Leviticus 25:55 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንዓይ ደቂ እስራኤል ባሮት እዮም። ካብ ምድሪ ግብጺ ዘውጻእክዎም ባሮተይ እዮም፡ ኣነ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም እየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የእስራኤል ልጆች ለእኔ ባሪያዎች ናቸውና፤ ከግብፅ ምድር ያወጣኋቸው ባሪያዎች ናቸው፤ እኔ እግዚአብሔር አምላካችሁ ነኝ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የእስራኤል ልጆች ለእኔ ባሪያዎች ናቸውና፤ ከግብፅ ምድር ያወጣኋቸው ባሪያዎቼ ናቸው፤ እኔ እግዚአብሔር አምላካችሁ ነኝ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የእስራኤል ልጆች ለእኔ ባርያዎች ናቸውና፤ ከግብጽ ምድር ያወጣኋቸው ባርያዎቼ ናቸው፤ እኔ ጌታ አምላካችሁ ነኝ።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አያዉ ጎፐ፥ እስራኤልያ አሳይ ታ ቆማቱዋቴ፤ ታን ግብጼ ጋድያፐ ከሴዳ ታ ቆማቱዋ። ታን፥ መና ጎዳይ፥ ህንተ ጾሳ’ ያጋ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ayaw gooppe, Israa'eeliyaa Asay ta k'oomatuwaatee; taani Gibs'e gadiyaappe Kesseedda ta k'oomatuwaa. Taani, Med'inaa Goday, hintte S'oossaa› yaaga» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele asay taas aylletanne tani Gibxe biittafe kessida ta oosanchchata; tani GODAA intte Xoossaa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስራኤሌ ኣሳይ ታስ ኣይሌታኔ ታኒ ጊብጼ ቢታፌ ኬሲዳ ታ ኦሳንቻታ፤ ታኒ ጎዳ ኢንቴ ጾሳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስራኤለ አሳይ፥ ታ ግብፀ ቢታፈ ከስዳ ታ አይለ። ታኒ፥ ጎዳ ህንተ ፆሳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele asay, ta Gibxe biittafe kessida ta aylle. Taani, Godaa hinte Xoossaa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እስራኤላውያን ለእኔ አገልጋዮቼ ናቸውና። እነርሱ ከግብፅ ምድር ያወጣኋቸው አገልጋዮቼ ናቸው፤ እኔ እግዚአብሔር አምላካችሁ (ያህዌ ኤሎሂም) ነኝ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እስራኤላውያን የእኔ አገልጋዮች ስለ ሆኑ እስራኤላዊ የሆነ ማንም ሰው ለዘለቄታው ባርያ ሆኖ መገዛት የለበትም፤ እስራኤላውያን ከግብጽ ምድር ያወጣኋቸው ናቸው፤ እኔም እግዚአብሔር አምላካቸው ነኝ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ደቂ እስራኤል ባሮተይ እዮም እሞ። ንሳቶም ካብ ግብፂ ዘውፃእኽዎም ባሮተይ እዮም፤ ኣነ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም እየ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ደቂ እስራኤል ባሮተይ እዮም እሞ፡ ንሳቶም ካብ ምድሪ ግብጺ ዘውጻእክዎም ባሮተይ እዮም። ኣነ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም እየ። |