Leviticus 26:42 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ምስ ያእቆብ ዝኣተኽዎ ኪዳንን ምስ ይስሃቅን ምስ ኣብርሃም ዝኣተኽዎ ኪዳንን ክዝክር እየ። ብዛዕባ እታ ምድሪ ድማ ክሓስብ እየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ያን ጊዜ እኔ ከያዕቆብ ጋር የገባሁትን ቃል ኪዳኔን አስባለሁ፤ ደግሞም ከይስሐቅ ጋር የገባሁትን ቃል ኪዳኔን፥ ከአብርሃምም ጋር የገባሁትን ቃል ኪዳኔን አስባለሁ፤ ምድሪቱንም አስባለሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እኔ ለያዕቆብ የማልሁትን ቃል ኪዳኔን አስባለሁ፤ ደግሞ ለይስሐቅና ለአብርሃም የማልሁትን ቃል ኪዳኔን አስባለሁ፤ ምድሪቱንም አስባለሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እኔም ለያዕቆብ የማልሁትን ቃል ኪዳኔን አስታውሳለሁ፤ እንዲሁም ለይስሐቅና ለአብርሃም የማልሁትንም ቃል ኪዳኔን አስታውሳለሁ፤ ምድሪቱንም አስታውሳለሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ ዎደ ታን ያቆባና ጫቀቴዳ ታ ጫቁዋ ሀሳያና፤ ቃይ ይሳቃናነ አብራሃመና ጫቀቴዳ ታ ጫቁዋ ሀሳያና፤ ቢታካ ሀሳያና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | he wode taani Yaak'oobana c'aak'k'eteedda ta c'aak'uwaa hassayana; k'ay Yisaak'ananne Abrahaamena c'aak'k'eteedda ta c'aak'uwaa hassayana; biittaakka hassayana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Abrahaamera, Yisaaqaranne Yaaqoobera ta caaqqida caaqo qaalaa qoppana; biittayokka ta qoppana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣብራሃሜራ፥ ዪሳቃራኔ ያቆቤራ ታ ጫቂዳ ጫቆ ቃላ ቆፓና፤ ቢታዮካ ታ ቆፓና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታኒ ያይቆባራ፥ ይሳቃራነ አብራሃመራ ጫቅዳ ጫቁዋ ሀሳያና፤ ኤንታ ቢታ ዛራ ቆፓና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Taani Yayqoobara, Yisaaqaranne Abrahaamera caaqida caaquwa hassayana; enta biitta zaara qopana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በዚያ ጊዜ ከያዕቆብ ጋር የገባሁትን ኪዳኔን፣ ከይስሐቅም ጋር የገባሁትን ኪዳኔን፣ ደግሞም ከአብርሃም ጋር የገባሁትን ኪዳኔን ዐስባለሁ፤ ምድሪቱንም አስባታለሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከያዕቆብ፥ ከይስሐቅና ከአብርሃም ጋር የገባሁትን ቃል ኪዳን አስባለሁ፤ ምድሪቱንም ለሕዝቤ ለመስጠት የሰጠሁትን የተስፋ ቃል አድሳለሁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣነ እግዚኣብሄር ድማ እቲ ምስ ያእቆብን ምስ ይስሓቅን ምስ ኣብርሃምን ዝኣተኹዎ ኺዳነይ እዝክር፤ ነታ ሃገር እውን እዝክራ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣነ ድማ እቲ ኺዳነይ ምስ ያእቆብ እዝክር፡ ኪዳነይ ምስ ይስሃቅ ድማ፡ ኪዳነይ ምስ ኣብርሃም ከኣ እዝክር፡ ነታ ሃገርውን እዝክራ። |