Leviticus 26:28 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ኣነውን ብኣኻትኩም ብቝጥዓ ክመላለስ እየ። ኣነ፡ ኣነውን፡ ብሰንኪ ሓጢኣትኩም ሸውዓተ ሳዕ ክቐጽዓኩም እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እኔ ደግሞ አግ​ድሜ በቍጣ እሄ​ድ​ባ​ች​ኋ​ለሁ፤ እንደ ኀጢ​አ​ታ​ች​ሁም ሰባት እጥፍ እቀ​ጣ​ች​ኋ​ለሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እኔ ደግሞ በቍጣ እሄድባችኋለሁ፤ ስለ ኃጢአታችሁም ሰባት እጥፍ እቀጣችኋለሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እኔ ደግሞ በቁጣ እናንተን በመቃወም እሄዳለሁ፤ እኔም ስለ ኃጢአታችሁ ሰባት እጥፍ እቀጣችኋለሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄ ዎደ ታንካ ህንተ ቦላ ሀንቁዋን ደንዳና፤ ህንተ ናጋራ ድራዉ ታን ታ ሁጲያዉ ህንተና ላፑን ዳኩዋ ሙራን።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) he wode taanikka hintte bolla hank'k'uwaan denddana; hintte nagaraa diraw taani ta huup'iyaw hinttena laappun dakkuwaa muran.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) ta intte bolla hanqon dendana; intte nagaraa gishshas ta inttena laappun dakko qaxxayana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ታ ኢንቴ ቦላ ሃንቆን ዴንዳና፤ ኢንቴ ናጋራ ጊሻስ ታ ኢንቴና ላፑን ዳኮ ቃጻያና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ታ ህንተ ቦላ ሀንቆን ደንዳና። ህንተ ናጋራ ግሾ ታኒ ህንተና ላፑን ዳኮ ሴራና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) ta hinte bolla hanqon dendana. Hinte nagaraa gisho taani hintena laapun dako seerana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እኔም በቍጣዬ እመጣባችኋለሁ፤ ስለ ኀጢአታችሁም እኔው ራሴ ሰባት ዕጥፍ እቀጣችኋለሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በእናንተ ላይ በቊጣ እነሣለሁ፤ በእናንተ ላይ የማመጣውንም ቅጣት ካለፈው ሰባት ጊዜ የበለጠ እንዲሆን አደርጋለሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣነ ድማ ብቝጥዓ እናተፃረርኩኹም እኸይድ እሞ፥ ብሓጢኣትኩም ሸውዓተ ዕፅፊ ኽቐፅዐኩም እየ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣነ ድማ ብቑጥዓ እናተጻረርኩኹም እኸይድ እሞ ብዛዕባ ሓጢኣትኩም ሾብዓተ ዕጽፊ እቐጽዓኩም።