬ፤ ታ ኢንቴና ሃራሴቲኬ፤ ታኒ ጎዳ ኢንቴ ጾሳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ግዶሽን፥ ኤንቲ ባንታ ሞርከታ ቢታን ደእዳ ዎደ ኩመ ያና ጋካናዉ ኤንታራ ደእያ ታ ጫቁዋ መንከ፤ ኤንታ የግከ። ታኒ፥ ጎዳ ኤንታ ፆሳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Gidoshin, enti banta morketa biittan de7ida wode kumethi dhayana gakanaw entara de7iya ta caaquwa menthike; enta yeggike. Taani, Godaa enta Xoossaa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በዚህ ሁሉ ግን ከእነርሱ ጋር የገባሁትን ኪዳኔን በማፍረስ፣ በጠላቶቻቸው ምድር ሳሉ ፈጽሜ እስካጠፋቸው ድረስ አልተዋቸውም፤ አልጸየፋቸውምም፤ እኔ እግዚአብሔር አምላካቸው (ያህዌ ኤሎሂም) ነኝ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ይሁን እንጂ በጠላቶቻቸው አገር ሳሉ እንኳ እስከ መጨረሻ አልተዋቸውም ወይም አልደመስሳቸውም፤ ይህማ ቢሆን ኖሮ ከእነርሱ ጋር የገባሁትን ቃል ኪዳን እስከ መጨረሻ ባልጠበቅሁም ነበር፤ እኔ እግዚአብሔር አምላካቸው ነኝ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሳቶም እኳ ኣብ ምድሪ ፀላእቶም እንተለዉ፥ ፈፂመ ኸጥፍኦም ኢለ ኣይገድፎምን እየ፤ ኣይፅየፎምን ድማ እየ። ኣነ እግዚኣብሄር ኣምላኾም እየ እሞ፥ ነቲ ምስኣቶም ዝኣተኹዎ ኺዳን ኣየፍርሶን እየ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እዚ ኽንሱ እኳ፡ ኣነ እግዚኣብሄር ኣምላኾም እየ እሞ፡ ኣብ ምድሪ ጸላእቶም ከለው ፈጺመ ንምጥፋኦም፡ ምሳታቶም ዝኣቶኽዎ ኺዳን ንምፍራስ ኣይድርብዮምን፡ ኣይፍንፍኖምን ድማ። |