Leviticus 26:40 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣበሳኦምን ኣበሳ ኣቦታቶምን በቲ ኣብ ልዕለይ ዝፈጸምዎ በደሎምን ንሳቶምውን ኣንጻረይ ከም ዝመላለሱን እንተ ተናዘዙ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “እንደ ከዱኝ፥ ቸልም እንዳሉኝ፥ በፊቴም አግድመው እንደ ሄዱ፥ ኀጢአታቸውንና፥ የአባቶቻቸውን ኀጢአት ይናዘዛሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በእኔም ላይ በእንቢተኝነት ስለ ሄዱብኝ የበደሉኝን በደል፥ ኃጢአታቸውንም፥ የአባቶቻቸውንም ኃጢአት ይናዘዛሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “ነገር ግን እኔን በመቃወም ሄደዋልና፥ በእኔ ላይ ፈጽሞ በከዳተኝነት ያደረጉትን በደላቸውንና የአባቶቻቸውን በደል ይናዘዛሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ሽን ኡንቱንቱ ታን ኡንቱንቶ እጼዳ ጋናዳንነ ኡንቱንቱ ሞርከቱዋ ቢታዉ ኡንቱንታ የዳናዳን ኦዳ ባረንቱ ናጋራ፥ ባረንቱ ማይዛ አዎቱዋ ናጋራ፥ ኡንቱንቱ ታና ጭሜዳ ጭሙዋነ ኡንቱንቱ ታዉ እጻድ ጌዳዋ ፓጾፐ፥ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Shin unttunttu taani unttunttoo is's'eedda gaanaadaaninne unttunttu morkkatuwaa biittaw unttuntta yeddanaadan ootseedda barenttu nagaraa, barenttu mayza aawotuwaa nagaraa, unttunttu taana c'immeedda c'imuwaanne unttunttu taw is's'aaddi geeddawaa paas'ooppe, |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | « ‹Gido attiin intte taas ammanettontta aggidayssanne ta bolla makkallida intte nagaraanne intte aawata nagaraa intte paaxikko, |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | « ‹ጊዶ ኣቲን ኢንቴ ታስ ኣማኔቶንታ ኣጊዳይሳኔ ታ ቦላ ማካሊዳ ኢንቴ ናጋራኔ ኢንቴ ኣዋታ ናጋራ ኢንቴ ፓጺኮ፥ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን ኤንቲ ባንታ ናጋራነ ታ ቦላ ማካልድ ስኦና እፅዳ ባንታ አዋታ ናጋራ ፓፅኮ፥ |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin enti banta nagaraanne ta bolla makallidi si7onna ixida banta aawata nagaraa paaxiko, |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ ‘ነገር ግን ለእኔ ያልታመኑበትንና በእኔም ላይ ያመፁበትን የራሳቸውን ኀጢአትና የአባቶቻቸውን ኀጢአት ቢናዘዙ፣ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ነገር ግን የእናንተ ዘሮች የራሳቸውን ኃጢአት፥ እንዲሁም በእኔ ላይ ያመፁትንና የተቃወሙኝን የቀድሞ አባቶቻቸውን ኃጢአት ይናዘዛሉ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | በቲ ዝበደሉንን በቲ ዝገብርዎ ኽፍኣቶምን ክፍኣት ኣቦታቶምን ክናዘዙ እዮም። ንሳቶም ስለ ዝተፃረሩንን ስለ ዝኸድዑንን፥ |
| Amharic Tigrinya 2011 | በቲ ዝበደሉኒ በደሎምን፡ በቲ ዝገበርዎ ኽፍኣቶምን ክፍኣት ኣቦታቶምን ኪናዘዙ እዮም። ድማ ብምምልላሶም ስለ እተጻረሩኒ፡ |