Leviticus 25:46 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ብድሕሬኹም ንደቅኹም ከም ርስቲ ጌርኩም ውሰድዎ፣ ከም ርስቲ ጌርኩም ክትወርስዎም። ንዘለኣለም ባሮትኩም ክኾኑ እዮም፤ ኣብ ልዕሊ ኣሕዋትኩም ደቂ እስራኤል ግና ኣብ ነንሕድሕድኩም ተሪር ኣይትግዝኡ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ከእ​ና​ን​ተም በኋላ ለል​ጆ​ቻ​ችሁ ታወ​ር​ሱ​አ​ቸ​ዋ​ላ​ችሁ፤ እነ​ር​ሱም ለእ​ና​ንተ ለዘ​ለ​ዓ​ለም ውርስ ይሆ​ናሉ፤ ነገር ግን ከወ​ን​ድ​ሞ​ቻ​ችሁ ከእ​ስ​ራ​ኤል ልጆች ማና​ቸ​ውም ሰው ወን​ድ​ሙን በሥራ አያ​ስ​ጨ​ን​ቀው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ከእናንተም በኋላ ልጆቻችሁ ይወርሱአቸው ዘንድ ተዉአቸው፤ ከእነርሱም ባሪያዎችን ለዘላለም ትወስዳላችሁ፤ ነገር ግን የእስራኤልን ልጆች ወንድሞቻችሁን በጽኑ እጅ አትግዙአቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከእናንተም በኋላ ልጆቻችሁ ለዘለዓለም እንዲወርሱአቸው ተዉአቸው፤ እነርሱን ባርያዎች ታደርጋላችሁ፥ ነገር ግን የእስራኤል ልጆች ወንድሞቻችሁ ናቸውና አንዱ ሌላውን በጽኑ እጅ አይግዛው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ህንተፐ ጉይያን ህንተ ናናይ ኡንቱንታ መናዉ ላታና ማላ፥ ህንተ ናናዉ እምተ። ህንተ ኡንቱንቱፐ ኡባ ዎደካ አይልያ ሻማናዉ ዳንዳዪታ፤ ሽን ህንተ እሻ ግድያ እስራኤልያ አሳ መቀ ኢሲደ ሞዶፕተ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hintteppe guyyiyaan hintte naanay unttuntta med'inaw laattana mala, hintte naanaw immite. Hintte unttunttuppe ubbaa wodekka ayiliyaa shammanaw danddayiita; shin hintte ishaa gidiyaa Israa'eeliyaa asaa mek'etsaa iisiide mooddoppite.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Heytan intte intte nayta laatissanaas dandayeeta; istti de7iza layththa ubbaan intte naytas ooththizayta gidana; intte qommo gidida Isra7eele as wolqqara haaropite.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄይታን ኢንቴ ኢንቴ ናይታ ላቲሳናስ ዳንዳዬታ፤ ኢስቲ ዴኢዛ ላይ ኡባን ኢንቴ ናይታስ ኦዛይታ ጊዳና፤ ኢንቴ ቆሞ ጊዲዳ ኢስራኤሌ ኣስ ዎልቃራ ሃሮፒቴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ህንተፈ ጉየ፥ ህንተ ናይት ኤንታ መርናዉ ላታና መላ ህንተ ናይታስ እምተ። ህንተ ኤንታ ኡባ ዎደ ህንተ አይለ ኦናዉ ዳንዳኤታ፤ ሽን እስራኤለ አስ ኡንኤድ ሃሮፕተ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hintefe guye, hinte nayti enta merinaw laattana mela hinte naytas immite. Hinte enta ubba wode hinte aylle oothanaw danda7eeta; shin Isra7eele asi un7ethidi haaropite.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እነርሱንም እንደ ንብረት ለልጆቻችሁ አውርሷቸው፤ በሕይወታቸው ዘመን ሁሉ ባሪያዎች ይሁኗችሁ፤ እስራኤላውያን ወገኖቻችሁን ግን በጭካኔ አትግዟቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እነርሱንም በውርስ ለልጆቻችሁ ማስተላለፍ ትችላላችሁ፤ በሕይወታቸው ዘመን ሁሉ አገልጋዮቻችሁ ይሆናሉ፤ ከእስራኤላውያን ወገኖቻችሁ መካከል ግን ማንንም በማስጨነቅ አትግዙ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ብድሕሬኹም ድማ ንደቅኹም ከም ጥሪት ርስቲ ኣውርስዎም፤ ንሳቶም ንውሉድ ወለዶ ኸገልግሉኹም እዮም። ነሕዋትኩም ደቂ እስራኤል ግና ንሓደ እኳ ኣጨኒቕኩም ኣይትግዝእዎ።
Amharic Tigrinya 2011 ብድሕሬኹም ድማ ንደቅኹም ከም ጥሪት ርስቲ ኣውርስዎም፡ ብኣታቶም ንዘለኣለም ክትግልገሉ ኢኹም። ብናይ ኣሕዋትኩም ደቂ እስራኤል ግና ሓደ እኳ ንሓው ኣበርቲዑ ኣይግዝኣዮ።