Leviticus 26:1 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንርእስኹም ጣኦት ወይ ቅርጻዊ ምስሊ ኣይትሰርሑ፡ ንርእስኹም ድማ ደው ዝበለ ምስሊ ኣይትተኽሉ፡ ኣብ ምድርኹምውን ስግደት እትብሉ ምስሊ እምኒ ኣይትተኽሉ። ኣነ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም እየ እሞ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “ለእ​ና​ንተ በእጅ የተ​ሠራ ጣዖት አታ​ድ​ርጉ፤ የተ​ቀ​ረ​ጸም ምስል ወይም ሐው​ልት አታ​ቁሙ፤ ትሰ​ግ​ዱ​ለ​ትም ዘንድ በም​ድ​ራ​ችሁ ላይ የተ​ቀ​ረጸ ድን​ጋይ አታ​ኑሩ፤ እኔ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር አም​ላ​ካ​ችሁ ነኝና።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እኔ እግዚአብሔር አምላካችሁ ነኝና ለእናንተ ጣዖት አታድርጉ፥ የተቀረጸም ምስል ወይም ሐውልት አታቁሙ፤ ትሰግዱለትም ዘንድ በምድራችሁ ላይ የተቀረጸ ድንጋይ አታኑሩ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “እኔ ጌታ አምላካችሁ ነኝና ለራሳችሁ ይሆኑ ዘንድ ጣዖታትን አትሥሩ፥ የተቀረጸም ምስል ወይም ሐውልት አታቁሙ፤ ለእርሱም ለመስገድ በምድራችሁ ላይ የተቀረጸ ድንጋይ አታኑሩ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ህንተ ኡንቱንቶ ጎይናናዉ ኤቃቱዋ መፕተ፤ ቃይ ሀዉልትያ፥ ማሰቴዳ ምስልያ ዎይ ማሰቴዳ ሹቻ ኤሶፕተ። ታን፥ መና ጎዳይ፥ ህንተ ጾሳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «Hintte unttunttoo goynnanaw eek'atuwaa med'd'oppite; k'ay hawulttiyaa, masetteedda misiliyaa woy masetteedda shuchchaa essoppite. Taani, Med'inaa Goday, hintte S'oossaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) « ‹Intte izas goynnana mala inttes aykkoka eeqa medhdhofte; hessaththoka misle woykko hawulte woykko shuchchafe masetti kezida tuus essofte; tani GODAA intte Xoossaa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) « ‹ኢንቴ ኢዛስ ጎይናና ማላ ኢንቴስ ኣይኮካ ኤቃ ሜፍቴ፤ ሄሳካ ሚስሌ ዎይኮ ሃዉልቴ ዎይኮ ሹቻፌ ማሴቲ ኬዚዳ ቱስ ኤሶፍቴ፤ ታኒ ጎዳ ኢንቴ ጾሳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎይናናዉ ኤቃታ ኦፍተ፤ ቃስ ሀዉልተ ዎይኮ ኤቃ ቱሱ ዎይኮ ሹቻ ኤቃ ኤሶፍተ። ታኒ ጎዳ፥ ህንተ ፆሳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Goyinnanaw eeqata oothopite; qassi hawulte woyko eeqa tuussu woyko shucha eeqa essofite. Taani Godaa, hinte Xoossaa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ ‘ትሰግዱላቸው ዘንድ ጣዖታትን አታብጁ፤ ምስል ወይም የማምለኪያ ዐምድ አታቁሙ፤ በምድራችሁም ላይ የተቀረጸ ድንጋይ አታኑሩ፤ እኔ እግዚአብሔር አምላካችሁ (ያህዌ ኤሎሂም) ነኝ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔር እንዲህ አለ፤ “ትሰግዱላቸው ዘንድ ማናቸውንም ዐይነት ጣዖቶች አትሥሩ፤ እንዲሁም ምስል ወይም ሐውልት ወይም የተቀረጸ የድንጋይ ዐምድ አታቁሙ፤ እኔ እግዚአብሔር አምላካችሁ ነኝ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ነኣኻትኩም ጣዖታት ኣይትግበሩ፤ ምስሊ፥ ወይ ሓወልቲ ኣይተቑሙ፤ ክትሰግዱሉ ኢልኩም ድማ ዝተወቕረ እምኒ ኣብ ምድሪኹም ኣይትግበሩ፤ ኣምላኽኩም ኣነ እግዚኣብሄር እየ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣነ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም እየ እሞ፡ ንኣኻትኩም ጣኦታት ኣይትግበሩ። እተወቕረ ምስሊ ወይ ሓወልቲ ድማ ኣይተቑሙ፡ ወይ እተሳእለ እምኒ ኽትሰግዱሉ ኢልኩም ኣብ ምድርኹም ኣይትግበሩ።