Leviticus 25:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሰንበት እታ ሃገር ድማ ምግቢ ትኹነልኩም። ንዓኻን ንባርያኻን ንገረድካን ንሰራሕተኛ ቀትሪካን ስለ እቲ ምሳኻ ዝነብር ጓናኻን፡ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የምድርም ሰንበት ለአንተ፥ ለወንድ ባሪያህም፥ ለሴት ባሪያህም፥ ለምንደኛም፥ ከአንተ ጋር ለሚኖር ለመጻተኛም ምግብ ይሁን። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የምድርም ሰንበት ለአንተ፥ ለወንድ ባሪያህም፥ ለሴት ባሪያህም፥ ለምንደኛውም፥ ከአንተ ጋር ለሚኖር ለመጻተኛም ምግብ ይሁን። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የምድሪቱ ሰንበት ለእናንተ፥ ለአንተም፥ ለወንድ ባርያህም፥ ለሴት ባርያህም፥ ተቀጥሮ ለሚያገለግልህም፥ ከአንተ ጋር ለሚኖር ለመጻተኛም ምግብ ትሰጣችኋለች። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ ሳምባታ ላይን ቢታይ ኦሰታና ዮፐ ህንተንቶ፥ ህንተ ማጫነ አቱማ ቆማቶ፥ ህንተንቶ ከራ ኦያዋንቶ፥ በቲደ ዪደ ህንተናና ደእያዋንቶ፥ ህንተ መህያዉነ ህንተ ጋድያን ደእያ ዶአቶ ግድያ ቁማ እማና፤ ቢታይ ሞክያባይ ኡባይ ሜተቶ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | He Sambbata laytsan biittay oosettana d'ayooppe hinttenttoo, hintte mac'c'anne attuma k'oomatoo, hinttenttoo keraa ootsiyaawanttoo, betiide yiide hinttenana de'iyaawanttoo, hintte mehiyawunne hintte gadiyaan de'iyaa do'atoo gidiyaa k'umaa immana; biittay mokkiyaabay ubbay meetetto. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He layth iza aykkoka goyontta aggikokka biittaya inttes intte aylletasinne inttes miishshara ooththizaytas; qasseka hara dereppe yiidi inttenara diza hara yeletatas mizaaz gido. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ላይ ኢዛ ኣይኮካ ጎዮንታ ኣጊኮካ ቢታያ ኢንቴስ ኢንቴ ኣይሌታሲኔ ኢንቴስ ሚሻራ ኦዛይታስ፤ ቃሴካ ሃራ ዴሬፔ ዪዲ ኢንቴናራ ዲዛ ሃራ ዬሌታታስ ሚዛዝ ጊዶ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ሳምባታ ላይን ቢታይ ኦሰቶና ደእሽን ካፅያ ካ ኔኒ፥ ነ አደ አይለይ፥ ነ ማጫ አይለይ፥ ነ ሶን ኡነ ኦይ፥ ጉ ዎደስ ደእያ በተ አስ ማናዉ ዳንዳኤስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He Sambaata laythan biittay oosetonna de7ishin kaxiya kathaa neeni, ne adde aylley, ne macca aylley, ne son une oothey, guutha wodes de7iya bete asi maanaw danda7ees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ምድሪቱም በሰንበት ጊዜዋ የምታስገኘው ማንኛውም ፍሬ ለአንተ፣ ለወንድ ባሪያህ፣ ለሴት ባሪያህ፣ ለቅጥር ሠራተኛህና ከአንተ ጋር ለሚኖር መጻተኛ ምግብ ይሁን፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በምድር ሰንበት ዓመት የሚበቅለው ሰብል ሁሉ ለአንተ፥ ለወንድ አገልጋይህ፥ ለሴት አገልጋይህ፥ ለቅጥረኛህ፥ ከአንተ ጋር ለሚኖር ጊዜያዊ መጻተኛ ምግብ ይሆናል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እታ ምድሪ በታ ዓመት እቲኣ እንተ ዘይተሓርሰት እኳ ንኣኻን ንኣገልጋሊኻን ንኣገልጋሊትካን ንዕሱብካን ግዙእኻን ንግዝእትኻን ነቲ ምሳኻ ዝነብር ስደተኛን ምግብኹም ክትህብ እያ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሰንበት እታ ምድሪ ንኣኻን ንግዙእካን ንግዝእትኻን ንወዓላይካን ነቲ ምሳኻ ዝነብር ስደተኛን ምግብኹም ይኹን። |