Leviticus 26:44 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ግናኸ፡ ኣብ ምድሪ ጸላእቶም እንተ ዀይኖም፡ ብመርገም ክወቕዖምን ምስኦም ዝኣተኽዎ ኪዳን ክሰብርን፡ ኣይክነጽጎምን፡ ኣይክጸልኦምን እየ። ኣነ እግዚኣብሄር ኣምላኾም እየ እሞ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ነገር ግን እኔ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር አም​ላ​ካ​ቸው ነኝና እነ​ርሱ በጠ​ላ​ቶ​ቻ​ቸው ምድር ሳሉ፥ እስ​ካ​ጠ​ፋ​ቸው ድረስ ከእ​ነ​ር​ሱም ጋር ያለ​ኝን ቃል ኪዳን እስ​ካ​ፈ​ርስ ድረስ አል​ጥ​ላ​ቸ​ውም፤ አል​ጸ​የ​ፋ​ቸ​ው​ምም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ነገር ግን እኔ እግዚአብሔር አምላካቸው ነኝኛ እነርሱ በጠላቶቻቸው ምድር ሳሉ፥ እስካጠፋቸው ድረስ ከእነርሱም ጋር ያለኝን ቃል ኪዳን እስካፈርስ ድረስ አልጥላቸውም አልጸየፋቸውምም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በዚህ ነገር ሁሉ ግን እኔ ጌታ አምላካቸው ነኝና እነርሱ በጠላቶቻቸው ምድር ሳሉ፥ ፈጽሞ እስካጠፋቸው ድረስ ከእነርሱም ጋር ያለኝን ቃል ኪዳን እስካፈርስ ድረስ አልጥላቸውም አልጸየፋቸውምም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ግዶፐነ ኡንቱንቱ ባረንቱ ሞርከቱዋ ጋድያን ደእያ ዎደ፥ ኡንቱንቱ ኡባና ያና ጋካናዉነ ኡንቱንቱና ደእያ ታ ጫቁዋካ መንና ጋካናዉ፥ ታን ኡንቱንታ ኦልከ፤ ቃይ ሻትከ። ታን፥ መና ጎዳይ፥ ኡንቱንቱ ጾሳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Gidooppenne unttunttu barenttu morkkatuwaa gadiyaan de'iyaa wode, unttunttu ubbaanna d'ayana gakkanawunne unttunttunna de'iyaa ta c'aak'k'uwaakka mentsana gakkanaw, taani unttuntta olikke; k'ay shaattikke. Taani, Med'inaa Goday, unttunttu S'oossaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gidikkoka istti ba morkketa deren diza wode istta mulera dhayssike gaada ta caaqqida qaalaa mabeekke; ta inttena aggaagikke; ta inttena harassetike; tani GODAA intte Xoossaa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጊዲኮካ ኢስቲ ባ ሞርኬታ ዴሬን ዲዛ ዎዴ ኢስታ ሙሌራ ይሲኬ ጋዳ ታ ጫቂዳ ቃላ ማቤኬ፤ ታ ኢንቴና ኣጋጊኬ፤ ታ ኢንቴና ሃራሴቲኬ፤ ታኒ ጎዳ ኢንቴ ጾሳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ግዶሽን፥ ኤንቲ ባንታ ሞርከታ ቢታን ደእዳ ዎደ ኩመ ያና ጋካናዉ ኤንታራ ደእያ ታ ጫቁዋ መንከ፤ ኤንታ የግከ። ታኒ፥ ጎዳ ኤንታ ፆሳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Gidoshin, enti banta morketa biittan de7ida wode kumethi dhayana gakanaw entara de7iya ta caaquwa menthike; enta yeggike. Taani, Godaa enta Xoossaa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በዚህ ሁሉ ግን ከእነርሱ ጋር የገባሁትን ኪዳኔን በማፍረስ፣ በጠላቶቻቸው ምድር ሳሉ ፈጽሜ እስካጠፋቸው ድረስ አልተዋቸውም፤ አልጸየፋቸውምም፤ እኔ እግዚአብሔር አምላካቸው (ያህዌ ኤሎሂም) ነኝ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ይሁን እንጂ በጠላቶቻቸው አገር ሳሉ እንኳ እስከ መጨረሻ አልተዋቸውም ወይም አልደመስሳቸውም፤ ይህማ ቢሆን ኖሮ ከእነርሱ ጋር የገባሁትን ቃል ኪዳን እስከ መጨረሻ ባልጠበቅሁም ነበር፤ እኔ እግዚአብሔር አምላካቸው ነኝ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንሳቶም እኳ ኣብ ምድሪ ፀላእቶም እንተለዉ፥ ፈፂመ ኸጥፍኦም ኢለ ኣይገድፎምን እየ፤ ኣይፅየፎምን ድማ እየ። ኣነ እግዚኣብሄር ኣምላኾም እየ እሞ፥ ነቲ ምስኣቶም ዝኣተኹዎ ኺዳን ኣየፍርሶን እየ።
Amharic Tigrinya 2011 እዚ ኽንሱ እኳ፡ ኣነ እግዚኣብሄር ኣምላኾም እየ እሞ፡ ኣብ ምድሪ ጸላእቶም ከለው ፈጺመ ንምጥፋኦም፡ ምሳታቶም ዝኣቶኽዎ ኺዳን ንምፍራስ ኣይድርብዮምን፡ ኣይፍንፍኖምን ድማ።