Leviticus 26:36 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብዛዕባ እቶም ብህይወት ዝተረፍኩም ድማ፡ ኣብ ሃገራት ጸላእቶም ናብ ልቦም ተስፋ ምቝራጽ ክሰድድ እየ። ድምጺ ምጉርምራም ቆጽሊ ድማ ክስዕቦም እዩ፤ ከም ሃደምቲ ድማ ኣብ ቅድሚ ሰይፊ ክሃድሙ እዮም። ሓደ እኳ እንተ ዘይሰዓበ ድማ ክወድቁ እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በጠላቶቻቸውም ምድሮች ሳሉ ከእናንተ ተለይተው በቀሩት ላይ በልባቸው ድንጋጤን እሰድድባቸዋለሁ፤ በነፋስም የምትንቀሳቀስ የቅጠል ድምፅ ታሸብራቸዋለች፤ ከሰይፍ እንደሚሸሹ ይሸሻሉ ፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በጠላቶቻቸውም ምድሮች ሳሉ ከእናንተ ተለይተው በቀሩት ላይ በልባቸው ድንጋጤን እሰድድባቸዋለሁ፤ በነፋስም የምትንቀሳቀስ የቅጠል ድምፅ ታሸብራቸዋለች፤ ከሰይፍ እንደሚሸሹ ይሸሻሉ፤ ማንም ሳያሳድዳቸው ይወድቃሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በጠላቶቻቸውም ምድሮች ሳሉ ከእናንተ መካከል በተረፉት ላይ በልባቸው ድንጋጤን እልክባቸዋለሁ፤ በነፋስም የምትንቀሳቀስ የቅጠል ድምፅ ታስደነብራቸዋለች፤ እነርሱም ከሰይፍ እንደሚሸሹ ይሸሻሉ፤ ማንም ሳያሳድዳቸው ይወድቃሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ህንተ ህንተ ሞርከቱዋ ጋድያን ደእያ ዎደ፥ ህንተፐ ሻከቲደ ጉየ አቲደ ደእያዋንቱ ዎዛናን ታን ያሻ የዳና፤ ጫርኩ ቃያ ቦንጭያ ኮሻይ ኡንቱንታ ሻቢራና፤ ኡንቱንቱ ማሻፐ ባቃትያዋዳን ባቃታና፤ ቃይ ኡንቱንቱ ኦንነ የደርሰናን ኩንዳና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Hintte hintte morkkatuwaa gadiyaan de'iyaa wode, hintteppe shaakettiide guyye attiide de'iyaawanttu wozanaan taani yashshaa yeddana; c'arkkuu k'aatsiyaa bonc'c'iyaa kooshshay unttuntta shabbirana; unttunttu mashshaappe bak'atiyaawaadan bak'atana; k'ay unttunttu ooninne yederssenan kunddana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | « ‹Intte bete biittan dizayti wurikka carkoy qaaththiza qonashe giiris siyidi dagaman piradhdhi baqatana mala ta ooththana; morkkey olason gooddiin woxxiza mala intte woxxana; ay morkkeyka intte achchan baynda intte dhuphetti kundana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | « ‹ኢንቴ ቤቴ ቢታን ዲዛይቲ ዉሪካ ጫርኮይ ቃዛ ቆናሼ ጊሪስ ሲዪዲ ዳጋማን ፒራ ባቃታና ማላ ታ ኦና፤ ሞርኬይ ኦላሶን ጎዲን ዎጺዛ ማላ ኢንቴ ዎጻና፤ ኣይ ሞርኬይካ ኢንቴ ኣቻን ባይንዳ ኢንቴ ጴቲ ኩንዳና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ህንተ ድኤትድ ብያ ዎደ ጉየ አትዳ አሳታ ዎዛናን ያሽ የዳና፤ ጫርኮይ ቃያ ቦንጮ ግርሳይ ኤንታ ዳጋንና፤ ኤንቲ ማሻፈ ባቃትያ መላ ባቃታና፤ ኤንታ ኦንካ የደና ኩንዳና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hinte di7etidi biya wode guye attida asata wozanan yashshi yeddana; carkoy qaathiya bonco girsay enta daganthana; enti mashshafe baqatiya mela baqatana; enta oonika yedethonna kundana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ ‘ከእናንተ በሕይወት የተረፉትን፣ በጠላቶቻቸው ምድር ሳሉ ድንጋጤ እሰድድባቸዋለሁ፤ ነፋስ የሚያንቀሳቅሰው የቅጠል ድምፅ ያስበረግጋቸዋል፤ የሚያሳድዳቸውም ሳይኖር ከሰይፍ እንደሚሸሹ ይሮጣሉ፤ ይወድቃሉም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ከስደት የቀሩት ሁሉ ነፋስ የሚነካውን የቅጠል ኮሽታ በሰሙ ቊጥር በድንጋጤ በርግገው እንዲሸሹ አደርጋለሁ፤ በጦርነት ላይ ልክ ጠላት እንደሚያሳድዳቸው ያኽል ሆነው ይሸሻሉ፤ ምንም ዐይነት ጠላት በአጠገባቸው ሳይኖር ተደናቅፈው ይወድቃሉ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነቶም ካባኻትኩም ዝተረፉ ድማ ኣብ ሃገር ፀላእቶም እንተለዉ፥ ናብ ልቦም ራዕዲ ኸእቱ እየ፤ ጠሸም ዝበለ ቘፅሊ ኸዓ የህድሞም፤ ካብ ኲናት ከም ዝሃድም ይሃድሙ፤ ዝኾነ እንተየሳጐጎምውን ይወድቁ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነቶም ካባኻትኩም ዝተረፉ ድማ ኣብ ሃገር ጸላእቶም ከለው፡ ምሸባር ናብ ልቦም ክኣቱ እየ፡ ደኣይ እተነቓነቐት ቆጽሊ ኸኣ ይህድሞም፡ ካብ ሴፍ ከም ዝሀድም ይሀድም፡ ገለ ኸይሰጎጎም ከኣ ይወድቁ። |