Leviticus 26:41 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣነውን ኣንጻሮም ተመላሊሰ ናብ ምድሪ ጸላእቶም ከም ዘእተኹዎም። ሽዑ እቲ ዘይተገዝረ ልቦም እንተ ትሕት፣ ሽዑ ድማ መቕጻዕቲ ኣበሳኦም እንተ ተቐቢሎም፤ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እኔም ደግሞ አግድሜ ከእነርሱ ጋር በቍጣ ሄድሁ፤ በጠላቶቻቸውም ምድር አጠፋቸዋለሁ። ነገር ግን በዚያን ጊዜ ያልተገረዘው ልባቸው ያፍራል፤ ስለ ኀጢአታቸውም ይናዘዛሉ፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እኔም ደግሞ በእንቢተኝነት ሄድሁባቸው፤ ወደ ጠላቶቻቸውም ምድር አገባኋቸው፤ ነገር ግን በዚያን ጊዜ ያልተገረዘው ልባቸው ቢዋረድ፥ የኃጢአታቸውንም ቅጣት ቢቀበሉ፥ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እኔም ደግሞ እነርሱን በመቃወም እሄዳለሁ፤ ወደ ጠላቶቻቸውም ምድር አመጣቸዋለሁ፤ ነገር ግን በዚያን ጊዜ ያልተገረዘው ልባቸው ቢዋረድ፥ የበደላቸውንም ቅጣት ቢቀበሉ፥ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋን ቃይ ኡንቱንቱ አዛዘተና ዎዛናይካ ዝቂ ጎፐነ ኡንቱንቱ ባረንቱ ናጋራ ሙራ አኮፐ፥ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | hewan k'ay unttunttu azazettena wozanaykka zik'k'i gooppenne unttunttu barenttu nagaraa muraa akkooppe, |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | tani inttes morkke gidada inttena gede intte morkketa biitta yeddana mala tana oosisida intte nagaraa intte paaxikko muumida intte wozinaa intte kawushshidi intte nagaraappe intte simmiko, |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ታኒ ኢንቴስ ሞርኬ ጊዳዳ ኢንቴና ጌዴ ኢንቴ ሞርኬታ ቢታ ዬዳና ማላ ታና ኦሲሲዳ ኢንቴ ናጋራ ኢንቴ ፓጺኮ ሙሚዳ ኢንቴ ዎዚና ኢንቴ ካዉሺዲ ኢንቴ ናጋራፔ ኢንቴ ሲሚኮ፥ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታ ኤንታ እፃናዳነ ኤንታ ሞርከታ ቢታ የደናዳ ኦዳ ባንታ ናጋራ አግኮነ ኤንታ ኪተቶና ዎዛናይ ስምኮ፥ |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | ta enta ixanaadanne enta morketa biitta yedethannaada oothida banta nagaraa aggikonne enta kiitetonna wozanay simmiko, |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ይኸውም፣ እኔ ጠላት እንድሆንባቸውና ወደ ጠላቶቻቸው ምድር እንድሰድዳቸው ያደረገኝን ኀጢአት ቢናዘዙ፣ ያልተገረዘው ልባቸው ቢዋረድና ስለ ኀጢአታቸው የሚገባውን ቅጣት ቢቀበሉ፣ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እነርሱን ተቃውሜ ወደ ጠላቶቻቸው አገር እንዲሰደዱ አደረግሁ፤ ሆኖም እልኸኛ ልባቸው በትሕትና ተሰብሮ ከኃጢአታቸው ቢታረሙ፥ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣነ እግዚኣብሄር ከዓ ተፃረርክዎም፤ ናብ ምድሪ ፀላእቶምውን ኣእተኹዎም። ሽዑ እቲ ዘይግሩዝ ልቦም እንተ ኣዋረዱ፥ ቅፅዓት ሓጢኣቶም እውን እንተ ተቐበሉ፥ |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣነ ኸኣ ብምምልላሰይ ተጻረርኩዎም፡ ናብ ምድሪ ጸላእቶም ድማ ኣእተኽዎም። ሽዑ እቲ ዘይግዘር ልቦም እንተ ኣትሐቱ፡ ቅጽዓት ክፍኣቶውን እንተ ተቐበሉ፡ |