Leviticus 25:46 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብድሕሬኹም ንደቅኹም ከም ርስቲ ጌርኩም ውሰድዎ፣ ከም ርስቲ ጌርኩም ክትወርስዎም። ንዘለኣለም ባሮትኩም ክኾኑ እዮም፤ ኣብ ልዕሊ ኣሕዋትኩም ደቂ እስራኤል ግና ኣብ ነንሕድሕድኩም ተሪር ኣይትግዝኡ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከእናንተም በኋላ ለልጆቻችሁ ታወርሱአቸዋላችሁ፤ እነርሱም ለእናንተ ለዘለዓለም ውርስ ይሆናሉ፤ ነገር ግን ከወንድሞቻችሁ ከእስራኤል ልጆች ማናቸውም ሰው ወንድሙን በሥራ አያስጨንቀው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከእናንተም በኋላ ልጆቻችሁ ይወርሱአቸው ዘንድ ተዉአቸው፤ ከእነርሱም ባሪያዎችን ለዘላለም ትወስዳላችሁ፤ ነገር ግን የእስራኤልን ልጆች ወንድሞቻችሁን በጽኑ እጅ አትግዙአቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከእናንተም በኋላ ልጆቻችሁ ለዘለዓለም እንዲወርሱአቸው ተዉአቸው፤ እነርሱን ባርያዎች ታደርጋላችሁ፥ ነገር ግን የእስራኤል ልጆች ወንድሞቻችሁ ናቸውና አንዱ ሌላውን በጽኑ እጅ አይግዛው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ህንተፐ ጉይያን ህንተ ናናይ ኡንቱንታ መናዉ ላታና ማላ፥ ህንተ ናናዉ እምተ። ህንተ ኡንቱንቱፐ ኡባ ዎደካ አይልያ ሻማናዉ ዳንዳዪታ፤ ሽን ህንተ እሻ ግድያ እስራኤልያ አሳ መቀ ኢሲደ ሞዶፕተ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hintteppe guyyiyaan hintte naanay unttuntta med'inaw laattana mala, hintte naanaw immite. Hintte unttunttuppe ubbaa wodekka ayiliyaa shammanaw danddayiita; shin hintte ishaa gidiyaa Israa'eeliyaa asaa mek'etsaa iisiide mooddoppite. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Heytan intte intte nayta laatissanaas dandayeeta; istti de7iza layththa ubbaan intte naytas ooththizayta gidana; intte qommo gidida Isra7eele as wolqqara haaropite. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄይታን ኢንቴ ኢንቴ ናይታ ላቲሳናስ ዳንዳዬታ፤ ኢስቲ ዴኢዛ ላይ ኡባን ኢንቴ ናይታስ ኦዛይታ ጊዳና፤ ኢንቴ ቆሞ ጊዲዳ ኢስራኤሌ ኣስ ዎልቃራ ሃሮፒቴ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ህንተፈ ጉየ፥ ህንተ ናይት ኤንታ መርናዉ ላታና መላ ህንተ ናይታስ እምተ። ህንተ ኤንታ ኡባ ዎደ ህንተ አይለ ኦናዉ ዳንዳኤታ፤ ሽን እስራኤለ አስ ኡንኤድ ሃሮፕተ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hintefe guye, hinte nayti enta merinaw laattana mela hinte naytas immite. Hinte enta ubba wode hinte aylle oothanaw danda7eeta; shin Isra7eele asi un7ethidi haaropite. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እነርሱንም እንደ ንብረት ለልጆቻችሁ አውርሷቸው፤ በሕይወታቸው ዘመን ሁሉ ባሪያዎች ይሁኗችሁ፤ እስራኤላውያን ወገኖቻችሁን ግን በጭካኔ አትግዟቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እነርሱንም በውርስ ለልጆቻችሁ ማስተላለፍ ትችላላችሁ፤ በሕይወታቸው ዘመን ሁሉ አገልጋዮቻችሁ ይሆናሉ፤ ከእስራኤላውያን ወገኖቻችሁ መካከል ግን ማንንም በማስጨነቅ አትግዙ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ብድሕሬኹም ድማ ንደቅኹም ከም ጥሪት ርስቲ ኣውርስዎም፤ ንሳቶም ንውሉድ ወለዶ ኸገልግሉኹም እዮም። ነሕዋትኩም ደቂ እስራኤል ግና ንሓደ እኳ ኣጨኒቕኩም ኣይትግዝእዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ብድሕሬኹም ድማ ንደቅኹም ከም ጥሪት ርስቲ ኣውርስዎም፡ ብኣታቶም ንዘለኣለም ክትግልገሉ ኢኹም። ብናይ ኣሕዋትኩም ደቂ እስራኤል ግና ሓደ እኳ ንሓው ኣበርቲዑ ኣይግዝኣዮ። |