Leviticus 26:13 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ባሮቶም ምእንቲ ኸይትኰኑስ፡ ካብ ምድሪ ግብጺ ዘውጻእኩኹም ኣነ የሆዋ ኣምላኽኩም እየ። መእሰሪ ኣርዑትካ ድማ ሰቢረ ትኽ ኢለ ደው በልኩኻ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ባሪ​ያ​ዎች ከነ​በ​ራ​ች​ሁ​በት ከግ​ብፅ ምድር ያወ​ጣ​ኋ​ችሁ እኔ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር አም​ላ​ካ​ችሁ ነኝ፤ የባ​ር​ነ​ታ​ች​ሁን ቀን​በር ሰብ​ሬ​አ​ለሁ፤ በግ​ል​ጽም አወ​ጣ​ኋ​ችሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ባሪያዎች እዳትሆኑአቸው ከግብፅ ምድር ያወጣኋችሁ እኔ እግዚአብሔር አምላካችሁ ነኝ፤ የባርነታችሁን ቀንበር ሰብሬአለሁ፤ ቀና ብላችሁ እንድትሄዱ አድርጌአችኋለሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ባርያዎች እዳትሆኑአቸው ከግብጽ ምድር ያወጣኋችሁ እኔ ጌታ አምላካችሁ ነኝ፤ የባርነታችሁን ቀንበር ሰብሬአለሁ፤ ቀና ብላችሁም እንድትሄዱ አድርጌአችኋለሁ።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ህንተ ግብጼቶ አይልያ ግደናዳን፥ ግብጼ ጋድያፐ ህንተና ከሴዳዌ ታን መና ጎዳይ ህንተ ጾሳ። ታን ህንተ አይለተ ሞርገ ም መንድ፤ ቃይ ህንተካ ቁ ጊደ ሄመታናዳን ኦድ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hintte Gibs'etoo ayiliyaa gidennaadan, Gibs'e gadiyaappe hinttena kesseeddawe Taani Med'inaa Goday hintte S'oossaa. Taani hintte ayiletetsaa morgge mitsaa mentsaad; k'ay hinttekka d'ok'k'u giide hemettanaadan ootsaad.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Intte aylleteththan haarettontta mala Gibxe biittafe inttena kessiday tani GODAA intte Xoossaa; tani intte aylleteththa qambara menththada intte dhoqqu giidi baana mala ooththadis.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢንቴ ኣይሌቴን ሃሬቶንታ ማላ ጊብጼ ቢታፌ ኢንቴና ኬሲዳይ ታኒ ጎዳ ኢንቴ ጾሳ፤ ታኒ ኢንቴ ኣይሌቴ ቃምባራ ሜንዳ ኢንቴ ቁ ጊዲ ባና ማላ ኦዲስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ህንተ ግብፀታስ አይለ ግዶና መላ ሄ ቢታፈ ህንተና ከስዳ ጎዳይ፥ ታኒ ህንተ ፆሳ። ታኒ ህንተ አይለተ ቃምባራ መንስ፤ ህንተ ቁ ግድ ሄመታና መላ ኦስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hinte Gibxetas aylle gidonna mela he biittafe hintena kessida Goday, taani hinte Xoossaa. Taani hinte aylletetha qambara menthas; hinte dhoqu gidi hemetana mela oothas.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ለግብፃውያን ባሪያዎች እንዳትሆኑ ከግብፅ ምድር ያወጣኋችሁ እኔ እግዚአብሔር አምላካችሁ (ያህዌ ኤሎሂም) ነኝ፤ የባርነት ቀንበራችሁን ሰብሬ ቀና ብላችሁ እንድትሄዱ አድርጌአችኋለሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በባርነት እንዳትገዙ ከግብጽ ምድር ያወጣኋችሁ እኔ እግዚአብሔር አምላካችሁ ነኝ፤ ተጭኖአችሁ የነበረውን የባርነት ቀንበር ሰብሬ፥ ቀና ብላችሁ እንድትሄዱ አድርጌአለሁ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ምእንቲ ባሮቶም ከይትኾኑ ኻብ ግብፂ ዘውፃእኹኹም ኣነ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም እየ፤ ኣርዑት ባርነትኩም ድማ ሰበርኩ፤ ርእስኹም ኣቕኒዕኹም ከም እትኸዱ እውን ገበርኩኹም።
Amharic Tigrinya 2011 መታን ባሮቶም ከይትኾኑ ካብ ምድሪ ግብጺ ዘውጻእኩኹም፡ ኣነ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም እየ፡ ቁራብዓት ኣርዑትኩም ድማ ሰበርኩ፡ ርእስኹም ኣልዒልኩም ከም እትኸዱውን ገብርኩኹም።