Leviticus 26:18 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሕጂ እውን እንተ ዘይሰማዕኩምኒ፡ ብሰንኪ ሓጢኣትኩም ሾብዓተ ዕጽፊ ክቐጽዓኩም እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እስ​ከ​ዚ​ህም ድረስ ባት​ሰ​ሙኝ፥ ስለ ኀጢ​አ​ታ​ችሁ በቅ​ጣ​ታ​ችሁ ላይ ሰባት እጥፍ መቅ​ሠ​ፍ​ትን እጨ​ም​ራ​ለሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እስከዚህም ድረስ ባትሰሙኝ፥ ስለ ኃጢአታችሁ በቅጣታችሁ ላይ ሰባት እጥፍ እጨምራለሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እነዚህም ነገሮች ተደርገውባችሁ እንኳ ባትሰሙኝ፥ ስለ ኃጢአታችሁ ሰባት እጥፍ ጨምሬ ዳግመኛ እቀጣችኋለሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ሀዋ ኡባ ኦናካ ህንተ ታና ስሰናን እጾፐ፥ ታን ህንተ ናጋራ ድራዉ ህንተ ሙራ ላፑን ዳኩዋ ጉጃና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Hawaa ubbaa ootsinakka hintte taana sisennan is's'ooppe, taani hintte nagaraa diraw hintte muraa laappun dakkuwaa gujjana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) « ‹Hessi wurikka intte bolla gakkidaappe guyekka intte taas azazettontta ixxiko ta intte bolla yeggana qixaateza laappun kushe darsana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) « ‹ሄሲ ዉሪካ ኢንቴ ቦላ ጋኪዳፔ ጉዬካ ኢንቴ ታስ ኣዛዜቶንታ ኢጺኮ ታ ኢንቴ ቦላ ዬጋና ቂጻቴዛ ላፑን ኩሼ ዳርሳና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳ ኡባ ኦንካ ህንተ ታና ስኦና እፅኮ፥ ታኒ ህንተ ናጋራ ግሾ ህንተ ሴራ ላፑን ዳኮ ኦና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessa ubbaa oothinka hinte tana si7onna ixiko, taani hinte nagaraa gisho hinte seera laapun dako oothana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ ‘ከዚህ ሁሉ በኋላ ባትታዘዙኝ፣ ስለ ኀጢአታችሁ ሰባት ዕጥፍ እቀጣችኋለሁ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “ይህም ሁሉ ከደረሰባችሁ በኋላ እንኳ የማትታዘዙኝ ከሆናችሁ፥ በእናንተ ላይ የማመጣውን ቅጣት ሰባት ጊዜ እጥፍ እንዲበዛ አደርገዋለሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ድሕሪ እዝ ዅሉ ገና እንተ ዘይሰሚዕኹምኒ፥ ብሓጢኣትኩም ሸውዓተ ዕፅፊ ገይረ ኽቐፅዐኩም እየ።
Amharic Tigrinya 2011 በዚ ድማ ገና እንተ ዘይሰማዕኩምኒ ብዛዕባ ሓጢኣትኩም ሾብዓተ ዕጽፊ ገይረ ኽቕጽዓኩም እየ።