Leviticus 26:43 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ምድሮም ከኣ ብዘይካኦም ምድረበዳ ኽትጸንሕ እያ፡ ብሰናብታታ ድማ ከተስተማቕር እያ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ምድርም ከእነርሱ መጥፋት የተነሣ ባዶ ትቀራለች፤ እነርሱም ሳይኖሩ በተፈታችበት ዘመን ዕረፍት ታደርጋለች፤ ፍርዴንም ስለ ናቁ፥ ነፍሳቸውም ሥርዐቴን ስለ ተጸየፈች የኀጢአታቸውን ቅጣት ይሸከማሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ምድርም ከእነርሱ መጥፋት የተነሣ ባዶ ትቀራለች፤ እነርሱም ሳይኖሩ በተፈታችበት ዘመን ሰንበት በማድረግዋ ትደሰታለች፤ ፍርዴንም ስለ ናቁ፥ ነፍሳቸውም ሥርዓቴን ስለ ተጸየፈች የኃጢአታቸውን ቅጣት ይሸከማሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ምድርሪቱም በእነርሱ ትተዋለች፤ ያለ እነርሱም ባድማ ሆና እስከተቀመጠችበት ጊዜ ድረስ ሰንበታትን በማድረግዋ ትደሰታለች፤ ፍርዴንም ስላልተቀበሉ፥ ነፍሳቸውም ሥርዓቴን ስለ ተጸየፈች የበደላቸውን ቅጣት ይቀበላሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱ ይ ድግና፥ ኡንቱንቱ ቢታይ መላ አታና፤ ሄ ኡንቱንቱ ይና ባይያዋ ግዲደ ጮ ደእያ ዎድያን ቢታይ ባረ ሳምባታቱዋ ቦንቺደ ናሸታና። ኡንቱንቱ ታ አዛዙዋ ካዳ ድራዉነ ኡንቱንቱ ሸምፑካ ታ ዎጋ ሻቴዳ ድራዉ፥ ኡንቱንቱ ባረንቱ ናጋራ ሙራ አካና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttu d'ay diggina, unttunttu biittay mela attana; he unttunttu d'ayina bayiyaawaa gidiide c'oo de'iyaa wodiyaan biittay bare Sambbatatuwaa bonchchiidde nashettana. Unttunttu ta azazuwaa kad'eedda dirawunne unttunttu shemppuukka ta wogaa shaatteedda diraw, unttunttu barenttu nagaraa muraa akkana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Istti yeggi bida gishshas biittaya asi baynda bazzo gidadus; he wode izin asi baynda bazzo gidada ba Sambata ufayssan bonchchana; istti ta wogaanne ta azazoza kawushshida gishshas istti ooththida nagaraa gishshas qaxxayettana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስቲ ዬጊ ቢዳ ጊሻስ ቢታያ ኣሲ ባይንዳ ባዞ ጊዳዱስ፤ ሄ ዎዴ ኢዚን ኣሲ ባይንዳ ባዞ ጊዳዳ ባ ሳምባታ ኡፋይሳን ቦንቻና፤ ኢስቲ ታ ዎጋኔ ታ ኣዛዞዛ ካዉሺዳ ጊሻስ ኢስቲ ኦዳ ናጋራ ጊሻስ ቃጻዬታና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንታ ቢታይ ባይሳ አታና፤ ሄ ኤንቲ ይን ባይሳ ግድድ ደእዳ ዎደን ቢታይ ሳምባታ ቦንችሸ ኡፋይታና። ኤንቲ ታ ኪታ ካዳ ግሾነ ታ ዎጋ ለቅዳ ግሾ ባንታ ናጋራ ሴራ ኤካና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enta biittay baysa attana; he enti dhayin baysa gididi de7ida woden biittay Sambaata bonchishe ufaytana. Enti ta kiitaa kadhida gishonne ta wogaa leqida gisho banta nagaraa seera ekana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ምድሪቱ እነርሱ ለቅቀዋት ስለ ሄዱ ባዶ ትቀራለች፤ እነርሱ በሌሉበት ጊዜም ባድማ ሆና በሰንበቷ ትደሰታለች፤ ሕጌን በማቃለላቸውና ሥርዐቴን በመናቃቸው፣ የኀጢአታቸውን ቅጣት ይቀበላሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከሕዝብዋ ባዶ የሆነችው ምድር ውድማ ሆና ሰንበቶችን ታከብራለች፤ እነርሱም ሥርዓቴን ስላልተቀበሉና ሕጌን ስላላከበሩ፥ በኃጢአታቸው ምክንያት ቅጣቱን በሙሉ ይቀበላሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነታ ሃገር ክሓድግዋ እዮም እሞ፥ ንሳቶም ብዘየለውሉ ዓንያ እንተላ ብዕረፍታ ደስ ይብላ፤ ንሳቶም ከዓ ፍርድታተይ ስለ ዘቃለሉን፥ ሕግጋተይ ስለ ዝተፀየፉን፥ ቅፅዓት ሓጢኣቶም ክፆሩ እዮም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነታ ሃገር ኪሓድግዋ እዮም እሞ፡ ንሳቶም ከኣ ፍርድታተይ ስለ ዘቃለሉን፡ ነፍሳቶም ከኣ ሕጋጋተይ ስለ ዝፈንፈና፡ ቅጽዓት ሓጢኣቶም ይቕበሉ። |