Leviticus 26:13 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ባሮቶም ምእንቲ ኸይትኰኑስ፡ ካብ ምድሪ ግብጺ ዘውጻእኩኹም ኣነ የሆዋ ኣምላኽኩም እየ። መእሰሪ ኣርዑትካ ድማ ሰቢረ ትኽ ኢለ ደው በልኩኻ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ባሪያዎች ከነበራችሁበት ከግብፅ ምድር ያወጣኋችሁ እኔ እግዚአብሔር አምላካችሁ ነኝ፤ የባርነታችሁን ቀንበር ሰብሬአለሁ፤ በግልጽም አወጣኋችሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ባሪያዎች እዳትሆኑአቸው ከግብፅ ምድር ያወጣኋችሁ እኔ እግዚአብሔር አምላካችሁ ነኝ፤ የባርነታችሁን ቀንበር ሰብሬአለሁ፤ ቀና ብላችሁ እንድትሄዱ አድርጌአችኋለሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ባርያዎች እዳትሆኑአቸው ከግብጽ ምድር ያወጣኋችሁ እኔ ጌታ አምላካችሁ ነኝ፤ የባርነታችሁን ቀንበር ሰብሬአለሁ፤ ቀና ብላችሁም እንድትሄዱ አድርጌአችኋለሁ።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ህንተ ግብጼቶ አይልያ ግደናዳን፥ ግብጼ ጋድያፐ ህንተና ከሴዳዌ ታን መና ጎዳይ ህንተ ጾሳ። ታን ህንተ አይለተ ሞርገ ም መንድ፤ ቃይ ህንተካ ቁ ጊደ ሄመታናዳን ኦድ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hintte Gibs'etoo ayiliyaa gidennaadan, Gibs'e gadiyaappe hinttena kesseeddawe Taani Med'inaa Goday hintte S'oossaa. Taani hintte ayiletetsaa morgge mitsaa mentsaad; k'ay hinttekka d'ok'k'u giide hemettanaadan ootsaad. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Intte aylleteththan haarettontta mala Gibxe biittafe inttena kessiday tani GODAA intte Xoossaa; tani intte aylleteththa qambara menththada intte dhoqqu giidi baana mala ooththadis. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢንቴ ኣይሌቴን ሃሬቶንታ ማላ ጊብጼ ቢታፌ ኢንቴና ኬሲዳይ ታኒ ጎዳ ኢንቴ ጾሳ፤ ታኒ ኢንቴ ኣይሌቴ ቃምባራ ሜንዳ ኢንቴ ቁ ጊዲ ባና ማላ ኦዲስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ህንተ ግብፀታስ አይለ ግዶና መላ ሄ ቢታፈ ህንተና ከስዳ ጎዳይ፥ ታኒ ህንተ ፆሳ። ታኒ ህንተ አይለተ ቃምባራ መንስ፤ ህንተ ቁ ግድ ሄመታና መላ ኦስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hinte Gibxetas aylle gidonna mela he biittafe hintena kessida Goday, taani hinte Xoossaa. Taani hinte aylletetha qambara menthas; hinte dhoqu gidi hemetana mela oothas. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ለግብፃውያን ባሪያዎች እንዳትሆኑ ከግብፅ ምድር ያወጣኋችሁ እኔ እግዚአብሔር አምላካችሁ (ያህዌ ኤሎሂም) ነኝ፤ የባርነት ቀንበራችሁን ሰብሬ ቀና ብላችሁ እንድትሄዱ አድርጌአችኋለሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በባርነት እንዳትገዙ ከግብጽ ምድር ያወጣኋችሁ እኔ እግዚአብሔር አምላካችሁ ነኝ፤ ተጭኖአችሁ የነበረውን የባርነት ቀንበር ሰብሬ፥ ቀና ብላችሁ እንድትሄዱ አድርጌአለሁ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ምእንቲ ባሮቶም ከይትኾኑ ኻብ ግብፂ ዘውፃእኹኹም ኣነ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም እየ፤ ኣርዑት ባርነትኩም ድማ ሰበርኩ፤ ርእስኹም ኣቕኒዕኹም ከም እትኸዱ እውን ገበርኩኹም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | መታን ባሮቶም ከይትኾኑ ካብ ምድሪ ግብጺ ዘውጻእኩኹም፡ ኣነ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም እየ፡ ቁራብዓት ኣርዑትኩም ድማ ሰበርኩ፡ ርእስኹም ኣልዒልኩም ከም እትኸዱውን ገብርኩኹም። |