Leviticus 26:39 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቶም ካባኻትኩም እተረፉ ድማ ኣብ ሃገራት ጸላእትኹም ብበደሎም ኪነቕጹ እዮም። ብበደል ኣቦታቶም ከኣ ምሳታቶም ኪነቕጹ እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከእናንተም ተለይተው የቀሩት ስለ ኀጢአታቸው ይጠፋሉ፤ በአባቶቻቸውም ኀጢአት ደግሞ በጠላቶቻቸው ምድር ይቀልጣሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከእናንተም ተለይተው የቀሩት በጠላቶቻቸው ምድር ላይ በኃጢአታቸው ይከሳሉ፤ በአባቶቻቸውም ኃጢአት ደግሞ ከእነርሱ ጋር ይከሳሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከእናንተም መካከል የተረፉት በጠላቶቻቸው ምድር ላይ በኃጢአታቸው ይመነምናሉ፤ በአባቶቻቸውም ኃጢአት ደግሞ እንደ እነርሱ ይመነምናሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ህንተፐ ሻከቲደ ህንተ ሞርከቱዋ ጋድያን አቴዳዋንቱ ባረንቱ ናጋራ ጋሱዋንነ ባረንቱ አዎቱዋ ናጋራ ጋሱዋን ግልቃና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hintteppe shaakettiide hintte morkkatuwaa gadiyaan atteedawaanttu barenttu nagaraa gaasuwaaninne barenttu aawotuwaa nagaraa gaasuwaan gilk'k'ana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Intte morkketa deren hayqqontta attidayti qasse intte nagaraninne kase intte aawata nagara geedon heen gilqi attana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢንቴ ሞርኬታ ዴሬን ሃይቆንታ ኣቲዳይቲ ቃሴ ኢንቴ ናጋራኒኔ ካሴ ኢንቴ ኣዋታ ናጋራ ጌዶን ሄን ጊልቂ ኣታና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሞርከታ ቢታን አትዳይሳት ባንታ ናጋራ ግሾነ ባንታ አዋታ ናጋራ ግሾ ግልቅድ ያና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Morketa biittan attidaysati banta nagaraa gishonne banta aawata nagaraa gisho gilqidi dhayana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከእናንተ የተረፉት በጠላቶቻቸው ምድር በራሳቸው ኀጢአትና በአባቶቻቸው ኀጢአት ምክንያት መንምነው ያልቃሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በጠላቶቻችሁ ምድር ከሞት ተርፋችሁ የምትቀሩት ጥቂቶቻችሁ፥ በራሳችሁና በቀድሞ አባቶቻችሁ ኃጢአት ምክንያት መንምናችሁ ትቀራላችሁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቶም ካባኻትኩም ዝተረፉ ድማ ኣብ ምድሪ ፀላእትኹም ብሓጢኣቶም ይምንምኑ፤ ብሓጢኣት ኣቦታቶምውን ምስኣቶም ይምንምኑ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቶም ካባኻትኩም ዝተረፉ ድማ ኣብ ምድሪ ጸላእትኹም ብኽፍኣቶም ይምህምኑ፡ ብኽፍኣት ኣቦታቶም ከኣ ምሳታቶም ይምህምኑ። |